#ኢትዮጵያውያን ወደ ተለያዩ #የአረብ ሀገራት ሄደው መስራት የሚከለክለው እገዳ ሙሉ በሙሉ #መነሳቱን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
📌ከሰባት ወራት በፊት እገዳው መነሳቱ ቢገለፅም መንግስት አስፈላጊውን ዝግጅት ባለማድረጉ ተግባራዊ ሳይደረግ ቆይቷል።
📌 ከመስከረም ወር መጨረሻ ጀምሮ ግን ዜጎች ወደ መረጡት ሀገር በህጋዊ መንገድ በመጓዝ መስራት ይችላሉ።
📌 እገዳው የተጣለው ከአምስት አመት በፊት ነበር።
ምንጭ ፦ የሰ/ማ/ጉዳይ ሚኒስቴር
@yenetube @mycase27
📌ከሰባት ወራት በፊት እገዳው መነሳቱ ቢገለፅም መንግስት አስፈላጊውን ዝግጅት ባለማድረጉ ተግባራዊ ሳይደረግ ቆይቷል።
📌 ከመስከረም ወር መጨረሻ ጀምሮ ግን ዜጎች ወደ መረጡት ሀገር በህጋዊ መንገድ በመጓዝ መስራት ይችላሉ።
📌 እገዳው የተጣለው ከአምስት አመት በፊት ነበር።
ምንጭ ፦ የሰ/ማ/ጉዳይ ሚኒስቴር
@yenetube @mycase27