#የትግራይ ክልል ምክር ቤት በክልሉ 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ውዝፍ ብድር መኖሩን አስታወቀ።
ውዝፍ ብድሩ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የሚገኝ ሲሆን፥ ይህም ሃላፊነትን በአግባቡ ባለመወጣትና የአጋር ድርጅቶች #ትኩረት_ማነስ ምክንያት ያጋጠመ መሆኑን የክልሉ የእርሻና የገጠር ልማት ቢሮ ሃላፊ ዶክተር አትንኩት መዝገበ ተናግረዋል።
ችግሩን ለመቅረፍም ወጥ የሆነ የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት በነፍስ ወከፍ ተበዳሪዎች ዘንድ ተጠያቂነትን ለመፍጠር እየተሰራ ነው ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ውዝፍ ብድሩ በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የሚገኝ ሲሆን፥ ይህም ሃላፊነትን በአግባቡ ባለመወጣትና የአጋር ድርጅቶች #ትኩረት_ማነስ ምክንያት ያጋጠመ መሆኑን የክልሉ የእርሻና የገጠር ልማት ቢሮ ሃላፊ ዶክተር አትንኩት መዝገበ ተናግረዋል።
ችግሩን ለመቅረፍም ወጥ የሆነ የአሰራር ስርዓት በመዘርጋት በነፍስ ወከፍ ተበዳሪዎች ዘንድ ተጠያቂነትን ለመፍጠር እየተሰራ ነው ብለዋል።
@YeneTube @FikerAssefa