#ቁጥሩ_በአንድ_ጨምሯል_የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ በኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ ስድስተኛው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን የጤና ሚኒስትር ዶተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በአዲስ አበባ ውስጥም ከሄስፒታሎች፤ ከሆቴሎች ግንኙነትን ዘርግቶ በጋራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል።
በመሆኑም በዛሬው ዕለት ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ የመጣች የ 59 ዓመት እንግሊዛዊ ዜግነት ያላት ዲፕሎማት ስትሆን በ መጋቢት 7/2012 ከሆቴል በተደረገ ጥቆማ ግለሰቧ በምትገኝበት እራሷን አግልላ እንድትቆይ በማድረግ በተደረገላት የላብቶሪ ምርመራ ናሙና ውጤት የኮሮና ቫይረስ መያዟ ተረጋገግጧል።
#FBC
@Yenetube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ ስድስተኛው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን የጤና ሚኒስትር ዶተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በአዲስ አበባ ውስጥም ከሄስፒታሎች፤ ከሆቴሎች ግንኙነትን ዘርግቶ በጋራ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል።
በመሆኑም በዛሬው ዕለት ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ የመጣች የ 59 ዓመት እንግሊዛዊ ዜግነት ያላት ዲፕሎማት ስትሆን በ መጋቢት 7/2012 ከሆቴል በተደረገ ጥቆማ ግለሰቧ በምትገኝበት እራሷን አግልላ እንድትቆይ በማድረግ በተደረገላት የላብቶሪ ምርመራ ናሙና ውጤት የኮሮና ቫይረስ መያዟ ተረጋገግጧል።
#FBC
@Yenetube @Fikerassefa