ከአዲሱ የትምህርት ፎኖተ ካርታ ጋር ተያይዞ የ2011 ዓ.ም. ተመራቂ የለም
እየተባለ የሚሰራጭ መረጃ አለ እና ምን አይነት #መረጃ የወጣ የለም ከትምህርት ፎኖተ ካርታ ጋር የተያያዘ። ትምህርት ሚንስተር መረጃዎች ሲያሳውቅ ከቦታው ሆነን የምንገልፅ መሆኑን እናሳውቃለን።
@YeneTube @Fikerassefa
እየተባለ የሚሰራጭ መረጃ አለ እና ምን አይነት #መረጃ የወጣ የለም ከትምህርት ፎኖተ ካርታ ጋር የተያያዘ። ትምህርት ሚንስተር መረጃዎች ሲያሳውቅ ከቦታው ሆነን የምንገልፅ መሆኑን እናሳውቃለን።
@YeneTube @Fikerassefa
#ሰበር❗ #መረጃ
"የፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ፍሰሃ ተሰደዱ"
"ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ለደህንነታችን የሰላም ዋስትና እንዲሰጡን እንጠይቃለን" ዶ/ር ፍሰሃ እሸቱ
👉በጥቂት ግዜ ውስጥ ከፍታኛ ሀብት ማፍራት የቻለው የፐርፐዝ ብላክ ኢትዮ CEO ለ #ፋኖ ሀይል ድጋፍ ታደርጋላችሁ፣ ህገወጥ የመሳሪያ ዝውውር እንዲሁም በህገወጥ የተገኘን ገንዘብ ህጋዊ በማስመሰል እና የሀይማኖትና የቤሄር ግጭት ለመፍጠር መንቀሳቀስ የሚሉ ክሶች ቀርቦባቸው ከሀገር መሰደዳቸውን አሳውቀዋል።
ዶክተር ፍሰሃ ዛሬ በአሜሪካ ሆነው መግለጫ ሰጥተዋል❗👇
"ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ እየደረሰበት ያለበትን ግፍ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ያውቃሉ ብየ አላምንም" ያሉት ዶ/ር ፍሰሃ እሸቱ በሰላም ሰርተን ለሀገርም ተስፋ እንድንሆን እንዲያግዙን እንጠይቃለን ብለዋል።
የፐርፐዝብላክን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ከአሜሪካ መግለጫ የሰጡት የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ፍሰሃ እሸቱ፤ የቀረበብን ክስ ከእውነት የራቀ መሆኑን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) አውቀው በሰላም እንድንሰራና ለሚሆነው ነገር ምላሽ እንዲሰጡን ሲሉ ዶ/ር ፍሰሃ ጠይቀዋል።
ለሀገር የምናስገኘውን ኢኮኖሚያዊ እድገት በመረዳት ትክክለኛውንና ተገቢውን ምላሽ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ለፐርፐዝብላክ ምላሽ እንደሚሰጡ ተስፋ እንደሚያደርጉም ዶ/ር ፍሰሃ ተናግረዋል
Via:- አዩ ዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
"የፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ፍሰሃ ተሰደዱ"
"ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ለደህንነታችን የሰላም ዋስትና እንዲሰጡን እንጠይቃለን" ዶ/ር ፍሰሃ እሸቱ
👉በጥቂት ግዜ ውስጥ ከፍታኛ ሀብት ማፍራት የቻለው የፐርፐዝ ብላክ ኢትዮ CEO ለ #ፋኖ ሀይል ድጋፍ ታደርጋላችሁ፣ ህገወጥ የመሳሪያ ዝውውር እንዲሁም በህገወጥ የተገኘን ገንዘብ ህጋዊ በማስመሰል እና የሀይማኖትና የቤሄር ግጭት ለመፍጠር መንቀሳቀስ የሚሉ ክሶች ቀርቦባቸው ከሀገር መሰደዳቸውን አሳውቀዋል።
ዶክተር ፍሰሃ ዛሬ በአሜሪካ ሆነው መግለጫ ሰጥተዋል❗👇
"ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ እየደረሰበት ያለበትን ግፍ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ያውቃሉ ብየ አላምንም" ያሉት ዶ/ር ፍሰሃ እሸቱ በሰላም ሰርተን ለሀገርም ተስፋ እንድንሆን እንዲያግዙን እንጠይቃለን ብለዋል።
የፐርፐዝብላክን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ከአሜሪካ መግለጫ የሰጡት የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶ/ር ፍሰሃ እሸቱ፤ የቀረበብን ክስ ከእውነት የራቀ መሆኑን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) አውቀው በሰላም እንድንሰራና ለሚሆነው ነገር ምላሽ እንዲሰጡን ሲሉ ዶ/ር ፍሰሃ ጠይቀዋል።
ለሀገር የምናስገኘውን ኢኮኖሚያዊ እድገት በመረዳት ትክክለኛውንና ተገቢውን ምላሽ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ለፐርፐዝብላክ ምላሽ እንደሚሰጡ ተስፋ እንደሚያደርጉም ዶ/ር ፍሰሃ ተናግረዋል
Via:- አዩ ዘሀበሻ
@Yenetube @Fikerassefa
👍46😭16😁14❤4👏2👀2👎1