ፖሊስ መስከረም አበራን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች ላይ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የ7 ቀን ጊዜ ተፈቀደ!
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን ጊዜ ውስጥ የሰራውን እና ቀረኝ ያላቸውን የምርመራ ሥራዎች እንዲሁም የተጠርጣሪዎችን የመከራከሪያ ነጥቦች መርምሮ እንዲያቀርብ የ7 ቀናት የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ፈቅዷል።
ተጠርጣሪዎቹ መስከረም አበራ፣ ሳሮን ቀባው፣ ዮርዳኖስ አለሜ፣ ቢሰጥ ተረፈ፣ አሰፋ አዳነ (ዶ/ር) እና ታደለ መንግስቱ ትናንት በነበራቸው ቀጠሮ ከአምስት ጠበቆቻቸው ጋር ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል።የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ውስጥ ከ15 ባንኮች ማስረጃ ማምጣቱን፣ የተጠርጣሪዎችን የጣት አሻራ ማስነሳቱን፣ የኋላ ታሪካቸውን የመለየት ስራ መስራቱን፣ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁጥር 27/2 መሰረት የተከሳሽነት ቃላቸውን መቀበሉን፣ የቴክኒክና የፎረንሲክ ማስረጃዎችን በከፊል ማስመጣቱን እና በተጠርጣሪዎች መኖሪያ ቤት ብርበራ ማድረጉን ገልጿል።
ቀሪ ያላቸውን ሥራዎች ማለትም በወንጀለኛ መቅጫ ስነ/ህግ ቁጥር 30 መሰረት የቀሪ የምስክር ቃል መቀበል፣ ከቀሪ ባንኮችና ከተለያዩ ተቋማት ማስረጃዎችን ማስመጣት፣ በአማራ ክልል በተፈጸመ የሁከትና አመፅ ማስነሳት ተግባር ላይ የደረሰውን የጉዳት መጠን ውጤት ከፌደራልና ከክልል ተቋማት ማስመጣት ፣ ግብረዓበር ተከታትሎ የመያዝ ስራ እንደሚቀረው ጠቅሶ በወ/መ/ስነ/ህግ ቁጥር 59/2 መሰረት ተጨማሪ የ14 ቀን ጊዜ እንዲሰጠው የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱን ጠይቋል።
ተጠርጣሪዎቹ በዋስ ቢወጡ ከአገር ሊሸሹ ይችላሉ ሲል ግምታዊ ስጋቱን ገልጾ፤ የዋስ መብታቸው እንዳይፈቀድም ጠይቋል።የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸው ‹‹ፖሊስ በተሰጠው የምርመራ ጊዜ ውስጥ ዕድገት ያለው ምርመራ አላደረገም›› ሲሉ ተከራክረዋል።ቀሪ ሥራ ተብሎ የቀረበው ምክንያቶች ለተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ መጠየቂያ ሆነው መቅረባቸው ተገቢነት የለውም ሲሉ ተከራክረዋል።
በተጨማሪም ‹‹ተጠርጣሪዎች በእስር በቆዩባቸው ጊዜያቶች የተሳትፎ ድርሻቸው ተለይቶ አልቀረበም፣ ደንበኞቻችን በዋስ ቢወጡ የሚፈጥሩት መሰናክል ስለመኖሩ በፖሊስ ባልተገለፀበት ሁኔታ ላይ ደንበኞቻችን በእስር የሚቆዩበት ምክንያት የለም›› በማለት ፍርድ ቤቱ የፖሊስን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ የዋስትና መብት እንዲፈቀድ የጠየቁ ሲሆን፤ በተጨማሪም ምንም ምስክር አልቀረበም ሲሉም ተከራክረዋል።
ዮርዳኖስ የተባለው ተጠርጣሪና መስከረም አበራ በሙያቸው እንደሚሰሩና ‹‹ለእስር የሚዳርግ ድርጊት አልፈፀምንም›› ብለው ተከራክረዋል።ፖሊስ በበኩሉ ማንም ሰው ያለምክንያት በቁጥጥር ሥር እንደማይውልና የወንጀል ተሳትፎ የመነሻ ጥርጣሬ ሲኖር ብቻ ወደ ህግ እንደሚቀርብ አስረድቷል።
የተጠርጣሪዎቹ ተሳትፎ ተለይቶ አልቀረበም ለሚለው የጠበቆች የመከራከሪያ ነጥብን በሚመለከት ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ የፖለቲካና ፣ የወታደራዊና የሚዲያ ክንፍ በማዋቀር በህቡዕ በመደራጀት የተደረገ የሽብር ወንጀል ተግባር እንቅስቃሴ መኖሩን የሚያመላክት ማስረጃ ሰብስበናል ሲል መልስ ሰጥቷል።በዚህ መልኩ መርተው በቀሰቀሱት አመፅና ብጥብጥ ምክንያት ከ18 ሰው በላይ ህይወት መጥፋቱን፣ ከ46 የሚበልጡ ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን እና በሚሊየኖች የሚቆጠር ንብረት ላይ ጉዳት ተከስቷል ሲል ፖሊስ በሰጠው ምላሽ አብራርቷል።
በተጨማሪም መርማሪው ከተጠርጣሪዎች መካከል አንድ ተጠርጣሪ በአዲስ አበባ እና በሌሎች አካባቢዎች የሽብር ወንጀል ጥቃት እንዲፈጸም በማቀድ 10 ቦምቦችን ከአማራ ክልል በማምጣት ለሌሎች ተጠርጣሪዎች መስጠቱን ተከትሎ ቦምቦቹ ሳይፈነዱ መያዛቸውን መርማሪ ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ገልጿል።ተጠርጣሪዎች አይተዋወቁም በማለት ጠበቆች በሰጡት አስተያየት ላይ መልስ የሰጠው ፖሊስ በህቡዕ በመደራጀት እንቅስቃሴ ተደርጓል ሲል ገልጿል።
በተለይም ጠበቆች ደንበኞቻችንን በሚመለከት ምንም ምስክር ቃል አልተቀበለም በማለት ያነሱትን መከራከሪያ ነጥብን በሚመለከት ፖሊስ ተጠርጣሪዎች በተጠረጠሩበት ወንጀል ከ20 በላይ የምስክር ቃል መቀበሉን የፎረንሲክ ማስረጃ መሰብሰቡን ፖሊስ ገልጾ መልስ ሰጥቷል።የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ መርምሮ ተጨማሪ ጊዜ መሰጠት አለበት ወይስ የለበትም የሚለውን ለመወሰን በይደር ለዛሬ በያዘው ቀጠሮ መሰረት የተጠርጣሪዎቹን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ፖሊስ የቀረውን የምርመራ ሥራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የ 7 ቀን ጊዜ መፍቀዱን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን ጊዜ ውስጥ የሰራውን እና ቀረኝ ያላቸውን የምርመራ ሥራዎች እንዲሁም የተጠርጣሪዎችን የመከራከሪያ ነጥቦች መርምሮ እንዲያቀርብ የ7 ቀናት የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ፈቅዷል።
ተጠርጣሪዎቹ መስከረም አበራ፣ ሳሮን ቀባው፣ ዮርዳኖስ አለሜ፣ ቢሰጥ ተረፈ፣ አሰፋ አዳነ (ዶ/ር) እና ታደለ መንግስቱ ትናንት በነበራቸው ቀጠሮ ከአምስት ጠበቆቻቸው ጋር ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል።የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ውስጥ ከ15 ባንኮች ማስረጃ ማምጣቱን፣ የተጠርጣሪዎችን የጣት አሻራ ማስነሳቱን፣ የኋላ ታሪካቸውን የመለየት ስራ መስራቱን፣ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁጥር 27/2 መሰረት የተከሳሽነት ቃላቸውን መቀበሉን፣ የቴክኒክና የፎረንሲክ ማስረጃዎችን በከፊል ማስመጣቱን እና በተጠርጣሪዎች መኖሪያ ቤት ብርበራ ማድረጉን ገልጿል።
ቀሪ ያላቸውን ሥራዎች ማለትም በወንጀለኛ መቅጫ ስነ/ህግ ቁጥር 30 መሰረት የቀሪ የምስክር ቃል መቀበል፣ ከቀሪ ባንኮችና ከተለያዩ ተቋማት ማስረጃዎችን ማስመጣት፣ በአማራ ክልል በተፈጸመ የሁከትና አመፅ ማስነሳት ተግባር ላይ የደረሰውን የጉዳት መጠን ውጤት ከፌደራልና ከክልል ተቋማት ማስመጣት ፣ ግብረዓበር ተከታትሎ የመያዝ ስራ እንደሚቀረው ጠቅሶ በወ/መ/ስነ/ህግ ቁጥር 59/2 መሰረት ተጨማሪ የ14 ቀን ጊዜ እንዲሰጠው የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱን ጠይቋል።
ተጠርጣሪዎቹ በዋስ ቢወጡ ከአገር ሊሸሹ ይችላሉ ሲል ግምታዊ ስጋቱን ገልጾ፤ የዋስ መብታቸው እንዳይፈቀድም ጠይቋል።የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸው ‹‹ፖሊስ በተሰጠው የምርመራ ጊዜ ውስጥ ዕድገት ያለው ምርመራ አላደረገም›› ሲሉ ተከራክረዋል።ቀሪ ሥራ ተብሎ የቀረበው ምክንያቶች ለተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ መጠየቂያ ሆነው መቅረባቸው ተገቢነት የለውም ሲሉ ተከራክረዋል።
በተጨማሪም ‹‹ተጠርጣሪዎች በእስር በቆዩባቸው ጊዜያቶች የተሳትፎ ድርሻቸው ተለይቶ አልቀረበም፣ ደንበኞቻችን በዋስ ቢወጡ የሚፈጥሩት መሰናክል ስለመኖሩ በፖሊስ ባልተገለፀበት ሁኔታ ላይ ደንበኞቻችን በእስር የሚቆዩበት ምክንያት የለም›› በማለት ፍርድ ቤቱ የፖሊስን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ የዋስትና መብት እንዲፈቀድ የጠየቁ ሲሆን፤ በተጨማሪም ምንም ምስክር አልቀረበም ሲሉም ተከራክረዋል።
