#የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ #ኢንጂነር ታከለ ኡማ በኦነግ አመራሮች አቀባበል #ስነ ስርዓት ላይ #ከተናገሩት ዋና ዋና ነጥቦች:-
▪️ አሁን አገራችን ውስጥ ለመጣው ለውጥ በርካታ ዜጎች መስዋዕትነት ከፍላውበታል፡፡
▪️ የኦሮሞ ቄሮዎች ለሌሎች ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ወንድማዊነታቸውን እያሳዩ ነው
▪️ ጀግኖች አባቶቻችን ሞተው ያወረሱንን አገር ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ መረባረብ አለብን
▪️ አሁን ተባብረን፣ ተደማምጠን በጋራ የአገራን ግንባታ ላይ የምንረባረብበት ምዕራፍ ላይ ደርሰናል
▪️ በዚህ ከቀጠልን ለአፍሪካም ሆነ ለዓለም ከፍተኛ አስተዋጽኦ እናበረክታለን
▪️የገዳ ስርዓት ሁሉንም የሚያቅፍ ስርዓት ስለሆነ በጋራ ለአገር ግንባታ መስራት አለብን
▪️ የአዲስ አበባ ወጣቶች ለኦነግ አመራሮች አቀባበል ላደረጋችሁት አስተዋጽኦ ከልብ አመሰግናለሁ
▪️ አሁን ለመጣው ለውጥ ሁላችንም አሸናፊዎች ነን
©ebc
@yenetube @mycase27
▪️ አሁን አገራችን ውስጥ ለመጣው ለውጥ በርካታ ዜጎች መስዋዕትነት ከፍላውበታል፡፡
▪️ የኦሮሞ ቄሮዎች ለሌሎች ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ወንድማዊነታቸውን እያሳዩ ነው
▪️ ጀግኖች አባቶቻችን ሞተው ያወረሱንን አገር ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ መረባረብ አለብን
▪️ አሁን ተባብረን፣ ተደማምጠን በጋራ የአገራን ግንባታ ላይ የምንረባረብበት ምዕራፍ ላይ ደርሰናል
▪️ በዚህ ከቀጠልን ለአፍሪካም ሆነ ለዓለም ከፍተኛ አስተዋጽኦ እናበረክታለን
▪️የገዳ ስርዓት ሁሉንም የሚያቅፍ ስርዓት ስለሆነ በጋራ ለአገር ግንባታ መስራት አለብን
▪️ የአዲስ አበባ ወጣቶች ለኦነግ አመራሮች አቀባበል ላደረጋችሁት አስተዋጽኦ ከልብ አመሰግናለሁ
▪️ አሁን ለመጣው ለውጥ ሁላችንም አሸናፊዎች ነን
©ebc
@yenetube @mycase27