YeneTube
118K subscribers
31.5K photos
485 videos
79 files
3.88K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
የትራምፕ አስተዳደር አሜሪካን በድጋሚ ከዩኔስኮ አባልነት አስወጣ!

አሜሪካ፤ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅትን (ዩኔስኮ) "ከፋፋይ ባህላዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮችን" ይደግፋል በማለት ከስሳ፤ ኤጀንሲውን ለቅቃ እንደምትወጣ አስታወቀች።

የዩኔስኮ ዋና ዳይሬክተር ኦድሬ አዙሌይ ውሳኔውን "የሚያሳዝን" ሲሉ የገለጹት ሲሆን ነገር ግን "የሚጠበቅ" እንደነበረ ተናግረዋል።

ይህ እርምጃ የትራምፕ አስተዳደር አሜሪካ ከዓለም አቀፍ አካላት ጋር ያላትን ግንኙነት ለማቋረጥ የወሰደው አዲስ እርምጃ ሆኑ ተመዝግቧል።

የፕሬዝዳንቱ አስተዳደር ከዚህ ቀደም ሀገሪቱን ከዓለም የጤና ድርጅት አባልነት እና ከፓሪስ የአየር ንብረት ስምምነት ፈራሚነት ያስወጡ ሲሆን ለውጭ የእርዳታ ጥረቶች የሚደረገውን ድጋፍም ቀንሷል።

በዓለም ዙሪያ 194 አባል ሀገራት ያሉት ዩኔስኮ፤ የዓለም ቅርስ ቦታዎችን በመመዝገብ ስራው ይበልጥ ይታወቃል። ይህ የአሜሪካ ውሳኔ ከታህሳስ 2026 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሆን ተገልጿል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
28👀2
👀👀👀👀👀👀👀👀👀👀
"አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ"
      ቀን 17/11/17 የወጣ
0997473781/ 0997470384

የስራ መደብ:ነርስ ጂፒ ዶክተር ነርስ,ላብራቶሪ ቴክኒሻን
♦️ት/ት ደረጃ:diploma/degree
♦️ልምድ:0-5
♦️ደሞዝ:በድርጅቱ እስኬል

የስራ መደብ #አካዉንታንት ለ ድርጅቶች እና ሆቴሎች ላይ /ለአስመጭ/ለፍብሪካ
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ'0-6ዓመት
♦️ደሞዝ' 6000-15000

NGO
♦️የት/ት ደረጃ ኤኒ ዲግሪ /ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ  0አመት
♦️ደሞወዝ  25000 30000+

የስራመደብ: ስልክ ኦፕሬተር  በፈረቃ
♦️ት/ት ደረጃ:10/12/ዲፕሎማ
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞዝ: 9800 +

የስራ መደብ: የሽልማት አስተባባር
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎ
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ደሞወዝ  13500

የስራ መደብ:#  ጥፍር እና አይላሽ
♦️ት/ት ደረጃ:  10
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞወዝ  12000 +

የስራ መደብ #አየር መንገድ ውስጥ ሽያጭ
♦️የት/ደረጃ' 10/ ዲፕሎማ/ዲግሪ
♦️የስራ ልምድ' 0 ዓመት
♦️ደሞዝ' 10,000 +

የስራ መደብ #Reception ለሆቴል ,ድርጅቶች እና ለ ገስት ሀውስ/ለክሊኒክ/ሆስፒታል/ለድርጅት
♦️የት/ደረጃ 10/ degree/dip
♦️ፃታ' /ሴ
♦️የስራ ልምድ'0~1 ዓመት
♦️ደሞዝ' 7000+

የስራ መደብ  ሆስተስ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️ፆታ' /ሴ
♦️ደሞዝ' 15000/ 20000

የስራ መደብ:# ሹፌር ህ1/ደረቅ1
♦️ት/ት ደረጃ 8/10
♦️ልምድ:የሰራ
♦️ደሞዝ:11.000
♦️ፆታ:ሴት

የስራ መደብ:#ካሸር ለድርጅት እና ለትለያዩ ተቁአማት##ለሆቴል#ለሱፕርማርኬት
♦️የት/ደረጃ' 10-ዲግሪ
♦️ልምድ:0-1
♦️ፆታ' ሴ
♦️ደሞዝ' 5500-10000+

