የፊንፊኔ ህዝብ ለፍትህና ዴሞክራሲ መሪ የሆኑት አቶ ባህሩዲን "የአፄ ሚኒሊክ ሀወልት ከአዲስ አበባ እንዲነሳ"፡
እንዲሁም የባልደራስ ፓርቲ መሪ የሆኑት አቶ እስክንድር ደግሞ "ቤተ መንግስት በር ላይ የቆመው ፒኮክ እንዲነሳ" ፌርማ ማሰባሰብ ጀምረዋል።
ሁለቱም ፓርቲዎች በኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ጊዚያዊ እውቅና የተሰጣቸው ፓርቲዎች ናቸው።
ብዙ የሚያሳስቡን ችግሮች ከፊታችን ተደቅነዋል እነዚህ ችግሮቻችንን #በፍቅር #በመተሳሰብ #በመረዳዳት የምናልፈው እንጂ በመራራቅ አይደለም!!
@Yenetube @Fikerassefa
እንዲሁም የባልደራስ ፓርቲ መሪ የሆኑት አቶ እስክንድር ደግሞ "ቤተ መንግስት በር ላይ የቆመው ፒኮክ እንዲነሳ" ፌርማ ማሰባሰብ ጀምረዋል።
ሁለቱም ፓርቲዎች በኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ጊዚያዊ እውቅና የተሰጣቸው ፓርቲዎች ናቸው።
ብዙ የሚያሳስቡን ችግሮች ከፊታችን ተደቅነዋል እነዚህ ችግሮቻችንን #በፍቅር #በመተሳሰብ #በመረዳዳት የምናልፈው እንጂ በመራራቅ አይደለም!!
@Yenetube @Fikerassefa