⬆️⬆️ኢትዮጵያና ቻይና የተለያዩ
#የትብብር ስምምነቶችን
#ተፈራረሙለአፍሪካ ቻይና የትብብር መድረክ ጉባኤ ቤጅንግ የሚገኙት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ከቻይናው አቻቸው ጠቅላይ ሚንስተር ሊ ኪኪያንግ ጋር ተወያዩ፡፡
ሁለቱ ጠቅላይ ሚኒስትሮች የአገራቱን ግንኙነት የበለጠ የሚያጠናክር
#ስምምነትቶች መፈራረማቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ
#ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ተናግረዋል፡፡
ምንጭ፦የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሪ
@yenetube @mycase27