የስራ መደብ #በያጅ GMF
♦️የት/ደረጃ'/10/ሰርተፉኬት
♦️ልምድ: የሰራ
♦️ደሞዝ' ማራኪ

የስራ መደብ: ጉዳይ አስፈፃሚ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ፆታ' ወ/ሴት
♦️ደሞዝ: 10500

⭐️የስራ መደብ:#የእሸጋ ሰራተኛ
የት/ት ደረጃ:10/ሰርተፍኬት
ልምድ:0አመት
ደሞዝ:በስምምነት

☎️  አድራሻ መገናኛ መተባበር
      ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁ B421

📞 0997470384
📞 0997473781
18
የ5 ሚሊየን ቅናሽ ተደረገ 😳😳
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር

👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ

☎️09-89-26-43-80

           🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር

        📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
      ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር

         📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ

👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
      ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር

ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት

እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80

Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com



 
7😭1
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
4
የማይክሮሶፍት ሰርቨሮች በቻይና የበይነ መረብ ጠላፊዎች ተጠልፏል ሲል ግዙፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ አስታወቀ

የቻይና  የበይነ መረብ ጠላፊዎች የማይክሮሶፍት ሼር ፖይንት ሰነድ ሶፍትዌር ሰርቨሮችን ሰብረው የንግዶቹን መረጃ በመጠቀም ላይ ያነጣጠሩ መሆናቸውን ኩባንያው ገልጿል።በቻይና በመንግስት የሚደገፈው የሊነን ቲፎን እና ቫዮሌት ቲፎን እንዲሁም በቻይና ላይ የተመሰረተው ስትሮም 2603 በድርጅቶች ጥቅም ላይ የሚዉሉ ነገር ግን ክላዉድን መሰረት ባደረገ አገልግሎት ውስጥ ያለዉን ተጋላጭነቶችን ተጠቅመዋል ተብሏል ።

የዩናይትድ ስቴትስ የቴክኖሎጂ ግዙፍ ድርጅት በምላሹ የደህንነት መስፈርትን ሰዎች እንዲጠቀሙ አሳስቧል፡፡ማይክሮሶፍት በሰጠው መግለጫ በሌሎች ግብረ አበሮች ላይ የሚደረገው ምርመራ አሁንም እንደቀጠለ ነው ብሏል።ኩባንያው እንዳስታወቀዉ የበይነ መረብ ጠላፊዎቹ የደህንነት ማሻሻያ ባላደረጉ ስርዓቶች ኢላማ ማድረግ እንደሚቀጥሉ አስጠንቅቋል፡፡

ምርመራውን በተመለከተ የድረ-ገፁን ብሎግ ከተጨማሪ መረጃ ጋር ማሻሻያ እንደሚያደርግ አክሏል።በብሉምበርግ ኒውስ የተገመገመው የሳይበር ደህንነት ድርጅት ዘገባ እንደገለጸው ጠላፊዎቹ መቀመጫውን አሜሪካ ያደረገውን የጤና እንክብካቤ አቅራቢውን ስርዓት በመጣስ በደቡብ ምስራቅ እስያ የሚገኘውን የህዝብ ዩኒቨርሲቲን ኢላማ አድርገዋል። ሪፖርቱ የትኛውንም አካል በስም አይለይም፣ ነገር ግን ጠላፊዎቹ ብራዚል፣ ካናዳ፣ ኢንዶኔዥያ፣ ስፔን፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ስዊዘርላንድ፣ ዩናይትድ ኪንግደም እና አሜሪካን ጨምሮ የሼርፖይንት ግልጋሎትን ለመጣስ ሞክረዋል ብሏል።

በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
14👍1😭1
በቻይና ያጋጠመው የሙቀት መጨመር የአየር ማቀዝቀዣዎች ሽያጭ እንዲጨምር ማድረጉ ተሰማ

