ነጋዴዎች እና ሱቅ መክፈት የምትፈልጉ ይሄ መልዕክት እንዳታሳልፉት❗️
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
👍14❤3
ዛራ ሽቶዎች
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
👍3❤2😁1
የቀድሞ የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ
ክንደያ ገብረህይወት (ፕ/ር) ከ2005 ዓ/ም
እስከ መስከረም 5 ቀን 2013 ዓ/ም ድረስ የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ነበሩ ።
ኋላም መንግስት ከቦታው ያነሳቸው መሆኑን አስታውቆ ነበር።
ከሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወትን የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሾማቸው ተገልፇል።
ፕሮፌሰር ክንደያ በትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደሩ ውስጥም በኃላፊነት አገልግለው ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
ክንደያ ገብረህይወት (ፕ/ር) ከ2005 ዓ/ም
እስከ መስከረም 5 ቀን 2013 ዓ/ም ድረስ የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ነበሩ ።
ኋላም መንግስት ከቦታው ያነሳቸው መሆኑን አስታውቆ ነበር።
ከሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወትን የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሾማቸው ተገልፇል።
ፕሮፌሰር ክንደያ በትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደሩ ውስጥም በኃላፊነት አገልግለው ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
👍31😁7❤4
በነዳጅ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ተወሰነ!
በነዳጅ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መወሰኑን፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡በተለምዶ ባጃጅ የሚባሉት ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችና ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌቶች ወደ አገር ውስጥ ማስገባት እንደማይቻል የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደኤታ አቶ በሪሁ ሐሰን ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትር ደኤታው ይህንን ያሉት ሚያዝያ 2 ቀን 2017 ዓ.ም. አሃድ ቢዝነስ ግሩፕ፣ በአገር ውስጥ የተመረቱ በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለገበያ ማቅረቡን በወዳጅነት ፓርክ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት ሲያስታውቅ ነው፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140240/
@YeneTube @FikerAssefa
በነዳጅ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መወሰኑን፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡በተለምዶ ባጃጅ የሚባሉት ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችና ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌቶች ወደ አገር ውስጥ ማስገባት እንደማይቻል የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደኤታ አቶ በሪሁ ሐሰን ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትር ደኤታው ይህንን ያሉት ሚያዝያ 2 ቀን 2017 ዓ.ም. አሃድ ቢዝነስ ግሩፕ፣ በአገር ውስጥ የተመረቱ በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለገበያ ማቅረቡን በወዳጅነት ፓርክ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት ሲያስታውቅ ነው፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140240/
