ሰበር ዜና ‼️
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመላ ሀገሪቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች #100_ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።
ባንኩ #ለሶማሌ ክልል 35 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር፣ #ለኦሮሚያ ክልል 33 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር፣ #ለደቡብ ክልል 18 ሚሊየን ብር፣ ለአማራ ክልል 4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር፣ #ለትግራይ ክልል 3 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር፣ #ለቤኒሻንጉልጉሙዝ ክልል 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር፣ #ለጋምቤላ ክልል 454 ሺህ ብር፣ #ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር 387 ሺህ ብር እና #ለሀረሪ ክልል 62 ሺህ ብር ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመላ ሀገሪቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች #100_ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።
ባንኩ #ለሶማሌ ክልል 35 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር፣ #ለኦሮሚያ ክልል 33 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር፣ #ለደቡብ ክልል 18 ሚሊየን ብር፣ ለአማራ ክልል 4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር፣ #ለትግራይ ክልል 3 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር፣ #ለቤኒሻንጉልጉሙዝ ክልል 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር፣ #ለጋምቤላ ክልል 454 ሺህ ብር፣ #ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር 387 ሺህ ብር እና #ለሀረሪ ክልል 62 ሺህ ብር ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa