በአዲስ ሊተኩ ነው በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አካባቢዎች ያሉ የታክሲ ተራ አስከባሪዎች በአዲስ ሊተኩ ነው።
በሥራው የተሰማሩ ወጣቶች ወዴት እንደምንሄድ አናውቅም ብለዋል
‹‹በየሁለት ዓመቱ መተካት ግዴታ ነው››
የአዲስ አበባ ከተማ ሥራና ክህሎት ቢሮ
‹‹የእኛ ሥራ ተደራጅቶ የመጣልንን ወጣት መመደብ ብቻ ነው››
የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ
በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አካባቢዎች የታክሲ መጫኛና ማውረጃ ሥፍራዎች ላይ የተሰማሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ተራ አስከባሪዎች፣ በሌሎች በተደራጁ ወጣቶች እንደሚተኩ ታወቀ።
በከተማ አስተዳደሩ ሥር በየወረዳቸው በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ በመደራጀት፣ ላለፉት 24 ዓመታት በታክሲ ተራ ማስከበር ሥራ የተሰማሩ ወጣቶች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ከዘርፉ በመውጣት ሽግግር ለማድረግ መስማማታቸውን ለየወረዳቸው እንዲያሳውቁ የተለያየ ቀነ ገደብ ተቀምጦላቸዋል።
Via:- Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
በሥራው የተሰማሩ ወጣቶች ወዴት እንደምንሄድ አናውቅም ብለዋል
‹‹በየሁለት ዓመቱ መተካት ግዴታ ነው››
የአዲስ አበባ ከተማ ሥራና ክህሎት ቢሮ
‹‹የእኛ ሥራ ተደራጅቶ የመጣልንን ወጣት መመደብ ብቻ ነው››
የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ
በአዲስ አበባ ከተማ በሁሉም አካባቢዎች የታክሲ መጫኛና ማውረጃ ሥፍራዎች ላይ የተሰማሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ተራ አስከባሪዎች፣ በሌሎች በተደራጁ ወጣቶች እንደሚተኩ ታወቀ።
በከተማ አስተዳደሩ ሥር በየወረዳቸው በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ በመደራጀት፣ ላለፉት 24 ዓመታት በታክሲ ተራ ማስከበር ሥራ የተሰማሩ ወጣቶች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ከዘርፉ በመውጣት ሽግግር ለማድረግ መስማማታቸውን ለየወረዳቸው እንዲያሳውቁ የተለያየ ቀነ ገደብ ተቀምጦላቸዋል።
Via:- Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
👍41👀16❤7👎6😁3
የትግራይ ክልል ኮምዩኒኬሽን መስሪያቤት ዛሬ ባወጣው መግለጫ፣ "የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጽ/ቤት እና የአማራ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዛሬ ሚያዝያ 08 ቀን 2017 ዓ.ም ህገ መንግስቱን በመጣስ ሁመራን የአማራ ክልል አካል አድርጎ በማቅረብ የፕሪቶሪያ ውልን የሚጻረር ዜና ይዘው ወጥተዋል።" አለ።
"ይህ ድርጊት ቀላል አይደለም" ያለው የትግራይ ክልል፣ "ነገር ግን ሆን ብለው የትግራይን ህገ-መንግስታዊ ክልል፣ የአማራ ክልል አካል አድርገው ደጋግመው መጥቀሳቸውን ቀጥለዋል።"ብሏል።