@YeneTube @FikerAssefa
👍30👎11❤4😁2
🚀 ቡስትግራም:ለቲክቶክ 📹 ፣ ኢንስታግራም 📷፣ ፌስቡክ 👍፣ ዩቲዩብ ✈️ እና ቴሌግራም ✈️ በቀላሉ ላይኮች፣ ተመልካቾች እና ፎሎወሮች ያግኙ።
📹 የቲክቶክ እድገት: ቪዲዮዎችዎ ብዙ ቪውስ፣ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ኮመንቶች ያግኙ።
📷 የኢንስታግራም ማሻሻያ: ፎሎወሮች፣ ላይኮች፣ ቪውስ እና ኮመንቶች ያግኙ።
👍 የፌስቡክ አገልግሎት: የፔጅዎ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ፖስቶች ላይ ኢንጌጅመንቶች ይጨምሩ።
📹 የዩቲዩብ አገልግሎት: ሰብስክራይበሮች እና ቪዲዮ ቪውስ በፍጥነት ያግኙ።
✈️ ቴሌግራም: ቻነል መምበሮች፣ ፖስት ቪውስ፣ ላይኮች እና ሪአክሽኖች ይጨምሩ።
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
OPEN BOOSTGRAM -🔗 https://tttttt.me/boostgramPromoBot/boostgram
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
OPEN BOOSTGRAM -
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
12👍8❤4
“ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ ይዘው እንዳይሄዱ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሯል “ - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)
ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ የሚባል ነገር ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በሚመሩት የትምህርት ዘርፍ ላይ ስለአፈጻጻምና ስለታቀዱ እቅዶች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በሰጡት ማብራሪያም በሚቀጥለው ሳምንት ከትምህርት ቢሮዎች ጋር ውይይት እንደሚካሄድ ጠቁመዋል።
በዚህም ወቅት ተማሪዎች ስልክ ትምህርት ቤት ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ ስለሚደረገው እንቅስቃሴ እንደሚመከር ገልጸዋል።
“ የጋራ ስምምነት ላይ ከደረስን ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተማሪዎች ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርት መከታተል ነው እንጂ ከስልክ ጋር የሚጫወቱበት ሁኔታ እንዳይፈጠር ይደረጋል “ ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ የሚባል ነገር ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በሚመሩት የትምህርት ዘርፍ ላይ ስለአፈጻጻምና ስለታቀዱ እቅዶች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በሰጡት ማብራሪያም በሚቀጥለው ሳምንት ከትምህርት ቢሮዎች ጋር ውይይት እንደሚካሄድ ጠቁመዋል።
በዚህም ወቅት ተማሪዎች ስልክ ትምህርት ቤት ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ ስለሚደረገው እንቅስቃሴ እንደሚመከር ገልጸዋል።
“ የጋራ ስምምነት ላይ ከደረስን ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተማሪዎች ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርት መከታተል ነው እንጂ ከስልክ ጋር የሚጫወቱበት ሁኔታ እንዳይፈጠር ይደረጋል “ ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍77👎7😭7❤4👀4😁3
"የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አመራር የነበረው የሾዴ መገደልን ተከትሎ ከቡድኑ ከድተው መንግስትን የተቀላቀሉ የቀድሞ ተዋጊዎች ቤተሰቦች ኢላማ ተደርገናል"- የቤተሰብ አባላት ለመሠረት ሚድያ
