#በአሰላ ከተማ ሰሞኑን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በእርቅ #መፈታቱ ተገለፀ።
በአሰላ ከተማ ባሳለፍነው ሳምንት ከሀይማኖት ጋር በተያያዘ ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት ነው በዛሬው እለት በእረቅ የተፈታው።
በዚህ ተግባር ላይ ተሳትፈው የነበሩ አካላትም በሀግ ቁጥጥር የዋሉ ሲሆን፥ ችግሩም በዛሬው እለት በተደረገ ውይይት በእረቅ መፈታቱን የኦዲፒ ማእከላዊ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
በዛሬው እለተ የአሰላ ከተማ ወጣቶች ተወካዮች፣ አባ ገዳዎች፣ የሀይማኖት አባቶች እና ሌሎች የህብረተሰቡ ተወካዮችን እንዲሁም የአሰላ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ ዘይነባ አደም በተገኙበት ውይይት ተደርጓል።
በውይይቱ ላይም የአርሲ ዩኒቨርሲቲ የአካባቢው ማህበረሰብ አብሮነትን የሚያሳይ ጥናታዊ ጽሁፍ አቅርቦ ውየይት ተደርጎበታል።
በመካከላቸው አለመግባባት ተፈጥሮ የነበሩ አካላትም ይህ ችግር እንዲፈጠር ያደረጉትን በማጋለጥ በዛሬው የውይይት መድረክ ላይ እርቅ መፈፀማቸው ተነግሯል።
©fbc
@yenetube @mycase27
በአሰላ ከተማ ባሳለፍነው ሳምንት ከሀይማኖት ጋር በተያያዘ ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት ነው በዛሬው እለት በእረቅ የተፈታው።
በዚህ ተግባር ላይ ተሳትፈው የነበሩ አካላትም በሀግ ቁጥጥር የዋሉ ሲሆን፥ ችግሩም በዛሬው እለት በተደረገ ውይይት በእረቅ መፈታቱን የኦዲፒ ማእከላዊ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
በዛሬው እለተ የአሰላ ከተማ ወጣቶች ተወካዮች፣ አባ ገዳዎች፣ የሀይማኖት አባቶች እና ሌሎች የህብረተሰቡ ተወካዮችን እንዲሁም የአሰላ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ ዘይነባ አደም በተገኙበት ውይይት ተደርጓል።
በውይይቱ ላይም የአርሲ ዩኒቨርሲቲ የአካባቢው ማህበረሰብ አብሮነትን የሚያሳይ ጥናታዊ ጽሁፍ አቅርቦ ውየይት ተደርጎበታል።
በመካከላቸው አለመግባባት ተፈጥሮ የነበሩ አካላትም ይህ ችግር እንዲፈጠር ያደረጉትን በማጋለጥ በዛሬው የውይይት መድረክ ላይ እርቅ መፈፀማቸው ተነግሯል።
©fbc
@yenetube @mycase27
#በአሰላ ከተማ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የድጋፍ ሰልፍ እየተከናወነ ይገኛል!!
"ዶክተር አብይን ለመደገፍ የምንሳሳለት ነፍስም ሆነ ሀብት የለም!" የሚል መፈክር በሰልፉ ላይ ታይቷል።
አሰላ
@Yenetube @Fikerassefa
"ዶክተር አብይን ለመደገፍ የምንሳሳለት ነፍስም ሆነ ሀብት የለም!" የሚል መፈክር በሰልፉ ላይ ታይቷል።
አሰላ
@Yenetube @Fikerassefa