YeneTube
@yenetube
119K
subscribers
31.3K
photos
483
videos
79
files
3.85K
links
መረጃዎችን ለመላክ
@Fikerassefa
Download Telegram
Join
YeneTube
119K subscribers
YeneTube
#ለአምስት
አመታት ያህል ተቋርጦ የቆየውና ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሃገራት የሚደረገው የውጭ ሃገር የስራ ስምሪት ነገ በይፋ እንደሚከፈት የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
#አስታወቀ
።
ሚኒስቴሩ ወደ ውጭ ሃገር ሄደው መስራት ለሚፈልጉ ዜጎች ከዚህ በፊት በስራ ስምሪት አዋጅ ቁጥር 104/90 እና አዋጅ ቁጥር 632/2001 አውጥቶ ሥራ ላይ አውሎ እንደነበር ይታወሳል።
©
FBC
@yenetube
@mycase27
YeneTube
አዋጁ ለምን ያህል ጊዜ ይቆያል ብላችሁ ለጠየቃችሁን።
አዋጁ በመላው ሃገሪቱ ተፈጻሚ የሚሆን ሲሆን፣ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ
#ለአምስት
ወራት ተፈጻሚ ይሆናል።
@Yenetibe
@Fikerassefa