(Novemeber 24 )የፊታችን እሁድ በመዲናች አዲስ አበባ ሜክሲካ አከባቢ የመኪና ውድድር ይካሄዳል።
ከጠዋቱ አንድ ሁለት ሰዐት ጀምሮ የሚካሄዳውን የመኪና ውድድር አስመልክቶ መንገዶች ከጠዋት አንድ ሰዐት ጀምሮ መንገዶች ዝግ ይሆናሉ የሚዘጉ መንገዶ #ሜክሲኮ_ቶታል አከባቢ #ለገሀር እንዲሁም #ብሄራዊ አከባቢ መንገዶች ዝግ እንደሚሆኑ አዘጋጁ ጠቁሞናል።
የውድድሩ አዘጋጅ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሞተር ስፖርት አሶሴሽን መሆኑን ሰምተናል።
መረጃውን ያደረሰን drive Addis ነው።
@Yenetube @Fikerassefa
ከጠዋቱ አንድ ሁለት ሰዐት ጀምሮ የሚካሄዳውን የመኪና ውድድር አስመልክቶ መንገዶች ከጠዋት አንድ ሰዐት ጀምሮ መንገዶች ዝግ ይሆናሉ የሚዘጉ መንገዶ #ሜክሲኮ_ቶታል አከባቢ #ለገሀር እንዲሁም #ብሄራዊ አከባቢ መንገዶች ዝግ እንደሚሆኑ አዘጋጁ ጠቁሞናል።
የውድድሩ አዘጋጅ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሞተር ስፖርት አሶሴሽን መሆኑን ሰምተናል።
መረጃውን ያደረሰን drive Addis ነው።
@Yenetube @Fikerassefa