(መሠረት ሚድያ)- ሾዴ እየተባለ የሚጠራው የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (በመንግስት አጠራር ኦነግ ሸኔ) የቀድሞ ከፍተኛ አመራር በመከላከያ ሰራዊት መጋቢት 26, 2017 ዓ/ም መገደሉን ተከትሎ ቀደም ብለው ከቡድኑ ከድተው መንግስትን የተቀላቀሉ የቡድኑ ተዋጊዎች ቤተሰቦች እየተገደሉ እና እየተሰደዱ መሆናቸውን ለሚድያችን ተናግረዋል።
መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ "የጃል መሮ ዋና ሰው የነበረው እንዲሁም በታንዛኒያው ድርድር ከጫካ ወጥቶ ታንዛኒያ ዳሬሰላም ድረስ ከመሮ ጋር ተጉዞ የሸኔ ሽብር ቡድን ተደራዳሪ የነበረው ሾዴ በተወሰደበት እርምጃ ተገድሏል" ማለቱ ይታወሳል።
ሾዴ ከታንዛኒያ መልስ የአጠቃላይ የወለጋ ዞኖች አዛዥ ተደርጎ በመሮ ተሹሞ የነበረ መሆኑንም መከላከያ አስታውቆ ነበር።
ይሁንና አመራሩ በምስራቅ ወለጋ ዞን ሃሮ ሊሙ ወረዳ ገንጂ አካባቢ ከኮርማ ወንዝ ወደ ሱጊ በሚወሰደው መንገድ ላይ በሞተር ሳይክል ተደብቆ ሲጓዝ የፀጥታ ኃይሎች ባገኙት መረጃ መጋቢት 26 ቀን 2017 ዓ.ም አመሻሽ ላይ እርምጃ እንደተወሰደበት መንግስት አስታውቆ ነበር።
ይህን ተከትሎ ግን በምስራቅ ወለጋ ዞን ሃሮ ሊሙ ወረዳ ጎርባ ጉዲና እና ሱጌ ቀበሌዎች የሚኖሩ እና ከወራት በፊት ከቡድኑ ከድተው መንግስትን የተቀላቀሉ የቀድሞ ተዋጊዎች ቤተሰቦች ኢላማ መደረጋቸውን ለመሠረት ሚድያ ተናግረዋል።
"ከሾዴ ግድያ በሗላ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ተጠያቂ ያደረገው የራሱን የቀድሞ ታጣቂዎች ነበር፣ እነዚህ ደግሞ ከድተው መንግስትን የተቀላቀሉት ናቸው" ያሉን አንድ የአካባቢው ነዋሪ የእነዚህ የከዱ ታጣቂዎች የትውልድ ቦታዎች ኢላማ እንደሆኑ ተናግረዋል።
"መጋቢት 30, 2017 ዓ/ም የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት በሱጌ ቀበሌ የሚገኙ የቀድሞ ታጣቂዎች ቤተሰቦች ላይ ግድያ ፈፅመዋል፣ ሁለት ህፃናትን ጨምሮ ስምንት ሰዎች በዚህ እለት ብቻ ተገድለዋል" ያሉን አንድ የቤተሰብ አባል ሁለት ሌሎች ጎረቤቶችም ተጨምረው ተረሽነዋል ብለው ስማቸውን ለመሠረት ሚድያ አጋርተዋል (ስሞቻቸው: ዳባ ዘለቀ፣ ናቾ ደሳለኝ፣ አዳም ዘለቀ፣ ድሪባ ተስፋዬ፣ ሱካሬ ገመቹ፣ ቢቂልቱ ዲሪባ፣ ኢፍቱ ዲሪባ፣ ጋመዴ፣ ድሪባ፣ በቀለ ጎንደሬ እና ጆቴ በቀለ)።
ከዚህም በተጨማሪ መጋቢት 29, 2017 ዓ/ም ታጣቂዎቹ ወደ ሌላኛው ለመንግስት እጁን የሰጠ የቀድሞ ታጣቂ የትውልድ ቦታ ወደሆነው ጋርባ ጉዲና ቀበሌ በመግባት አምስት ሰዎችን እና የቤት እንስሳቶቻቸውን ይዘው እንደሄዱ ሌላ የቤተሰብ አባል ለሚድያችን ተናግረዋል።
"በአጠቃላይ የስምንት ቤተሰቦች አባላት በዚህ ድርጊት ከፍተኛ የሞት እና የእገታ ድርጊት ደርሶባቸዋል፣ ድርጊቱን ያመለጡት ወደ ሀሮ ከተማ ሸሽተዋል" በማለት የሆነውን አስረድተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ እድሜያቸው ከ7 እስከ 60ዎቹ የሚደርሱ የአቶ ሂርጶ ቤተሰብ አባላት ወደ ባሪሶ አካባቢ ተወስደው የነበረ ቢሆንም ሁሉም መገደላቸውን ትናንት መስማታቸውን የቤተሰቡ አባል አስረድቶ አሁን ሀዘን ተቀምጠው እንዳሉ ገልጿል።
በዚህ ዙርያ እካሁን በመንግስት አካላትም ሆነ በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት የተሰጠ መግለጫ የለም።
ምንጭ:- ከመሠረት!
@Yenetube
(መሠረት ሚድያ)- ሾዴ እየተባለ የሚጠራው የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (በመንግስት አጠራር ኦነግ ሸኔ) የቀድሞ ከፍተኛ አመራር በመከላከያ ሰራዊት መጋቢት 26, 2017 ዓ/ም መገደሉን ተከትሎ ቀደም ብለው ከቡድኑ ከድተው መንግስትን የተቀላቀሉ የቡድኑ ተዋጊዎች ቤተሰቦች እየተገደሉ እና እየተሰደዱ መሆናቸውን ለሚድያችን ተናግረዋል።
መከላከያ ሠራዊት መጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ "የጃል መሮ ዋና ሰው የነበረው እንዲሁም በታንዛኒያው ድርድር ከጫካ ወጥቶ ታንዛኒያ ዳሬሰላም ድረስ ከመሮ ጋር ተጉዞ የሸኔ ሽብር ቡድን ተደራዳሪ የነበረው ሾዴ በተወሰደበት እርምጃ ተገድሏል" ማለቱ ይታወሳል።
