ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፓርላማ ባደረጉት ንግግር ወቅት ከዓመታት በፊት አባይ የተባለ ከህወሓት ጋር ግንኙነት ያለው የመገናኛ ብዙሀን ተቋም መኖሩን ጠቅሰዋል።የተጠቀሰው ተቋም በዩቲዩብ ሥራውን በመከወን ላይ ከሚገኘው እና በቅርቡ የቴሌቪዥን ስርጭት ከሚጀምረው #አባይ_ሚዲያ ጋር አንድነት እንደሌለውና ሁለቱ ተቋማት የተለያዩ እና ግንኙነት የሌላቸው መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል።
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa