#ተጨማሪ በአገሪቱ የኤሌክትሪክ ሀይል ስርጭት በፈረቃ ሊደረግ ነው። ሰሞኑን በሀገር አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ በግድቦች በቂ ውሀ ባለመኖሩ ምክንያት የተከሰተ እንደሆነ የኢፌዴሪ የውኃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ የኃይል መቆራረጡ የተከሰተው በተለይ በጊቤ 3 የሀይል ማመንጫ ግድብ በተከሰተው የዝናብ እጥረት ምክንያት የግድቡ ውሀ በመቀነሱ መሆኑን ነው የገለፀው፡፡
በአሁኑ ሰአት በአገሪቱ የ476 ሜጋ ዋት የሀይል እጥረት መከሰቱን የኢፌዴሪ የውኃ መስኖና ኢነርጂ ሚንስትር ዶ/ር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮጵያ ለሱዳን እና ጅቡቲ ትልክ የነበረውን የኤሌክትሪክ ሀይል እነደምታቋርጥም ተገልጿል፡፡
አገሪቱ ከሀይል ሽያጩ ታገኝ የነበረው 180 ሚዮን ዶላር እንደነበርም ተገልጿል፡፡
በእጥረቱ ምክንያትም የኤሌክትሪክ ሀይል በመላ አገሪቱ በፈረቃ እንደሚሆን ሚንስትሩ ያስታወቁ ሲሆን ከፍተኛ ሀይል የሚጠቀሙ ድርጅቶችም የፈረቃው አካል ይሆናሉ ተብሏል፡፡
በመላ አገሪቱ የኃይል ስርጭቱ በ3 ፈረቃ የተከፋፈለ ሲሆን
ፈረቃ 1 ፡- ከማለዳ 11 ሰአት እስከ ረፋዱ 5 ሰአት
ፈረቃ 2፡- ከረፋዱ 5 ሰአት እስከ ቀኑ 10 ሰአት
ፈረቃ 3፡- ከቀኑ 10 ሰአት እስከ ምሽቱ 4 ሰአት
በፈረቃው መሰረት ሁሉም ተገልጋይ ቢያንስ ባንዱ ፈረቃ የኤሌክትሪክ ሀይል እንደሚያገኝ ተገልጿል፡፡
የፈረቃ የሀይል ስርጭቱ እስከ ሰኔ 30/ 2011 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን በቅርቡ በቂ ዝናብ የሚጥል ከሆነ ችግሩ ሊቃለል እንደሚችልም በመግለጫው ተጠቁሟል፡፡
Via EtV
@YeneTube @FikerAssefa
ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ የኃይል መቆራረጡ የተከሰተው በተለይ በጊቤ 3 የሀይል ማመንጫ ግድብ በተከሰተው የዝናብ እጥረት ምክንያት የግድቡ ውሀ በመቀነሱ መሆኑን ነው የገለፀው፡፡
በአሁኑ ሰአት በአገሪቱ የ476 ሜጋ ዋት የሀይል እጥረት መከሰቱን የኢፌዴሪ የውኃ መስኖና ኢነርጂ ሚንስትር ዶ/ር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮጵያ ለሱዳን እና ጅቡቲ ትልክ የነበረውን የኤሌክትሪክ ሀይል እነደምታቋርጥም ተገልጿል፡፡
አገሪቱ ከሀይል ሽያጩ ታገኝ የነበረው 180 ሚዮን ዶላር እንደነበርም ተገልጿል፡፡
በእጥረቱ ምክንያትም የኤሌክትሪክ ሀይል በመላ አገሪቱ በፈረቃ እንደሚሆን ሚንስትሩ ያስታወቁ ሲሆን ከፍተኛ ሀይል የሚጠቀሙ ድርጅቶችም የፈረቃው አካል ይሆናሉ ተብሏል፡፡
በመላ አገሪቱ የኃይል ስርጭቱ በ3 ፈረቃ የተከፋፈለ ሲሆን
ፈረቃ 1 ፡- ከማለዳ 11 ሰአት እስከ ረፋዱ 5 ሰአት
ፈረቃ 2፡- ከረፋዱ 5 ሰአት እስከ ቀኑ 10 ሰአት
ፈረቃ 3፡- ከቀኑ 10 ሰአት እስከ ምሽቱ 4 ሰአት
በፈረቃው መሰረት ሁሉም ተገልጋይ ቢያንስ ባንዱ ፈረቃ የኤሌክትሪክ ሀይል እንደሚያገኝ ተገልጿል፡፡
የፈረቃ የሀይል ስርጭቱ እስከ ሰኔ 30/ 2011 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን በቅርቡ በቂ ዝናብ የሚጥል ከሆነ ችግሩ ሊቃለል እንደሚችልም በመግለጫው ተጠቁሟል፡፡
Via EtV
@YeneTube @FikerAssefa
ዶ/ር ዓብይ ለኦነግ ይሠሩ ነበር!
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በትናንትናው ዕለት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ በትጥቅ ትግሉ ወቅት ዶ/ር ዓብይ አሕመድ ለኦነግ መረጃ ያቀብሉ እንደነበር ይፋ አድርጓል።እንደ ኦነግ መግለጫ ዶ/ር ዓብይ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ኤጀንሲ ሠራተኛ በነበሩበት ወቅት ካቀበሉት መረጃ አንዱ፤ በምዕራብ ኦሮሚያ ይንቀሳቀስ በነበረው የግንባሩ አመራር ለገሰ ወጊ ላይ ግድያ ለመፈጸም ልዩ ዝግጅት መደረጉ እንደነበር ተጠቅሷል።
#ተጨማሪ የግል ማስታወሻ
በእስር ቆይታዬ ወቅት፤ ለገሰ ወጊን በቅርበት የሚያውቁ እና አብረውትም በትግል ሜዳ የነበሩ ወጣቶች አጋጥመውኝ ነበር። ስለእሱ ሲገልጹ እንዲህ ይላሉ፦
"የሚደንቅ ባሕሪ የነበረው ጀግና ነበር። ምርጥ ወታደራዊ አሰልጣኝ፣ የሚታገለው ለኦሮሞ ሕዝብ ነፃነት ቢሆንም ለሌሎች ኢትዮጵያውያን ወገኖቹ አክብሮትና ፍቅር የነበረው፣ በጣም የተረጋጋ እና ሰው አማኝ ነበር። ይህ አብዝቶ ሰው ማመኑም በ'ወዳጅ' እጅ በተኛበት ለአሰቃቂ ግድያ አበቃው።" ከላይ በተጠቀሰው መግለጫ መሰረት ያ ግድያ ከመፈጸሙ በፊት የዶ/ር አብይ መልዕክት ለድርጅቱ ደርሶ የነበረ ቢሆንም ታጋዩ ሃላፊነቱን በመውሰዱ ባልተጠበቀ መንገድ የተፈጸመውን አደጋ ማስቀረት አልተቻለም።
https://www.bbc.com/afaanoromoo/oduu-50272740?ocid=socialflow_facebook
Via Woubshet Taye
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በትናንትናው ዕለት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ በትጥቅ ትግሉ ወቅት ዶ/ር ዓብይ አሕመድ ለኦነግ መረጃ ያቀብሉ እንደነበር ይፋ አድርጓል።እንደ ኦነግ መግለጫ ዶ/ር ዓብይ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ኤጀንሲ ሠራተኛ በነበሩበት ወቅት ካቀበሉት መረጃ አንዱ፤ በምዕራብ ኦሮሚያ ይንቀሳቀስ በነበረው የግንባሩ አመራር ለገሰ ወጊ ላይ ግድያ ለመፈጸም ልዩ ዝግጅት መደረጉ እንደነበር ተጠቅሷል።
#ተጨማሪ የግል ማስታወሻ
በእስር ቆይታዬ ወቅት፤ ለገሰ ወጊን በቅርበት የሚያውቁ እና አብረውትም በትግል ሜዳ የነበሩ ወጣቶች አጋጥመውኝ ነበር። ስለእሱ ሲገልጹ እንዲህ ይላሉ፦
"የሚደንቅ ባሕሪ የነበረው ጀግና ነበር። ምርጥ ወታደራዊ አሰልጣኝ፣ የሚታገለው ለኦሮሞ ሕዝብ ነፃነት ቢሆንም ለሌሎች ኢትዮጵያውያን ወገኖቹ አክብሮትና ፍቅር የነበረው፣ በጣም የተረጋጋ እና ሰው አማኝ ነበር። ይህ አብዝቶ ሰው ማመኑም በ'ወዳጅ' እጅ በተኛበት ለአሰቃቂ ግድያ አበቃው።" ከላይ በተጠቀሰው መግለጫ መሰረት ያ ግድያ ከመፈጸሙ በፊት የዶ/ር አብይ መልዕክት ለድርጅቱ ደርሶ የነበረ ቢሆንም ታጋዩ ሃላፊነቱን በመውሰዱ ባልተጠበቀ መንገድ የተፈጸመውን አደጋ ማስቀረት አልተቻለም።
https://www.bbc.com/afaanoromoo/oduu-50272740?ocid=socialflow_facebook
Via Woubshet Taye
@YeneTube @FikerAssefa
BBC News Afaan Oromoo
Laggasaa Wagii ajjeefamuun dura MM Abiy ABO'f odeeffannoo kennuu dhaabichi mirkaneesse
Ajajaan waraana Lixaa ABO Laggasaa Wagii ajjeefamuun dura MM Abiy dhaabichaaf odeeffannoo akka kennanii turan dhaabicha ibsa kaleessa baasen ibse.
#ተጨማሪ_ሁለት_መቶ_ሺ_ሊትር ይከፋፈላሉ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለከነማ ፋርማሲዎች በምርት ላይ ያሉ ተጨማሪ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘሮችን እንደሚከፋፈል አስታወቀ።
በቀጣይ ቀናት ለከነማ ፋርማሲዎች የሚከፋፈለው ሳኒታይዘር ባለፈው የከተማ አስተዳደሩ ካቀረበው 200 ሺህ ሊትር ተጨማሪ እንደሆነ የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ አስታውቀዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለከነማ ፋርማሲዎች በምርት ላይ ያሉ ተጨማሪ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘሮችን እንደሚከፋፈል አስታወቀ።
በቀጣይ ቀናት ለከነማ ፋርማሲዎች የሚከፋፈለው ሳኒታይዘር ባለፈው የከተማ አስተዳደሩ ካቀረበው 200 ሺህ ሊትር ተጨማሪ እንደሆነ የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ አስታውቀዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ማህበራዊ ድህረ ገጽን ለበጎ አገልግሎት ማዋል
በማህበራዊ ድህረገጽን ለበጎ አገልግሎት እናውል! በሚል የሚተዋወቁ ጓደኞች በከፈቱት የቴሌግራም እና የሜሰንጀር ግርፑ ጓደኞችን በማስተባበር
#ለመኮድና #ለፈለገ ህይወት ሆስፒታል አጠቃላይ ግምቱ 158ሺብር የሚጠጋ መከላከያ ቁሳቁሶች አስረክበዋል።
የብክለት መከላከያ 440 N95 ማስክ : 400 ሰርጅካል ማስክ : 96 የፕላስቲክ ጫማዎች : 10 ሱት ጓወን : 60 መከላከያ መነፅሮች አስረክበዋል።
#ተጨማሪ :-
- 3ቴርሞ ሜትር ለደጀን ከተማ የተሰጠ
- 3ቴርሞ ሜትር ለቤንሻንጉል ክልል ለተመረጡ ለሶስት ቀቤሌዎች የተሰጠ
ለመተከል ዞን እና በምስራቅ ጎጃም ለደጀን ከተማ 49000ብር የሚያወጣ 6 ቴርሞ ሜትር(የሙቀት መለኪያ) ተለግሷል።
በኤቫሾው የቴሌግራም ግሩፕና በአምሀራ ኢኮኖሚ ዲስኮርስ የሜሰንጀር ግሩፕ አስተባባሪነት እና ገንዘብ በማዋጣት የተሰበሰበውን ሐብት ገቢ አድርገናል።
@Yenetube @Fikerassefa
በማህበራዊ ድህረገጽን ለበጎ አገልግሎት እናውል! በሚል የሚተዋወቁ ጓደኞች በከፈቱት የቴሌግራም እና የሜሰንጀር ግርፑ ጓደኞችን በማስተባበር
#ለመኮድና #ለፈለገ ህይወት ሆስፒታል አጠቃላይ ግምቱ 158ሺብር የሚጠጋ መከላከያ ቁሳቁሶች አስረክበዋል።
የብክለት መከላከያ 440 N95 ማስክ : 400 ሰርጅካል ማስክ : 96 የፕላስቲክ ጫማዎች : 10 ሱት ጓወን : 60 መከላከያ መነፅሮች አስረክበዋል።
#ተጨማሪ :-
- 3ቴርሞ ሜትር ለደጀን ከተማ የተሰጠ
- 3ቴርሞ ሜትር ለቤንሻንጉል ክልል ለተመረጡ ለሶስት ቀቤሌዎች የተሰጠ
ለመተከል ዞን እና በምስራቅ ጎጃም ለደጀን ከተማ 49000ብር የሚያወጣ 6 ቴርሞ ሜትር(የሙቀት መለኪያ) ተለግሷል።
በኤቫሾው የቴሌግራም ግሩፕና በአምሀራ ኢኮኖሚ ዲስኮርስ የሜሰንጀር ግሩፕ አስተባባሪነት እና ገንዘብ በማዋጣት የተሰበሰበውን ሐብት ገቢ አድርገናል።
@Yenetube @Fikerassefa