ሾዴ ከታንዛኒያ መልስ የአጠቃላይ የወለጋ ዞኖች አዛዥ ተደርጎ በመሮ ተሹሞ የነበረ መሆኑንም መከላከያ አስታውቆ ነበር።
ይሁንና አመራሩ በምስራቅ ወለጋ ዞን ሃሮ ሊሙ ወረዳ ገንጂ አካባቢ ከኮርማ ወንዝ ወደ ሱጊ በሚወሰደው መንገድ ላይ በሞተር ሳይክል ተደብቆ ሲጓዝ የፀጥታ ኃይሎች ባገኙት መረጃ መጋቢት 26 ቀን 2017 ዓ.ም አመሻሽ ላይ እርምጃ እንደተወሰደበት መንግስት አስታውቆ ነበር።
ይህን ተከትሎ ግን በምስራቅ ወለጋ ዞን ሃሮ ሊሙ ወረዳ ጎርባ ጉዲና እና ሱጌ ቀበሌዎች የሚኖሩ እና ከወራት በፊት ከቡድኑ ከድተው መንግስትን የተቀላቀሉ የቀድሞ ተዋጊዎች ቤተሰቦች ኢላማ መደረጋቸውን ለመሠረት ሚድያ ተናግረዋል።
"ከሾዴ ግድያ በሗላ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ተጠያቂ ያደረገው የራሱን የቀድሞ ታጣቂዎች ነበር፣ እነዚህ ደግሞ ከድተው መንግስትን የተቀላቀሉት ናቸው" ያሉን አንድ የአካባቢው ነዋሪ የእነዚህ የከዱ ታጣቂዎች የትውልድ ቦታዎች ኢላማ እንደሆኑ ተናግረዋል።
"መጋቢት 30, 2017 ዓ/ም የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አባላት በሱጌ ቀበሌ የሚገኙ የቀድሞ ታጣቂዎች ቤተሰቦች ላይ ግድያ ፈፅመዋል፣ ሁለት ህፃናትን ጨምሮ ስምንት ሰዎች በዚህ እለት ብቻ ተገድለዋል" ያሉን አንድ የቤተሰብ አባል ሁለት ሌሎች ጎረቤቶችም ተጨምረው ተረሽነዋል ብለው ስማቸውን ለመሠረት ሚድያ አጋርተዋል (ስሞቻቸው: ዳባ ዘለቀ፣ ናቾ ደሳለኝ፣ አዳም ዘለቀ፣ ድሪባ ተስፋዬ፣ ሱካሬ ገመቹ፣ ቢቂልቱ ዲሪባ፣ ኢፍቱ ዲሪባ፣ ጋመዴ፣ ድሪባ፣ በቀለ ጎንደሬ እና ጆቴ በቀለ)።
ከዚህም በተጨማሪ መጋቢት 29, 2017 ዓ/ም ታጣቂዎቹ ወደ ሌላኛው ለመንግስት እጁን የሰጠ የቀድሞ ታጣቂ የትውልድ ቦታ ወደሆነው ጋርባ ጉዲና ቀበሌ በመግባት አምስት ሰዎችን እና የቤት እንስሳቶቻቸውን ይዘው እንደሄዱ ሌላ የቤተሰብ አባል ለሚድያችን ተናግረዋል።
"በአጠቃላይ የስምንት ቤተሰቦች አባላት በዚህ ድርጊት ከፍተኛ የሞት እና የእገታ ድርጊት ደርሶባቸዋል፣ ድርጊቱን ያመለጡት ወደ ሀሮ ከተማ ሸሽተዋል" በማለት የሆነውን አስረድተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ እድሜያቸው ከ7 እስከ 60ዎቹ የሚደርሱ የአቶ ሂርጶ ቤተሰብ አባላት ወደ ባሪሶ አካባቢ ተወስደው የነበረ ቢሆንም ሁሉም መገደላቸውን ትናንት መስማታቸውን የቤተሰቡ አባል አስረድቶ አሁን ሀዘን ተቀምጠው እንዳሉ ገልጿል።
በዚህ ዙርያ እካሁን በመንግስት አካላትም ሆነ በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት የተሰጠ መግለጫ የለም።
ምንጭ:- ከመሠረት!
@Yenetube
👍70😭10❤7👀3😁2
በኬንያ ከነገ ጀምሮ ለ1 ወር የሚቆይ የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ ተደርጓል‼️
የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለስልጣን (EPRA) ዛሬ እንዳስታወቀው የቤንዚን ዋጋ በሊትር የ1.95 የኬንያ ሽልንግ፣ የናፍጣ ዋጋ በሊትር የ2.20 የኬንያ ሽልንግ እና የኬሮሲን ዋጋ በሊትር የ2.40 የኬንያ ሽልንግ የዋጋ ቅናሽ ተደርጎባቸዋል ብሏል።
ባለስልጣኑ ነዳጅ ከውጪ የሚገባበት ዋጋ በየካቲት እና መጋቢት ወር መቀነሱን የገለፀ ሲሆን ቤንዚን የ4.89%፣ ናፍጣ የ6.45% እና ኬሮሲን የ6.53% የዋጋ ቅናሽ ማድረጋቸውን ገልጿል።
ቤንዚን በሊትር 174.63 ሽልንግ (178.97 ብር)፣ ናፍጣ በሊትር 164.86 ሽልንግ (168.96 ብር) እንደዚሁም ኬሮሲን በሊትር 148.99 ሽልንግ (152.70 ብር) በሆነ ዋጋ በናይሮቢ እንደሚሸጡም ተገልጿል።
ኬንያ በነዳጅ ምርት ላይ የ16% የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የምትጥል ሲሆን ከላይ የተገለጸው ዋጋም ይህንን አካቶ እንደሆነ ተገልጿል።
ከወር በፊት ኬንያ የነዳጅ ዋጋን በተመለከት ጭማሪ ሊኖር እንደሚችል ገልፃ የነበረ ቢሆንም በዓለም አቀፍ ደረጃ የነዳጅ ዋጋ ከአራት አመታት በኋላ በዝቅተኛው ደረጃ ላይ እንዳለ በመገለፁ ኬንያ የዋጋ ቅናሽ ስለማድረጓ ተገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኬንያ ኢነርጂ እና ፔትሮሊየም ቁጥጥር ባለስልጣን (EPRA) ዛሬ እንዳስታወቀው የቤንዚን ዋጋ በሊትር የ1.95 የኬንያ ሽልንግ፣ የናፍጣ ዋጋ በሊትር የ2.20 የኬንያ ሽልንግ እና የኬሮሲን ዋጋ በሊትር የ2.40 የኬንያ ሽልንግ የዋጋ ቅናሽ ተደርጎባቸዋል ብሏል።