"ይህ ኃላፊነት የጎደለው ድርጊት ህገ መንግስቱን የሚጻረር እና የፕሪቶሪያ ስምምነትን በቀጥታ የሚጻረር በመሆኑ ተቀባይነት የለውም" ሲል "በአስቸኳይ መታረም እንዳለበት" ያሳሰበው የትግራይ ክልል "የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት እና የአማራ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የሁለቱንም ክልል ህዝቦች አብሮ የመኖር ህልውና የሚያናጋ እና በቀጥታ ወደ ሌላ ግጭት የሚጋብዙ ሀላፊነት የጎደላቸው የዜና ዘገባዎችን በማረም ይህን ህገ-መንግስታዊ ጥሰት በሚፈጽሙ አካላት ላይ የፌደራል መንግስት ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ እንጠይቃለን።" ሲል ክልሉ በኮምዩኒኬሽን መስሪያ ቤቱ በኩል መግለጫ አውጥቶ ተመልክተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
"ይህ ድርጊት ቀላል አይደለም" ያለው የትግራይ ክልል፣ "ነገር ግን ሆን ብለው የትግራይን ህገ-መንግስታዊ ክልል፣ የአማራ ክልል አካል አድርገው ደጋግመው መጥቀሳቸውን ቀጥለዋል።"ብሏል።
"ይህ ኃላፊነት የጎደለው ድርጊት ህገ መንግስቱን የሚጻረር እና የፕሪቶሪያ ስምምነትን በቀጥታ የሚጻረር በመሆኑ ተቀባይነት የለውም" ሲል "በአስቸኳይ መታረም እንዳለበት" ያሳሰበው የትግራይ ክልል "የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት እና የአማራ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የሁለቱንም ክልል ህዝቦች አብሮ የመኖር ህልውና የሚያናጋ እና በቀጥታ ወደ ሌላ ግጭት የሚጋብዙ ሀላፊነት የጎደላቸው የዜና ዘገባዎችን በማረም ይህን ህገ-መንግስታዊ ጥሰት በሚፈጽሙ አካላት ላይ የፌደራል መንግስት ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ እንጠይቃለን።" ሲል ክልሉ በኮምዩኒኬሽን መስሪያ ቤቱ በኩል መግለጫ አውጥቶ ተመልክተናል።
@Yenetube @Fikerassefa
👎51👍40😁5😭1
Forwarded from YeneTube
🌿🌿እንኳን አደረሳችሁ 🌿🌿
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
👍6
Forwarded from YeneTube
ዛራ ሽቶዎች
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
👍1
የኢሳያስ ተቃዋሚዎች
"ብርጌድ ንሐመዱ" በመባል የሚታወቀው የኤርትራው የተቃውሞ እንቅስቃሴ፣ በአዲስ አበባ ከተማ የከፈተው ቢሮ፣ "በቀጣይ ወታደራዊ ማዕከሎች ሲቋቋሙ፣ ማዕከላዊ ፅህፈት ቤት" ሆኖ እንደሚያገለግል መግለጹን ቢቢሲ ዛሬ ዘግቧል።
"በኢትዮጵያ ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ማዕከሎች" ሊኖሩት እንደሚችልም ያስታወቀው እንቅስቃሴው፣ ብርጌድ ንሓመዱን የሚቀላቀሉ ኤርትራውያን፣ "ዋስትና ስለሚያገኙበት መንገድ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር መነጋገሩን" የእንቅስቃሴው አመራር ነግረውኛል ሲል ቢቢሲ ገልጿል።
የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን መንግሥት ከሥልጣን ለማውረድ የሚንቀሳቀሰው ብርጌድ ንሓመዱ፣ በአዲስ አበባ ከተማ 22 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ አንድ ህንጻ ላይ የከፈተውን ጽህፈት ቤት ሥራ ያስጀመረው ባለፈው የካቲት አጋማሽ መሆኑን ያስታወሰው የቢቢሲ ዘገባ፣ የጽህፈት ቤቱን የምርቃት ሥነ ሥርዓት በሚያሳይ ቪድዮ ላይ፣ "የብርጌድ ንሓመዱ አመራሮች የቢሮው መከፈት ለእንቅስቃሴው እጥፋት እንደሆነ ሲናገሩ ተደምጠዋል ብሏል።
እንቅስቃሴውን ከፊት ሆነው ከሚመሩ ግለሰቦች አንዱ የሆኑት አቶ በየነ ገብረእግዚአብሔር፤ ጽህፈት ቤቱ "ተበታትኖ ለቆየው" የብርጌድ ንሐመዱ እንቅስቃሴ "አንድ መገናኛ ማዕከል" እንደሆነ መናገራቸውንም በዘገባው ተካቷል።
#ዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
"ብርጌድ ንሐመዱ" በመባል የሚታወቀው የኤርትራው የተቃውሞ እንቅስቃሴ፣ በአዲስ አበባ ከተማ የከፈተው ቢሮ፣ "በቀጣይ ወታደራዊ ማዕከሎች ሲቋቋሙ፣ ማዕከላዊ ፅህፈት ቤት" ሆኖ እንደሚያገለግል መግለጹን ቢቢሲ ዛሬ ዘግቧል።
"በኢትዮጵያ ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ማዕከሎች" ሊኖሩት እንደሚችልም ያስታወቀው እንቅስቃሴው፣ ብርጌድ ንሓመዱን የሚቀላቀሉ ኤርትራውያን፣ "ዋስትና ስለሚያገኙበት መንገድ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር መነጋገሩን" የእንቅስቃሴው አመራር ነግረውኛል ሲል ቢቢሲ ገልጿል።
የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን መንግሥት ከሥልጣን ለማውረድ የሚንቀሳቀሰው ብርጌድ ንሓመዱ፣ በአዲስ አበባ ከተማ 22 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ አንድ ህንጻ ላይ የከፈተውን ጽህፈት ቤት ሥራ ያስጀመረው ባለፈው የካቲት አጋማሽ መሆኑን ያስታወሰው የቢቢሲ ዘገባ፣ የጽህፈት ቤቱን የምርቃት ሥነ ሥርዓት በሚያሳይ ቪድዮ ላይ፣ "የብርጌድ ንሓመዱ አመራሮች የቢሮው መከፈት ለእንቅስቃሴው እጥፋት እንደሆነ ሲናገሩ ተደምጠዋል ብሏል።
እንቅስቃሴውን ከፊት ሆነው ከሚመሩ ግለሰቦች አንዱ የሆኑት አቶ በየነ ገብረእግዚአብሔር፤ ጽህፈት ቤቱ "ተበታትኖ ለቆየው" የብርጌድ ንሐመዱ እንቅስቃሴ "አንድ መገናኛ ማዕከል" እንደሆነ መናገራቸውንም በዘገባው ተካቷል።
#ዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
👍39👎8😁5❤2
ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም የታይም መፅሄት የአመቱ 100 ተፅእኖ ፈጣሪዎች ስብስብስ ውስጥ ተካተቱ
- በዘንድሮው ስብስብስ ውስጥ ዶናልድ ትረምፕ እና ኤሎን መስክ ተካተዋል
@Yenetube @Fikerassefa
- በዘንድሮው ስብስብስ ውስጥ ዶናልድ ትረምፕ እና ኤሎን መስክ ተካተዋል
@Yenetube @Fikerassefa
👍76❤17👎9😁5
በሕብረተሰቡ ላይ ያልተገባ ክፍያ የሚጠይቁ ሕገ-ወጥ ጫኝ እና አውራጆች ላይ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ!
ከዚህ በፊት ሕብረተሰቡን ላልተገባ ግጭት እና ለከፍተኛ ወጭ ሲዳርጉ በነበሩ ሕገ-ወጥ ጫኝ እና አውራጆች ላይ በወጣው መመሪያና ደንብ መሠረት እርምጃ በመውሰድ ላይ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል፡፡
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ሚደቅሳ ከበደ ለአሐዱ እንደተናገሩት፤ በከተማዋ የአገልግሎት አሰጣጡ የተሳለጠ እንዲሆን በሕገ-ወጥ ጫኝና አውራጆች ላይ ሕጋዊ እርምጃ በመወሰዱ በዘርፉ የተሰማሩ ግለሰቦች ቁጥር ቀንሷል፡፡
