11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ ያለምንም የጸጥታ ችግር #ተጠናቋል-ፖሊስ
11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ ያለምንም የጸጥታ ችግር መጠናቀቁን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር #ዘይኑ ጀማል በሰጡት መግለጫ ለጉባዔው በስኬት መጠናቀቅ የሀዋሳ ህዝብ፣ የፌደራልና የክልል ፖሊስ፣ የመከላከያ ሰራዊት፣ የብሄራዊ ደህንነት አገልግሎት እንዲሁም ወጣቶችንም ላደረጉት ትብብር ምስጋና #አቅርበዋል፡፡
በደቡብ ክልል #በሸካ ዞንና በቤኒሻንጉል ጉምዝ ካሚሺ ዞን ያጋጠመውን የጸጥታ ችግር መከላከያና ፖሊስ ወደ ቦታው ገብቶ ችግሩን ለመፍታት ጥረት እያደረጉ መሆኑን ኮሚሽነር ዘይኑ #ገልጸዋል፡፡
©ebc
@yenetube @mycase27
11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ ያለምንም የጸጥታ ችግር መጠናቀቁን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ፡፡
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር #ዘይኑ ጀማል በሰጡት መግለጫ ለጉባዔው በስኬት መጠናቀቅ የሀዋሳ ህዝብ፣ የፌደራልና የክልል ፖሊስ፣ የመከላከያ ሰራዊት፣ የብሄራዊ ደህንነት አገልግሎት እንዲሁም ወጣቶችንም ላደረጉት ትብብር ምስጋና #አቅርበዋል፡፡
በደቡብ ክልል #በሸካ ዞንና በቤኒሻንጉል ጉምዝ ካሚሺ ዞን ያጋጠመውን የጸጥታ ችግር መከላከያና ፖሊስ ወደ ቦታው ገብቶ ችግሩን ለመፍታት ጥረት እያደረጉ መሆኑን ኮሚሽነር ዘይኑ #ገልጸዋል፡፡
©ebc
@yenetube @mycase27