ባለስልጣኑ ነዳጅ ከውጪ የሚገባበት ዋጋ በየካቲት እና መጋቢት ወር መቀነሱን የገለፀ ሲሆን ቤንዚን የ4.89%፣ ናፍጣ የ6.45% እና ኬሮሲን የ6.53% የዋጋ ቅናሽ ማድረጋቸውን ገልጿል።
ቤንዚን በሊትር 174.63 ሽልንግ (178.97 ብር)፣ ናፍጣ በሊትር 164.86 ሽልንግ (168.96 ብር) እንደዚሁም ኬሮሲን በሊትር 148.99 ሽልንግ (152.70 ብር) በሆነ ዋጋ በናይሮቢ እንደሚሸጡም ተገልጿል።
ኬንያ በነዳጅ ምርት ላይ የ16% የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) የምትጥል ሲሆን ከላይ የተገለጸው ዋጋም ይህንን አካቶ እንደሆነ ተገልጿል።
ከወር በፊት ኬንያ የነዳጅ ዋጋን በተመለከት ጭማሪ ሊኖር እንደሚችል ገልፃ የነበረ ቢሆንም በዓለም አቀፍ ደረጃ የነዳጅ ዋጋ ከአራት አመታት በኋላ በዝቅተኛው ደረጃ ላይ እንዳለ በመገለፁ ኬንያ የዋጋ ቅናሽ ስለማድረጓ ተገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍91😭12❤7
🌿🌿እንኳን አደረሳችሁ 🌿🌿
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
በአልን ምክንያት በማድረግ እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ!!!
በ 900,000 ብር ምን ያደርጋሉ❗️
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለአንድ ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ እስከ 25% የሚደርስ ቅናሽ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
👍5❤1
Forwarded from YeneTube
ዛራ ሽቶዎች
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
👍14👎1
#ህወሓት “የአፍሪካ ህብረት ፓኔል በአፋጣኘ ተሰብስቦ በፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አተገባበር” ዙሪያ እንዲመክር ጥሪ አቀረበ
“#የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አተገባበር ዙሪያ ያሉ ሁኔታዎች አሳሳቢ በመሆናቸው #የአፍሪካ ህብረት ፓኔል ውይይት ሊያደርግ ይገባል ሲሉ” የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ።
ሊቀመንበሩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በአፍሪካ ህብረት የፕሪቶርያ ስምምነት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና ማስከበር ተልዕኮ ኮሚቴ ሃላፊ ሁነው ከተሾሙት ሜጀር ጀነራል ሳማድ አላዴ ትላንት ሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ባካሄዱት ውይይት መሆኑን ፓርቲው ባጋራው መረጃ አስታውቋል።
“በፕሪቶሪያ ስምምነት መሰረት ከመከላከያ ሰራዊት ውጭ ውጭ ያሉት ታጣቂዎች ከትግራይ ግዛት እስካሁን አለመውጣታቸውን፣ የተሰደዱ እና የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለስ አለመቻላቸውን እንዲሁም የትግራይ ሉዓላዊ መሬቶች በወራሪዎች ቁጥጥር ስር ይገኛሉ ሲሉ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ለተሿሚው መናገራቸውንም አካቷል።
ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን “የፖለቲካ ድርድር እስካሁን አለመጀመሩን፣ የስምምነቱ ፈራሚ የሆነው ህወሓት የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነቱ አለመመለሱን” ለተሿሚው ማስታወቃቸውን መረጃው አመላክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
“#የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አተገባበር ዙሪያ ያሉ ሁኔታዎች አሳሳቢ በመሆናቸው #የአፍሪካ ህብረት ፓኔል ውይይት ሊያደርግ ይገባል ሲሉ” የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ።
ሊቀመንበሩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በአፍሪካ ህብረት የፕሪቶርያ ስምምነት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና ማስከበር ተልዕኮ ኮሚቴ ሃላፊ ሁነው ከተሾሙት ሜጀር ጀነራል ሳማድ አላዴ ትላንት ሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ባካሄዱት ውይይት መሆኑን ፓርቲው ባጋራው መረጃ አስታውቋል።
“በፕሪቶሪያ ስምምነት መሰረት ከመከላከያ ሰራዊት ውጭ ውጭ ያሉት ታጣቂዎች ከትግራይ ግዛት እስካሁን አለመውጣታቸውን፣ የተሰደዱ እና የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለስ አለመቻላቸውን እንዲሁም የትግራይ ሉዓላዊ መሬቶች በወራሪዎች ቁጥጥር ስር ይገኛሉ ሲሉ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ለተሿሚው መናገራቸውንም አካቷል።
ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን “የፖለቲካ ድርድር እስካሁን አለመጀመሩን፣ የስምምነቱ ፈራሚ የሆነው ህወሓት የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነቱ አለመመለሱን” ለተሿሚው ማስታወቃቸውን መረጃው አመላክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍16😁8❤3
አምነስቲ ኢንተርናሽናል የኢትዮጵያ ኮሪዶር ልማት ፕሮጀክት “በአስቸኳይ እንዲቆም” ጠየቀ
አምነስቲ ኢንተርናሽናል፤ በአዲስ አበባና ሌሎች አካባቢዎች ያለ ተገቢ ምክክር፣ ካሳ ወይም ህጋዊ ጥበቃዎች “በግዳጅ ከቤት ማፈናቀል” እየተፈጸመ መሆኑን በመጥቀስ የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት “የኮሪደር ልማት ፕሮጀክትን “በአስቸኳይ እንዲያቆም” ጠየቀ።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ትናንት ሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ/ም ባወጣው ሪፖርት፤ ቢያንስ 872 ሰዎች በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ እና ለሚ ኩራ ክፍለ ከተሞች በ2016 ዓ.ም ህዳር ወር ከቤታቸው መፈናቀላቸውን በምርመራው ማረጋገጡን ገልጿል። ከእነዚህም ውስጥ 254ቱ የቤት ባለቤቶች ሲሆኑ 618 የሚሆኑት ተከራዮች ናቸው ብሏል።
ከሰዎቹ ጋርም በቂ ምክክር አለመደረጉን፣ ማስጠንቀቂያ እንዳልደረሳቸው እና ካሳ እንዳልተሰጣቸው ሪፖርቱ አመላክቷል።
ሪፓርተን
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7607
አምነስቲ ኢንተርናሽናል፤ በአዲስ አበባና ሌሎች አካባቢዎች ያለ ተገቢ ምክክር፣ ካሳ ወይም ህጋዊ ጥበቃዎች “በግዳጅ ከቤት ማፈናቀል” እየተፈጸመ መሆኑን በመጥቀስ የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት “የኮሪደር ልማት ፕሮጀክትን “በአስቸኳይ እንዲያቆም” ጠየቀ።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ትናንት ሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ/ም ባወጣው ሪፖርት፤ ቢያንስ 872 ሰዎች በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ እና ለሚ ኩራ ክፍለ ከተሞች በ2016 ዓ.ም ህዳር ወር ከቤታቸው መፈናቀላቸውን በምርመራው ማረጋገጡን ገልጿል። ከእነዚህም ውስጥ 254ቱ የቤት ባለቤቶች ሲሆኑ 618 የሚሆኑት ተከራዮች ናቸው ብሏል።
ከሰዎቹ ጋርም በቂ ምክክር አለመደረጉን፣ ማስጠንቀቂያ እንዳልደረሳቸው እና ካሳ እንዳልተሰጣቸው ሪፖርቱ አመላክቷል።
ሪፓርተን
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7607
👍76😭12👎8❤3😁3👀1
የብሄራዊ ባንክ አዲሱ መመሪያ
ብሔራዊ ባንክ፣ በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ ቅርንጫፎችን መክፈት የሚፈልጉ ባንኮች ፍቃድ ለማግኘት እንዲያሟሉ የሚጠበቅባቸውን ልዩ ዝቅተኛ መሥፈርቶች የያዘ መመሪያ ሊያወጣ እንደሆነ ሪፖርተር ዘግቧል።