በዚህም አሰራት መሠረት ከሕብረተሰቡ ጋር ተግባብተው የሚሰሩ ሕጋዊ ጫኝና አውራጆችን መፍጠር መቻሉን አክለዋል።
"በዘርፉ ሕዝቡ እፎይ ያለበት አገልግሎት ቢሆንም፤ አሁንም በአንድ አንድ አካባቢዎች ከአቅም በላይ ገንዘብ በመጠየቅ ሕዝቡን የሚያማርሩ ሕገ-ወጥ ጫኝ እና አውራጆች መኖራቸውን ባደረግነው የዳሰሳ ጥናት አረጋግጠናል" ሲሉም አቶ ሚደቅሳ ለአሐዱ ገልጸዋል።
ሕጋዊ የሆነ ፍቃድ ያላቸው ጫኝና አውራጆች ሕግን ተላልፈው ሲገኙ፤ የጥፋት ደረጃው ተገምግሞ የወሰዱትን ፍቃድ እስከመሰረዝ ብሎም በሕግ ቁጥጥር ሥር የሚውሉበት ሁኔታ እንዳለም ጠቁመዋል።
ከከተማ ውጭ የሚሰራ ሥራ እና አሳቻ ሰዓትን ጠብቀው እየሰሩ ያሉ ሕገ-ወጥ ጫኝ እና አውራጆች በዘርፉ ላይ ተግዳሮት መሆናቸውን አስረድተዋል።ሁሉም ሰው ለሠላም ዘብ እንድቆም እና ሕብረተሰቡ ሕገ-ወጥ እንቅስቃሴዎችን ሲመለከት መረጃን በመስጠት የጎላ አስተዋጽኦ እንዲያደርግ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ሚደቅሳ ከበደ ጠይቀዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
ከዚህ በፊት ሕብረተሰቡን ላልተገባ ግጭት እና ለከፍተኛ ወጭ ሲዳርጉ በነበሩ ሕገ-ወጥ ጫኝ እና አውራጆች ላይ በወጣው መመሪያና ደንብ መሠረት እርምጃ በመውሰድ ላይ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል፡፡
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ሚደቅሳ ከበደ ለአሐዱ እንደተናገሩት፤ በከተማዋ የአገልግሎት አሰጣጡ የተሳለጠ እንዲሆን በሕገ-ወጥ ጫኝና አውራጆች ላይ ሕጋዊ እርምጃ በመወሰዱ በዘርፉ የተሰማሩ ግለሰቦች ቁጥር ቀንሷል፡፡
በዚህም አሰራት መሠረት ከሕብረተሰቡ ጋር ተግባብተው የሚሰሩ ሕጋዊ ጫኝና አውራጆችን መፍጠር መቻሉን አክለዋል።
"በዘርፉ ሕዝቡ እፎይ ያለበት አገልግሎት ቢሆንም፤ አሁንም በአንድ አንድ አካባቢዎች ከአቅም በላይ ገንዘብ በመጠየቅ ሕዝቡን የሚያማርሩ ሕገ-ወጥ ጫኝ እና አውራጆች መኖራቸውን ባደረግነው የዳሰሳ ጥናት አረጋግጠናል" ሲሉም አቶ ሚደቅሳ ለአሐዱ ገልጸዋል።
ሕጋዊ የሆነ ፍቃድ ያላቸው ጫኝና አውራጆች ሕግን ተላልፈው ሲገኙ፤ የጥፋት ደረጃው ተገምግሞ የወሰዱትን ፍቃድ እስከመሰረዝ ብሎም በሕግ ቁጥጥር ሥር የሚውሉበት ሁኔታ እንዳለም ጠቁመዋል።
ከከተማ ውጭ የሚሰራ ሥራ እና አሳቻ ሰዓትን ጠብቀው እየሰሩ ያሉ ሕገ-ወጥ ጫኝ እና አውራጆች በዘርፉ ላይ ተግዳሮት መሆናቸውን አስረድተዋል።ሁሉም ሰው ለሠላም ዘብ እንድቆም እና ሕብረተሰቡ ሕገ-ወጥ እንቅስቃሴዎችን ሲመለከት መረጃን በመስጠት የጎላ አስተዋጽኦ እንዲያደርግ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ሚደቅሳ ከበደ ጠይቀዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
👍49❤3😁3
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
LINK -
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
1🔥75👍35❤7
⭐️ ⭐️ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤዉ በሰላም አደረሳችሁ። ⭐️ ⭐️
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
👍13
በዘጠኝ ወራት ውስጥ ከአንድ ሺህ ሰባት መቶ በላይ አቤቱታዎችን መቀበሉን የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ
በ2017 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ዉስጥ 2,890 አቤቱታዎችን ለመቀበል አቅዶ 1,716 አቤቱታዎች ብቻ ነው የቀረበልኝ ብሏል፡፡
እናም የዕቅዴን 60% ብቻ ነው ማሳካት የቻልኩት ሲል በ9 ወር ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱ ገልጧል፡፡
በበጀት እጥረት ተቋሙን የማስተዋወቅ ስራ እየተሰራ ባለመሆኑ፣ የተቋሙ ነጻ የቅሬታ መቀበያ በሚፈለገው መልኩ አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑና የተቋሙ የማስፈጸም አቅም በበጀት፣ ቁሳቁስና የሰው ሀይል የተሟለ አለመሆን ለስኬቱ ማነስ ምክንያት መሆናቸውን ጠቅሷል፡፤
ከቀረቡት 1,716 አቤቱታዎች ውስጥ 564 አቤቱታዎች ተቀባይነት ባለማግኘታቸው (በተቋሙ ስልጣን ስር የማይወድቁ ማለትመ በፍርድ ቤት የታዩ፣የወንጅል ጉዲዮች ላይ የቀረቡ አቤቱታዎች በመሆናቸው)
ተገቢው የህግ ምክር አገልግሎት ተሰጥቷቸው ተሸኝተዋል ይላል ሪፖርቱ፡፡
469 አቤቱታዎች ደረጃቸውን ያልጠበቁ ቀሪ 683 አቤቱታዎች ደግሞ ምርመራ እንዲካሄድባቸው ለመርማሪዎች የተመሩ መሆኑን ጣያችን ከሪፖርቱ ተመክልቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በ2017 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ዉስጥ 2,890 አቤቱታዎችን ለመቀበል አቅዶ 1,716 አቤቱታዎች ብቻ ነው የቀረበልኝ ብሏል፡፡
እናም የዕቅዴን 60% ብቻ ነው ማሳካት የቻልኩት ሲል በ9 ወር ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱ ገልጧል፡፡
በበጀት እጥረት ተቋሙን የማስተዋወቅ ስራ እየተሰራ ባለመሆኑ፣ የተቋሙ ነጻ የቅሬታ መቀበያ በሚፈለገው መልኩ አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑና የተቋሙ የማስፈጸም አቅም በበጀት፣ ቁሳቁስና የሰው ሀይል የተሟለ አለመሆን ለስኬቱ ማነስ ምክንያት መሆናቸውን ጠቅሷል፡፤
ከቀረቡት 1,716 አቤቱታዎች ውስጥ 564 አቤቱታዎች ተቀባይነት ባለማግኘታቸው (በተቋሙ ስልጣን ስር የማይወድቁ ማለትመ በፍርድ ቤት የታዩ፣የወንጅል ጉዲዮች ላይ የቀረቡ አቤቱታዎች በመሆናቸው)
ተገቢው የህግ ምክር አገልግሎት ተሰጥቷቸው ተሸኝተዋል ይላል ሪፖርቱ፡፡
469 አቤቱታዎች ደረጃቸውን ያልጠበቁ ቀሪ 683 አቤቱታዎች ደግሞ ምርመራ እንዲካሄድባቸው ለመርማሪዎች የተመሩ መሆኑን ጣያችን ከሪፖርቱ ተመክልቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
👍13❤1😁1
ጋዛ
ምንም ዓይነት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ አይገባም ሲሉ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ተናገሩ።
የእስራኤል ፖሊሲ ግልፅ ነው እናም ምንም ዓይነት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ አይገባም ሲሉ የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር ኢዝራኤል ካትስ በኤክስ ገፅ ላይ ባወጡት መግለጫ አጋርተዋል።
የሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ ሰርጥ እንዳይገባ መከልከል "ሀማስ ይህን ድጋፍ በህዝቡ ላይ እንዳይጠቀም ከሚከለክሉት ዋና የግፊት መሳሪያዎች አንዱ ነው" ሲሉ ካትዝ አክለዋል። "አሁን ባለው እውነታ ማንም ሰው ወደ ጋዛ ምንም አይነት ሰብአዊ እርዳታ ለማስገባት ፈቃደኛ አይደለም፤ እናም ማንም ወደዚህ አእርዳታ ለማስገባት ዝግጁ አይደለም ብለዋል።
የእስራኤል ባለስልጣናት ቀድሞውንም በጋዛ ያለውን አስከፊ ሰብአዊ ሁኔታ በማባባስ ሁሉንም እርዳታ ወደ ጋዛ እንዳይገባ ለአንድ ወር ያህል አግደዋል።
ድንበር የለሹ የሀኪሞች ቡድን ወይም ኤምኤስኤፍ የምግብ የነዳጅና የህክምና ክምችቶችን ያሟጠጠውን የጋዛን ሙሉ ከበባ አውግዟል።የእስራኤል ኃይሎች በጋዛ ውስጥ በማንኛውም መልኩ በጊዜያዊ ወይም በቋሚ ሁኔታ በጠላት እና በእስራኤል ማህበረሰቦች መካከል እንደ ሊባኖስና ሶሪያ ሁሉ በፀጥታ ቀጠና ውስጥ ይቆያሉ ሲሉ ካትዝ አክለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ምንም ዓይነት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ አይገባም ሲሉ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ተናገሩ።
የእስራኤል ፖሊሲ ግልፅ ነው እናም ምንም ዓይነት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ አይገባም ሲሉ የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር ኢዝራኤል ካትስ በኤክስ ገፅ ላይ ባወጡት መግለጫ አጋርተዋል።
የሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ ሰርጥ እንዳይገባ መከልከል "ሀማስ ይህን ድጋፍ በህዝቡ ላይ እንዳይጠቀም ከሚከለክሉት ዋና የግፊት መሳሪያዎች አንዱ ነው" ሲሉ ካትዝ አክለዋል። "አሁን ባለው እውነታ ማንም ሰው ወደ ጋዛ ምንም አይነት ሰብአዊ እርዳታ ለማስገባት ፈቃደኛ አይደለም፤ እናም ማንም ወደዚህ አእርዳታ ለማስገባት ዝግጁ አይደለም ብለዋል።
የእስራኤል ባለስልጣናት ቀድሞውንም በጋዛ ያለውን አስከፊ ሰብአዊ ሁኔታ በማባባስ ሁሉንም እርዳታ ወደ ጋዛ እንዳይገባ ለአንድ ወር ያህል አግደዋል።
ድንበር የለሹ የሀኪሞች ቡድን ወይም ኤምኤስኤፍ የምግብ የነዳጅና የህክምና ክምችቶችን ያሟጠጠውን የጋዛን ሙሉ ከበባ አውግዟል።የእስራኤል ኃይሎች በጋዛ ውስጥ በማንኛውም መልኩ በጊዜያዊ ወይም በቋሚ ሁኔታ በጠላት እና በእስራኤል ማህበረሰቦች መካከል እንደ ሊባኖስና ሶሪያ ሁሉ በፀጥታ ቀጠና ውስጥ ይቆያሉ ሲሉ ካትዝ አክለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
😭33👍30👎15❤1
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቅቡልነት አሽቆልቁሎ 42 በመቶ ደረሷል ተባለ።
ዘ ኢኮኖሚስት እና ዩጎቭ ያካሄዱት የሕዝብ አስተያየት ጥናት 52 በመቶ ምላሽ ሰጪዎች ለትራምፕ የእስካሁን አፈጻጸም አሉታዊ አመለካከት እንዳላቸው አሳይቷል።
በተመሳሳይ በሕዝብ አስተያየቱ መሠረት በጥናቱ የተሳተፉ 35 በመቶ ሴቶች ትራምፕን ሲቃወሙ፤ 49 በመቶ የሚሆኑ ወንዶች ፕሬዝዳንቱን ይደግፋሉ።
