YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
የጤና ሚኒስቴር በድንገተኛ አደጋዎች ላይ ብቻ ህክምና የሚሰጥ ማዕከል በአዲስ አበባ ከተማ ለማስገንባት እቴቴ ከተባለ የኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ተፈራረመ። ማዕከሉ ከ751 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባ ሲሆን ከ550 በላይ አልጋዎች ይኖሩታል።

#በአለርት ሆስፒታል ውስጥ የሚገነባው ማዕከል በሶስት አመታት ውስጥ ይጠናቀቃል የተባለ ሲሆን በቀን #ከ2 እስከ #5 ሺህ ተገልጋዮችን ያስተናግዳል።

@YeneTube @FikerAssefa