#ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ የመጀመሪያውን የአውሮፓ ጉብኝት በፈረንሳይና በጀርመን #ሊያደርጉ ነው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የመጀመሪያውን የአውሮፓ ጉብኝት በፈረንሳይ እና በጀርመን ሊያደርጉ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመጪው ሳምንት መገባደጃ የሚያደርጉት ጉብኝት ከሁለቱ አገራት ጋር ያለን ዲፕሎማሲ ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከዚህ በተጨማሪ በፍራንክፈርት ከኢትዮጵያውያን ጋር በተለያዩ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ፡፡
25 ሺህ ኢትዮጵያውያን የሚመክሩበት ይህ መድረክ “አንድ ሆን እንነሳ ነገን እነገንባ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ነው፡፡
©ebc
@yenetube @mycase27
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የመጀመሪያውን የአውሮፓ ጉብኝት በፈረንሳይ እና በጀርመን ሊያደርጉ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመጪው ሳምንት መገባደጃ የሚያደርጉት ጉብኝት ከሁለቱ አገራት ጋር ያለን ዲፕሎማሲ ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከዚህ በተጨማሪ በፍራንክፈርት ከኢትዮጵያውያን ጋር በተለያዩ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ፡፡
25 ሺህ ኢትዮጵያውያን የሚመክሩበት ይህ መድረክ “አንድ ሆን እንነሳ ነገን እነገንባ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ነው፡፡
©ebc
@yenetube @mycase27