ከሚያዚያ 5 እስከ 7 በተደረገው ጥናት 1 ሺህ 512 ሰዎች ተሳትፈዋል።
ዎል ስትሪት ጆርናል በቅርቡ አካሂዶት በነበረው የሕዝብ አስተያየት መስጫ የትራምፕ ቅቡልነት 46 በመቶ እንደነበር ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
ዘ ኢኮኖሚስት እና ዩጎቭ ያካሄዱት የሕዝብ አስተያየት ጥናት 52 በመቶ ምላሽ ሰጪዎች ለትራምፕ የእስካሁን አፈጻጸም አሉታዊ አመለካከት እንዳላቸው አሳይቷል።
በተመሳሳይ በሕዝብ አስተያየቱ መሠረት በጥናቱ የተሳተፉ 35 በመቶ ሴቶች ትራምፕን ሲቃወሙ፤ 49 በመቶ የሚሆኑ ወንዶች ፕሬዝዳንቱን ይደግፋሉ።
ከሚያዚያ 5 እስከ 7 በተደረገው ጥናት 1 ሺህ 512 ሰዎች ተሳትፈዋል።
ዎል ስትሪት ጆርናል በቅርቡ አካሂዶት በነበረው የሕዝብ አስተያየት መስጫ የትራምፕ ቅቡልነት 46 በመቶ እንደነበር ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍21❤3🔥2👀2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትግራይ
በርካታ የትግራይ ሰራዊት ከካምፕ እያመለጡ ወደ ሌላ አደረጃጀት እየገቡ ይገኛሉ
በደብረጺዮን ክንፍ የሚመራው ህወሃት የትግራይ ሰራዊትን በመጠቀም በክልሉ ግጭት ለመቀስቀስ እየሰራ ነው መባሉን ተከትሎ በበርካቶች ዘንድ ተቃውሞ ተነስቶበታል።
በዚህም በርካታ የሰራዊቱ አባላት ከካምፕ እያመለጡ ይገኛሉ፡፡
በአሁን ሰዓት የትግራይ ሰራዊት ታጣቂዎች ቀድሞ ከነበሩት ወታደራዊ ክፍል እየጠፉ “ ነፃ መሬት “ ብለዉ ወደ ሰየሙት ያልታወቀ ቦታ በመሸሽ እስካሁን 21 ሺህ የሚጠጋ ታጣቂ ያለው የሀይል አደረጃጀት ማቋቋሟቸዉን ከትግራይ የሚወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
Via:- አዩዘሀበሻ
@YeneTube @Fikerassefa
በርካታ የትግራይ ሰራዊት ከካምፕ እያመለጡ ወደ ሌላ አደረጃጀት እየገቡ ይገኛሉ
በደብረጺዮን ክንፍ የሚመራው ህወሃት የትግራይ ሰራዊትን በመጠቀም በክልሉ ግጭት ለመቀስቀስ እየሰራ ነው መባሉን ተከትሎ በበርካቶች ዘንድ ተቃውሞ ተነስቶበታል።
በዚህም በርካታ የሰራዊቱ አባላት ከካምፕ እያመለጡ ይገኛሉ፡፡
በአሁን ሰዓት የትግራይ ሰራዊት ታጣቂዎች ቀድሞ ከነበሩት ወታደራዊ ክፍል እየጠፉ “ ነፃ መሬት “ ብለዉ ወደ ሰየሙት ያልታወቀ ቦታ በመሸሽ እስካሁን 21 ሺህ የሚጠጋ ታጣቂ ያለው የሀይል አደረጃጀት ማቋቋሟቸዉን ከትግራይ የሚወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
Via:- አዩዘሀበሻ
@YeneTube @Fikerassefa
👍31❤6😁3👀1
የለማ መገርሳ ቤተሰቦች ታሰሩ:- ጅዋር ማህመድ
የለማ መገርሳ ቤተሰብ አባላት መታሰራቸውን ፖለቲከኛው ጃዋር አረጋግጬአለሁ አለ። ከፖለቲካ ውጭ የሆኑ ቤተሰቡ መታሰራቸው ነውር ነው ብሏል። ለማ ለምን ዝም አለን ተብሎ እንዴት ቤተሰቡ ይታሰራሉ ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
የለማ መገርሳ ቤተሰብ አባላት መታሰራቸውን ፖለቲከኛው ጃዋር አረጋግጬአለሁ አለ። ከፖለቲካ ውጭ የሆኑ ቤተሰቡ መታሰራቸው ነውር ነው ብሏል። ለማ ለምን ዝም አለን ተብሎ እንዴት ቤተሰቡ ይታሰራሉ ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁22👍16❤5😭5👀4