አንድ አንድ ቻይናውያን ከፍተኛ ሙቀቱን ለመቋቋም አነስተኛ የአየር ማቀዝቀዣዎችን ይዘው በመንገድ ላይ ሲንቀሳቀሱ ተስተውለዋል።

ቻይና ከመጋቢት ወር አጋማሽ ጀምሮ ያሳለፈቻቸው ከፍተኛ ሙቀት የተመዘገበባቸው ቀናት ብዛት በጣም በርካታ መሆናቸውን የቻይና ሚቲዎሮሎጂ አስተዳደር ባለስልጣን ገልፆል። አስተዳደሩ ረቡዕ ዕለት እንደገለፀው ከሆነ በቻይና ውስጥ ያሉ 152 ብሄራዊ የአየር ሁኔታ ታዛቢዎች ከሀምሌ ወር አጋማሽ ጀምሮ ከ 40 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ የሙቀት መጠን መዝግበዋል።

እንዲሁም ሰዎች ወደ አየር ማቀዝቀዣ እና የአየር ሙቀት መጨመርን ለመቋቋም የሚያስችሉ መሳሪያዎች ግዢ ፊታቻን ያዞሩ ሲሆን በዚህም የኃይል ፍጆታን ለመቆጣጠር ወቅታዊ እርምጃዎችን እንዲወስድ ለሀገሪቱ የኃይል ኢንዱስትሪ ማስጠንቀቂያ ልኳል። ባለፈው ሳምንት ከ200 ሚሊዮን በላይ ህዝብ የሚኖርባትን አካባቢ ሸፍኖ፣ በደቡብ ምዕራብ ከምትገኘው ቾንግቺንግ ከተማ አንስቶ እስከ ጓንግዙ የባህር ዳርቻ ድረስ ከፍተኛ ሙቀት ተመዝግቧል።

በሃቤይ እና ሁናን ማእከላዊ አውራጃዎችም የሙቀት መጠኑ እስከ 50 ዲግሪ ሴንትግራድ እንደሚደርስ ተንብዮ ነበር። በደቡባዊ ጂያንግዚ እና ጓንግዶንግ ግዛቶችም ተመሳሳይ የሙቀት መጠን ይጠበቃል።በቻይና ውስጥ የተከተሰተው ከፍተኛ መቀት የህይወትን ምቾት ከማሳጣት፣ የእርሻ መሬቶችን ከማቃጠል እና የእርሻ ገቢን ከመሸርሸር በተጨማሪ ከፍተኛ የአየር ሙቀት መጨመሩ የማምረቻ ማዕከላትን ሊጎዳ እና በቁልፍ ወደቦች ላይ ስራዎችን ሊያስተጓጉል ይችላል ተብሎ የተሰጋ ሲሆን የጤና አጠባበቅ አገልግሎቶችንም ሊጎዳ ይችላል ተብሏል።

@Yenetube @Fikerassefa
23👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
49 ሰዎችን አሳፍሮ የነበረ የሩሲያ አዉሮፕላን ተከሰከሰ!

43 መንገደኞችንና 6 ሠራተኞችን አሳፍሮ ይበር የነበረ አንድ የሩሲያ የመንገደኞች አዉሮፕላን ሩሲያን ከቻይና ጋር በሚያውስነዉ ድንበር አካባቢ ተከሰከሰ።አንቶኖቭ 24 (A-24) የተባለዉ አዉሮፕላን ዛሬ ጧት ሩሲያን ከቻይና ጋር ከሚያዋስነዉ ድንበር ላይ ከምትገኘዉ ብላጎቬሽሼንስክ ከተባለችዉ ከተማ ትይንዳ ወደተባለች ሌላ ከተማ መብረር ላይ ነበር።

አዉሮፕላኑ አሳፍሯቸዉ ከነበሩት ሰዎች በሕይወት የተረፈ መኖሩ ብዙ አጠራጥሯል።አዉሮፕላኑ በወደቀበት አካባቢ ቀድመዉ የደረሱ የአደጋ ሠራተኞች በእሳት የተቃጠለ የአዉሮፕላኑን ሥብርባሪ ማግኘታቸዉን አስታዉቀዋል።አዉሮፕላኑ ይበር በነበረበት አካባቢ «አስቸጋሪ» የዓየር ሁኔታ ነበር ከመባሉ በስተቀር የአደጋዉ ትክክለኛ መንስኤ አልታወቀም።

@YeneTube @FikerAssefa
😭1716
ኢትዮ ቴሌኮም ባለፈው የበጀት ዓመት 162 ቢሊዮን ብር ገቢ ማስመዝገቡን አሰታወቀ!

ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ ባጠናቀቀው የበጀት ዓመት 162 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ በማስመዝገብ የእቅዱን 99% ማሳካቱን አስታወቀ። ይህ ካለፈው የበጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ72.9% ዕድገትን ያሳያል።

ኩባንያው ይህንን ያስመዘገበው የተለያዩ የንግድ አማራጮችን በመተግበር፣ የደንበኞችን ቁጥር በማሳደግና በማቆየት እንዲሁም ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ የፈሰሰባቸውን የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎች በማስፋፋትና በማጠናከር መሆኑን ጠቁሟል።

ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ 213.6 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ማግኘቱን አስታውቋል፤ ይህም የእቅዱን 84.3% ያሳካ ነው። ይህ አፈፃፀም ካለፈው የበጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንጻር የ15.44 ሚሊዮን ዶላር (7.8%) ጭማሪ አሳይቷል።

ከተገኘው የውጭ ምንዛሪ ውስጥ 193.11 ሚሊዮን ዶላር ከአለም አቀፍ አገልግሎት የተገኘ ሲሆን፣ 66.6 ሚሊዮን ዶላር ከአለም አቀፍ የትራንዚት ትራፊክ፣ 5.62 ሚሊዮን ዶላር ከመሠረተ ልማት ማጋራት ኪራይ (Infrastructure sharing) የተገኘ ሲሆን፣ ከ14.42 ሚሊዮን ዶላር በላይ ደግሞ በቴሌብር ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገልግሎት አማካኝነት ወደ ሀገር ውስጥ የገባ የውጭ ምንዛሪ መሆኑ ተገልጿል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
17👎10
🎁ከተወዳጁ የሂል ሳይድ መንደር ውስጥ ለሽያጭ የመጨረሻ በሆነው የዲያስፓራ ብሎክ ቁጥር 3 ላይ ከባለ አንድ እስከ ባለ አራት መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች

🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት

💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ

🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ

- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው

-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው

ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!

☎️0900025097

#telegram (@SamuelDMCRealtor)
#WhatsApp
10
🇪🇹 ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 32 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ የምንዛሪ ገቢ በመሰብሰብ ክብረ ወሰን ሰበረች

ይህ ገቢ የተገኘው መንግሥት በወሰዳቸው አዎንታዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢትዮጵያ ፋይናንስ ፎረም ላይ ተናግረዋል።

በ2016 ዓ.ም ከተመዘገበው 24. 7 ቢሊየን ዶላር ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ጭማሪ የታየበት ሆኗል።

@Yenetube @Fikerassefa
👎2612😁8🔥1
እነ ቀሲስ በላይ በሙስና ወንጀል "ሊፈረድብን አይገባም" በማለት ባቀረቡት ይግባኝ ላይ ውሳኔ ተሰጠ

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ሰሚ ችሎት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙስና ወንጀል "ሊፈረድብን አይገባም" በማለት ባቀረቡት ይግባኝ ጥያቄ እና የዐቃቤ ሕግ የመልስ መልስ ላይ ውሳኔ ሰጠ።

ከአንድ ዓመት በፊት የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ቀሲስ በላይ መኮንን፣ በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማራው እያሱ እንዳለ፣ በኮሚሽን ስራ ላይ የተሰማራው በረከት ሙላቱ እና አለምገና ሳሙኤል እንዲሁም የኒሞና ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አበራ መርጋ በተባሉ ተከሳሾች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦ ነበር።

በዚህም እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ከአፍሪካ ህብረት ምንም አይነት የክፍያ ትዕዛዝ ባልተሰጠበት ሁኔታ ላይ ተከሳሾች በተለያየ መጠን ክፍያ እንዲፈጸምላቸው የሚል የ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ሀሰተኛ የክፍያ ሰነድ በአንደኛ ተከሳሽ አማካኝነት ለባንኩ መቅረቡ ተጠቅሶ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት አቅርቦ እንደነበር ይታወሳል።

በዚህ መልኩ የቀረበውን ዝርዝር ክስ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተከሳሾች ብቻ ችሎት ቀርበው የክስ ዝርዝሩ እንዲደርሳቸው የተደረገ ሲሆን 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በአድራሻቸው ባለመገኘታቸውና በተደጋጋሚ ቀጠሮ ባለመቅረባቸው ክሳቸው እንዲቋረጥ ተደርጓል።

ከዚህም በኋላ በነበሩ የተለያዩ የችሎት ቀጠሮዎች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱ ተከሳሾች ላይ በዐቃቤ ሕግ የቀረበባቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች እንዲሁም የተከሳሾቹን መከላከያ ማስረጃ ፍርድ ቤቱ መርምሮና አመዛዝኖ 1ኛ ተከሳሽ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙሉ ድምጽ፤ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ደግሞ በአንድ ዳኛ የሀሳብ ልዩነት በአብላጫ ድምጽ የጥፋተኛ ፍርድ ተሰጥቶ ነበር።

ከዚህም በኋላ የስር ፍርድ ቤቱ ዐቃቤ ሕግ ወንጀሉ የተፈጸመው በትብብር መሆኑን ጠቅሶ ያቀረበውን የቅጣት ማክበጃ እንዲሁም ተከሳሾች ያቀረቡትን የተለያዩ ቅጣት ማቅለያ አስተያየቶችን በመየያዝ በጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በነበረ ቀጠሮ 1ኛ ተከሳሽ ቀሲስ በላይ መኮንን በዕርከን 21 መሰረት በ5 ዓመት ጽኑ እስራትና በ10 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ፤ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾችን ደግሞ በዕርከን 17 መሰረት እያንዳንዳቸውን በ3 ዓመት ከ3 ወር ጽኑ እስራትና በ3 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ መወሰኑ ይታወቃል።

ተከሳሾቹ የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ወንጀል ችሎት “በሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ልንባል አይገባም” እንዲሁም “የስር ፍርድ ቤት የሰጠው የቅጣት መጠን ተገቢ አደለም" የሚል ይዘት ያለው አቤቱታ አቅርበዋል።

ችሎቱ ተከሳሾቹ ያቀረቡትን የይግባኝ አቤቱታ እና የዐቃቤ ሕግን የመልስ መልስ መርምሮ እነ ቀሲስ በላይ የሙስና አዋጅ 881/2007 አንቀጽ 32 (2) (3) መሠረት በከባድ ማታለል የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ልንባል አይገባም የሚለው አቤቱታቸው ውድቅ ተደርጎ የስር ፍርድ ቤቱ የሰጠው የጥፋተኝነት ፍርድ ሥነሥርዓታዊ መሆኑን ጠቅሶ ፍርዱን አፅንቶታል።

በሌላ በኩል ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ በተከሳሾቹ ላይ ላይ በስር ፍርድ ቤት ተሰጥቶ የነበረው ቅጣት መጠንን በማማሻል ቀሲስ በላይ ከ5 ዓመት ወደ 3 ዓመት ከ7 ወር አስራት ተቀይሮላቸዋል።

ኢያሱ እንዳለ እና በረከት ሙላት የተባሉ ተከሳሾች ደግሞ በስር ፍ/ቤት የተወሰነባቸው 3 ዓመት ከ3 ወር የነበረው ቅጣት 3 ወር ብቻ ተቀንሶ 3 ዓመት ብቻ እንዲሆን ውሳኔ ተሰጥቷል።

በተጨማሪም ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ ተከሳሾቹ አቅርበውት የነበረውን የቅጣት ገደብ ጥያቄ አልተቀበለውም።

FBC
@Yenetube @Fikerassefa
52👎5😁2👍1
4😁1
YeneTube
Photo
ከዩኒቨርሲቲዎች በከፍተኛ ማዕረግ የሚመረቁ ተማሪዎች በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመስተማር ከፈቀዱ ስልጠና ወስደው መምህር እንዲሆኑ ለማድረግ የሚያስችል አሰራር ከ2018 ጀምሮ ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡

አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም በሚል ወደ ስራ ይገባል የተባለው አሰራር የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የሚታየውን የመምህራን እጥረት ለመቅረፍ ይረዳል ብሏል ትምህርት ሚኒስቴር፡፡ይህ የተባለው የክረምት ልዩ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ማሻሻያ ስልጠና ለማስጀመር በማሰብ ከ30 ዩኒቨርሲቲዎች ለተውጣጡ አሰልጣኝ መምህራን እየተሰጠ ያለው ስልጠና በተጀመረበት ወቅት ነው፡፡

የትምህርት ሚኒስትር ድኤታ አየለች እሸቴ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተፈጥሮ ሳይንስ መምህራን ስልጠና ያልተካፈሉ መምህራን፣ የማህበራዊ ሳይንስ መምህራን፣ የስራና ተግባር ትምህርት መምህራን በስልጠናው ላይ ተሳታፊ ይሆናሉ ብለዋል፡፡ባለፈው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው ስልጠና ልምድ አግኝተናል ያሉት ወ/ሮ አየለች እሸቴ ለ2ኛ ጊዜ የሚሰጠው የአቅም ማሻሻያ ስልጠና መምህራኑ በሚያስተምሩት የትምህርት ዘርፍ ላይ ጥሩ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ለማድረግ ተዘጋጅተናል ሲሉም ጠቅሰዋል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር ከ2018 ጀምሮ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚታየው የመምህራን እጥረት ለመቅረፍና ዘርፉን ይበልጥ ለማሳደግ በማሰብ አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም አዘጋጅቷል ያሉት ደግሞ በትምህርት ሚኒስቴር ‎የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ ሙሉቀን ንጋቱ(ዶ/ር) ናቸው፡፡

በከፍተኛ ነጥብ ተመርቀው የሚወጡ ተማሪዎች መምህር የመሆን ፍላጎች ካላቸው ትምህርት ሚኒስቴር የሚያዘጋጀውን ፈተና ካለፉ የሚፈለገው ስልጠና ተሰጥቷቸው በመምህርነት እንዲሰማሩ ይደረጋል ብለዋል፡፡ለዚህ ፕሮግራም ጅማሮ አሁን ላይ 6 ዩኒቨርሲቲዎች ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ሰምተናል፡፡

በዘንድሮው የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ማሻሻያ ስልጠና 84,000 ሰልጣኞች ይካፈላሉ፡፡ከ30 ዩኒቨርሲቲዎች 630 የሚሆኑ መምህራን ስልጠናውን ይሰጣሉ ተብሏል፡፡ስልጠናው ሀምሌ 28 ይጀመራል፡፡

Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
😁7132👍8😭3🔥2👀1
ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ከመጋረጃ ጀርባ ሊደረግ የነበረው የምስክር አሰማም ሂደት እንዲታገድ ትዕዛዝ አስተላለፈ!

ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ከመጋረጃ ጀርባ ሊደረግ የነበረው የምስክር አሰማም ሂደት እንዲታገድ ትዕዛዝ ማስተላለፉን የተከሳሾች ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ።

ጠበቆች ከመጋረጃ ጀርባ ምስክር እንዳይሰማ የይግባኝ አቤቱታውን ያቀረቡት ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን ጠበቃው ተናግረዋል።

በወቅቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ለሐምሌ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱን ያስታወሱት ጠበቃው፤ ይሁን እንጂ እስከ ሐምሌ 29 የሚቆይ ከሆነ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ከመጋረጃ በስተጀርባ ያለውን ምስክር ለመስማት ለትናንት ሐምሌ 16 ቀጠሮ በመያዙ በተከሳሽ ላይ "የማይተካ ጉዳት ያደርሳል" በሚል ሐምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም በድጋሚ ደብዳቤ አቤቱታ ማቅረባቸውን አመልክተዋል።

በዚህም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ከመጋረጃ ጀርባ ሊደረግ የነበረው የምስክር አሰማም ሂደት እንዲታገድ ትዕዛዝ ማስተላለፉን አስታውሰው ይህንኑ የእግድ ትዕዛዝ ይዘን ትናንት ሐምሌ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ችሎት ላይ ምስክር ከመሰማቱ አስቀድሞ አቀረብን ብለዋል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
42😁2
👀👀👀👀👀👀👀👀👀👀
"አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ"
      ቀን 18/11/17 የወጣ
0997473781/ 0997470384

የስራ መደብ:ነርስ ጂፒ ዶክተር ነርስ,ላብራቶሪ ቴክኒሻን
♦️ት/ት ደረጃ:diploma/degree
♦️ልምድ:0-5
♦️ደሞዝ:በድርጅቱ እስኬል

የስራ መደብ #አካዉንታንት ለ ድርጅቶች እና ሆቴሎች ላይ /ለአስመጭ/ለፍብሪካ
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ'0-6ዓመት
♦️ደሞዝ' 6000-15000

NGO
♦️የት/ት ደረጃ ኤኒ ዲግሪ /ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ  0አመት
♦️ደሞወዝ  25000 30000+

የስራመደብ: ስልክ ኦፕሬተር  በፈረቃ
♦️ት/ት ደረጃ:10/12/ዲፕሎማ
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞዝ: 9800 +

የስራ መደብ: የሽልማት አስተባባር
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎ
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ደሞወዝ  13500

የስራ መደብ:#  ጥፍር እና አይላሽ
♦️ት/ት ደረጃ:  10
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞወዝ  12000 +

የስራ መደብ #አየር መንገድ ውስጥ ሽያጭ
♦️የት/ደረጃ' 10/ ዲፕሎማ/ዲግሪ
♦️የስራ ልምድ' 0 ዓመት
♦️ደሞዝ' 10,000 +

የስራ መደብ #Reception ለሆቴል ,ድርጅቶች እና ለ ገስት ሀውስ/ለክሊኒክ/ሆስፒታል/ለድርጅት
♦️የት/ደረጃ 10/ degree/dip
♦️ፃታ' /ሴ
♦️የስራ ልምድ'0~1 ዓመት
♦️ደሞዝ' 7000+

የስራ መደብ  ሆስተስ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️ፆታ' /ሴ
♦️ደሞዝ' 15000/ 20000

የስራ መደብ:# ሹፌር ህ1/ደረቅ1
♦️ት/ት ደረጃ 8/10
♦️ልምድ:የሰራ
♦️ደሞዝ:11.000
♦️ፆታ:ሴት

የስራ መደብ:#ካሸር ለድርጅት እና ለትለያዩ ተቁአማት##ለሆቴል#ለሱፕርማርኬት
♦️የት/ደረጃ' 10-ዲግሪ
♦️ልምድ:0-1
♦️ፆታ' ሴ
♦️ደሞዝ' 5500-10000+

የስራ መደብ #በያጅ GMF
♦️የት/ደረጃ'/10/ሰርተፉኬት
♦️ልምድ: የሰራ
♦️ደሞዝ' ማራኪ

የስራ መደብ: ጉዳይ አስፈፃሚ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ፆታ' ወ/ሴት
♦️ደሞዝ: 10500

⭐️የስራ መደብ:#የእሸጋ ሰራተኛ
የት/ት ደረጃ:10/ሰርተፍኬት
ልምድ:0አመት
ደሞዝ:በስምምነት

☎️  አድራሻ መገናኛ መተባበር
      ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁ B421

📞 0997470384
📞 0997473781
14🔥1
🎁ከተወዳጁ የሂል ሳይድ መንደር ውስጥ ለሽያጭ የመጨረሻ በሆነው የዲያስፓራ  ብሎክ ቁጥር 3 ላይ ከባለ አንድ  እስከ ባለ አራት መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች

🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት

    💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
    💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
    💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
    💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር  ቅድመ ክፍያ ጀምሮ

🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ

- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር  የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው

-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው

ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!

☎️0900025097

#telegram (@SamuelDMCRealtor)
#WhatsApp
4