YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
#ኢትዮጵያውያን ወደ ተለያዩ #የአረብ ሀገራት ሄደው መስራት የሚከለክለው እገዳ ሙሉ በሙሉ #መነሳቱን የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

📌ከሰባት ወራት በፊት እገዳው መነሳቱ ቢገለፅም መንግስት አስፈላጊውን ዝግጅት ባለማድረጉ ተግባራዊ ሳይደረግ ቆይቷል።

📌 ከመስከረም ወር መጨረሻ ጀምሮ ግን ዜጎች ወደ መረጡት ሀገር በህጋዊ መንገድ በመጓዝ መስራት ይችላሉ።

📌 እገዳው የተጣለው ከአምስት አመት በፊት ነበር።
ምንጭ ፦ የሰ/ማ/ጉዳይ ሚኒስቴር
@yenetube @mycase27