በቦሌ መሰናዶ ትምህርት ቤት በለይቶ ማቆያ ያሉ ዜጎች ወደ አገር ውስጥ ከገባን 21 ቀን ቢሞላንም እስካሁን የኮሮና ቫይረስ ምርመራ አልተደረገልንም አሉ፡፡
ከውጭ መተው 21 ቀን የሞላቸው በማቆያ ቦታ የሚገኙ ዜጎች እስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኮሮና ምርመራ እንዳልተደረገላቸው ነው የተናገሩት፡፡
ዜጎቹ እንደሚሉት ከሆነ ከገባን ጀምሮ ምንም ትኩረት አልተሰጠንም እንደ ዜጋም እየተቆጠርን አይደለም ብለዋል፡፡
15ቀን ሲሞላችሁ የኮሮና ምርመራ ተደርጎላችሁ ወደ ቤታችሁ ትሄዳላችሁ ብንባልም ከመጣን 21 ቀን አስቆጥረናል ግፍ እየተሰራብን ነውም ብለዋል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጥያቄ ይዞ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጠይቋል፡፡
#በኢንስቲትዩቱ የኮቪድ 19 ምክትል አስተባባሪ አቶ ዘውዱ አሰፋ እንደሚሉት ሰዎቹ እስካሁን ለምን መመርመር እንዳልተቻለ እናጣራለን ቅሬታቸውንም በአፋጣኝ እንፈታለን ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
Via:- Ethio FM
Photo :- የኮሮና ምልክት አለማሳየታቸውን የሚገልፅ የምስክር ወረቀት #የኔቲዩብ
@Yenetube @Fikerassefa
ከውጭ መተው 21 ቀን የሞላቸው በማቆያ ቦታ የሚገኙ ዜጎች እስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኮሮና ምርመራ እንዳልተደረገላቸው ነው የተናገሩት፡፡
ዜጎቹ እንደሚሉት ከሆነ ከገባን ጀምሮ ምንም ትኩረት አልተሰጠንም እንደ ዜጋም እየተቆጠርን አይደለም ብለዋል፡፡
15ቀን ሲሞላችሁ የኮሮና ምርመራ ተደርጎላችሁ ወደ ቤታችሁ ትሄዳላችሁ ብንባልም ከመጣን 21 ቀን አስቆጥረናል ግፍ እየተሰራብን ነውም ብለዋል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጥያቄ ይዞ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጠይቋል፡፡
#በኢንስቲትዩቱ የኮቪድ 19 ምክትል አስተባባሪ አቶ ዘውዱ አሰፋ እንደሚሉት ሰዎቹ እስካሁን ለምን መመርመር እንዳልተቻለ እናጣራለን ቅሬታቸውንም በአፋጣኝ እንፈታለን ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
Via:- Ethio FM
Photo :- የኮሮና ምልክት አለማሳየታቸውን የሚገልፅ የምስክር ወረቀት #የኔቲዩብ
@Yenetube @Fikerassefa