በረቂቅ መመሪያው ከሚካተቱት መሥፈርቶች መካከል፣ ማናቸውም ባንክ የፍቃድ ጥያቄውን ካቀረበበት ቀን አስቀድሞ በነበረው ዓመት ውስጥ ያለው አጠቃላይ ሃብት በዚያው ዓመት ከተመዘገበው አጠቃላይ የባንክ ዘርፍ ሀብት በትንሹ ሁለት በመቶ ድርሻ ሊኖረው ይገባል የሚለው እንደሚገኝበት ዘገባው ጠቅሷል።
በትንሹ 65 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሀብት መያዝ፣ ሥጋታቸው ለሚያመዝን ብድሮች የተያዘ መጠባበቂያ ካፒታል ብሔራዊ ባንክ ካስቀመጠው 8 በመቶ ዝቅተኛ መሥፈርት የ2 በመቶ ብልጫ ያለው እንዲሆን፣ የባንኩ የገንዘብና የገንዘብ አከል ይዞታ ምጣኔ ማመልከቻውን ካስገባበት ጊዜ በፊት ለነበሩ ሦስት ወራት በብሔራዊ ባንክ ከተቀመጠው ዝቅተኛ መሥፈርት በ3 በመቶ ብልጫ ያለው መኾን እንደሚገባውም በመስፈርትነት እንደተካተቱ ዘገባው አመልክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
ብሔራዊ ባንክ፣ በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ ቅርንጫፎችን መክፈት የሚፈልጉ ባንኮች ፍቃድ ለማግኘት እንዲያሟሉ የሚጠበቅባቸውን ልዩ ዝቅተኛ መሥፈርቶች የያዘ መመሪያ ሊያወጣ እንደሆነ ሪፖርተር ዘግቧል።
በረቂቅ መመሪያው ከሚካተቱት መሥፈርቶች መካከል፣ ማናቸውም ባንክ የፍቃድ ጥያቄውን ካቀረበበት ቀን አስቀድሞ በነበረው ዓመት ውስጥ ያለው አጠቃላይ ሃብት በዚያው ዓመት ከተመዘገበው አጠቃላይ የባንክ ዘርፍ ሀብት በትንሹ ሁለት በመቶ ድርሻ ሊኖረው ይገባል የሚለው እንደሚገኝበት ዘገባው ጠቅሷል።
በትንሹ 65 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ሀብት መያዝ፣ ሥጋታቸው ለሚያመዝን ብድሮች የተያዘ መጠባበቂያ ካፒታል ብሔራዊ ባንክ ካስቀመጠው 8 በመቶ ዝቅተኛ መሥፈርት የ2 በመቶ ብልጫ ያለው እንዲሆን፣ የባንኩ የገንዘብና የገንዘብ አከል ይዞታ ምጣኔ ማመልከቻውን ካስገባበት ጊዜ በፊት ለነበሩ ሦስት ወራት በብሔራዊ ባንክ ከተቀመጠው ዝቅተኛ መሥፈርት በ3 በመቶ ብልጫ ያለው መኾን እንደሚገባውም በመስፈርትነት እንደተካተቱ ዘገባው አመልክቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍15❤1
🚀 ቡስትግራም:ለቲክቶክ 📹 ፣ ኢንስታግራም 📷፣ ፌስቡክ 👍፣ ዩቲዩብ ✈️ እና ቴሌግራም ✈️ በቀላሉ ላይኮች፣ ተመልካቾች እና ፎሎወሮች ያግኙ።
📹 የቲክቶክ እድገት: ቪዲዮዎችዎ ብዙ ቪውስ፣ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ኮመንቶች ያግኙ።
📷 የኢንስታግራም ማሻሻያ: ፎሎወሮች፣ ላይኮች፣ ቪውስ እና ኮመንቶች ያግኙ።
👍 የፌስቡክ አገልግሎት: የፔጅዎ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ፖስቶች ላይ ኢንጌጅመንቶች ይጨምሩ።
📹 የዩቲዩብ አገልግሎት: ሰብስክራይበሮች እና ቪዲዮ ቪውስ በፍጥነት ያግኙ።
✈️ ቴሌግራም: ቻነል መምበሮች፣ ፖስት ቪውስ፣ ላይኮች እና ሪአክሽኖች ይጨምሩ።
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
OPEN BOOSTGRAM - 🔗 https://tttttt.me/boostgramPromoBot/boostgram
📹 የቲክቶክ እድገት: ቪዲዮዎችዎ ብዙ ቪውስ፣ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ኮመንቶች ያግኙ።
📷 የኢንስታግራም ማሻሻያ: ፎሎወሮች፣ ላይኮች፣ ቪውስ እና ኮመንቶች ያግኙ።
👍 የፌስቡክ አገልግሎት: የፔጅዎ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ፖስቶች ላይ ኢንጌጅመንቶች ይጨምሩ።
📹 የዩቲዩብ አገልግሎት: ሰብስክራይበሮች እና ቪዲዮ ቪውስ በፍጥነት ያግኙ።
✈️ ቴሌግራም: ቻነል መምበሮች፣ ፖስት ቪውስ፣ ላይኮች እና ሪአክሽኖች ይጨምሩ።
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
OPEN BOOSTGRAM - 🔗 https://tttttt.me/boostgramPromoBot/boostgram
👍5❤1
ህወሓት “የአፍሪካ ህብረት ፓኔል በአፋጣኘ ተሰብስቦ በፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አተገባበር” ዙሪያ እንዲመክር ጥሪ አቀረበ!
“የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አተገባበር ዙሪያ ያሉ ሁኔታዎች አሳሳቢ በመሆናቸው የአፍሪካ ህብረት ፓኔል ውይይት ሊያደርግ ይገባል ሲሉ” የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ።
ሊቀመንበሩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በአፍሪካ ህብረት የፕሪቶርያ ስምምነት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና ማስከበር ተልዕኮ ኮሚቴ ሃላፊ ሁነው ከተሾሙት ሜጀር ጀነራል ሳማድ አላዴ ትላንት ሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ባካሄዱት ውይይት መሆኑን ፓርቲው ባጋራው መረጃ አስታውቋል።
“በፕሪቶሪያ ስምምነት መሰረት ከመከላከያ ሰራዊት ውጭ ውጭ ያሉት ታጣቂዎች ከትግራይ ግዛት እስካሁን አለመውጣታቸውን፣ የተሰደዱ እና የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለስ አለመቻላቸውን እንዲሁም የትግራይ ሉዓላዊ መሬቶች በወራሪዎች ቁጥጥር ስር ይገኛሉ ሲሉ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ለተሿሚው መናገራቸውንም አካቷል።
ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን “የፖለቲካ ድርድር እስካሁን አለመጀመሩን፣ የስምምነቱ ፈራሚ የሆነው ህወሓት የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነቱ አለመመለሱን” ለተሿሚው ማስታወቃቸውን መረጃው አመላክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
“የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት አተገባበር ዙሪያ ያሉ ሁኔታዎች አሳሳቢ በመሆናቸው የአፍሪካ ህብረት ፓኔል ውይይት ሊያደርግ ይገባል ሲሉ” የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ።
ሊቀመንበሩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በአፍሪካ ህብረት የፕሪቶርያ ስምምነት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና ማስከበር ተልዕኮ ኮሚቴ ሃላፊ ሁነው ከተሾሙት ሜጀር ጀነራል ሳማድ አላዴ ትላንት ሚያዚያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ባካሄዱት ውይይት መሆኑን ፓርቲው ባጋራው መረጃ አስታውቋል።
“በፕሪቶሪያ ስምምነት መሰረት ከመከላከያ ሰራዊት ውጭ ውጭ ያሉት ታጣቂዎች ከትግራይ ግዛት እስካሁን አለመውጣታቸውን፣ የተሰደዱ እና የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው መመለስ አለመቻላቸውን እንዲሁም የትግራይ ሉዓላዊ መሬቶች በወራሪዎች ቁጥጥር ስር ይገኛሉ ሲሉ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ለተሿሚው መናገራቸውንም አካቷል።
ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን “የፖለቲካ ድርድር እስካሁን አለመጀመሩን፣ የስምምነቱ ፈራሚ የሆነው ህወሓት የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነቱ አለመመለሱን” ለተሿሚው ማስታወቃቸውን መረጃው አመላክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍24😁6❤3🔥1😭1
ጽናጽል ከበሮና መቋሚያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ንብረት ሆኖ ተመዘገበ
"ጸናጽል፣ ከበሮና መቋሚያ ከሌሎች ከ10 በላይ ቅዱሳት መጽሃፍት ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዐዕምሮአዊ ንብረት መሆናቸው ተረጋግጦ ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች ሥራ ተመዘግበዋል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ በአእምሯዊ ንብረት ዐቢይ ኮሚቴ አማካኝነት በርካታ የቤተክርስቲያን ንብረቶች ተመዝግበው እውቅና አግኝተዋል"
Via የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን ህዝብ ግንኙነት
@Yenetube @Fikerassefa
"ጸናጽል፣ ከበሮና መቋሚያ ከሌሎች ከ10 በላይ ቅዱሳት መጽሃፍት ጋር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዐዕምሮአዊ ንብረት መሆናቸው ተረጋግጦ ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን በቅጂና ተዛማች መብቶች ሥራ ተመዘግበዋል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅርስ ጥበቃ ቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ በአእምሯዊ ንብረት ዐቢይ ኮሚቴ አማካኝነት በርካታ የቤተክርስቲያን ንብረቶች ተመዝግበው እውቅና አግኝተዋል"
Via የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን ህዝብ ግንኙነት
@Yenetube @Fikerassefa
👍131❤41😁24🔥2