#Update አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ቅድም የተዘጉት በሮች አሁን ሁሉም ተከፍተዋል ተማሪ መውጣት መግባት ጀምሯል የተጎዳ ሰው የለም ሁሉም ፌደራሎች ከግቢ ወጥተዋል ግቢ ውስጥ ተማሪ ብቻ ነው ያለው ሙሉ ለመሉ ወደ ነበረበት ተመልሷል ማለት ይቻላል።
ተማሪዎች እንዲሁም የተማሪ ወላጆች አትጨነቁ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሁን ላይ ሰላም ነው።
#አማን_AAU
@Yenetube @Fikerassefa
ተማሪዎች እንዲሁም የተማሪ ወላጆች አትጨነቁ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሁን ላይ ሰላም ነው።
#አማን_AAU
@Yenetube @Fikerassefa