የጤና ሚኒስቴር በድንገተኛ አደጋዎች ላይ ብቻ ህክምና የሚሰጥ ማዕከል በአዲስ አበባ ከተማ ለማስገንባት እቴቴ ከተባለ የኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ተፈራረመ። ማዕከሉ ከ751 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባ ሲሆን ከ550 በላይ አልጋዎች ይኖሩታል።
#በአለርት ሆስፒታል ውስጥ የሚገነባው ማዕከል በሶስት አመታት ውስጥ ይጠናቀቃል የተባለ ሲሆን በቀን #ከ2 እስከ #5 ሺህ ተገልጋዮችን ያስተናግዳል።
@YeneTube @FikerAssefa
#በአለርት ሆስፒታል ውስጥ የሚገነባው ማዕከል በሶስት አመታት ውስጥ ይጠናቀቃል የተባለ ሲሆን በቀን #ከ2 እስከ #5 ሺህ ተገልጋዮችን ያስተናግዳል።
@YeneTube @FikerAssefa