ዮርዳኖስ የተባለው ተጠርጣሪና መስከረም አበራ በሙያቸው እንደሚሰሩና ‹‹ለእስር የሚዳርግ ድርጊት አልፈፀምንም›› ብለው ተከራክረዋል።ፖሊስ በበኩሉ ማንም ሰው ያለምክንያት በቁጥጥር ሥር እንደማይውልና የወንጀል ተሳትፎ የመነሻ ጥርጣሬ ሲኖር ብቻ ወደ ህግ እንደሚቀርብ አስረድቷል።
የተጠርጣሪዎቹ ተሳትፎ ተለይቶ አልቀረበም ለሚለው የጠበቆች የመከራከሪያ ነጥብን በሚመለከት ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ የፖለቲካና ፣ የወታደራዊና የሚዲያ ክንፍ በማዋቀር በህቡዕ በመደራጀት የተደረገ የሽብር ወንጀል ተግባር እንቅስቃሴ መኖሩን የሚያመላክት ማስረጃ ሰብስበናል ሲል መልስ ሰጥቷል።በዚህ መልኩ መርተው በቀሰቀሱት አመፅና ብጥብጥ ምክንያት ከ18 ሰው በላይ ህይወት መጥፋቱን፣ ከ46 የሚበልጡ ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን እና በሚሊየኖች የሚቆጠር ንብረት ላይ ጉዳት ተከስቷል ሲል ፖሊስ በሰጠው ምላሽ አብራርቷል።
በተጨማሪም መርማሪው ከተጠርጣሪዎች መካከል አንድ ተጠርጣሪ በአዲስ አበባ እና በሌሎች አካባቢዎች የሽብር ወንጀል ጥቃት እንዲፈጸም በማቀድ 10 ቦምቦችን ከአማራ ክልል በማምጣት ለሌሎች ተጠርጣሪዎች መስጠቱን ተከትሎ ቦምቦቹ ሳይፈነዱ መያዛቸውን መርማሪ ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ገልጿል።ተጠርጣሪዎች አይተዋወቁም በማለት ጠበቆች በሰጡት አስተያየት ላይ መልስ የሰጠው ፖሊስ በህቡዕ በመደራጀት እንቅስቃሴ ተደርጓል ሲል ገልጿል።
በተለይም ጠበቆች ደንበኞቻችንን በሚመለከት ምንም ምስክር ቃል አልተቀበለም በማለት ያነሱትን መከራከሪያ ነጥብን በሚመለከት ፖሊስ ተጠርጣሪዎች በተጠረጠሩበት ወንጀል ከ20 በላይ የምስክር ቃል መቀበሉን የፎረንሲክ ማስረጃ መሰብሰቡን ፖሊስ ገልጾ መልስ ሰጥቷል።የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ መርምሮ ተጨማሪ ጊዜ መሰጠት አለበት ወይስ የለበትም የሚለውን ለመወሰን በይደር ለዛሬ በያዘው ቀጠሮ መሰረት የተጠርጣሪዎቹን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ፖሊስ የቀረውን የምርመራ ሥራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የ 7 ቀን ጊዜ መፍቀዱን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
በየመን የበርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች አስክሬኖች ማግኘታቸውን ስደተኞች ተናገሩ!
በየመን በረሃ ላይ ሞተው በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የአስከሬናቸው ምስሎች ሲሰራጩ የሰነበቱት ፍልሰተኞች ኢትዮጵያዊያን እንደኾኑ መረጋገጡን ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል። ፍልሰተኞቹ ሕይወታቸው ያለፈው በሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ከየመን ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ በእግር በመጓዝ ላይ ሳሉ መኾኑን የዓይን ምስክር ፍልሰተኞች መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
20 ያህል የሚኾኑት ወንድና ሴት ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ሕይወታቸው ያለፈው፣ በድካም፣ ርሃብና ውሃ ጥም መኾኑን የዓይን ምስክሮቹ መናገራቸውን ዜና ምንጩ አመልክቷል። ዓለማቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት፣ ኢትዮጵያዊያን፣ ኤርትራዊያንና ሱማሊያዊያን ፍልሰተኞች በፑንትላንድ፣ ሱማሌላንድና ጅቡቲ በኩል ወደ የመን የሚሻገሩበት መስመር በርካቶችን ለሞት፣ ለአስገድዶ መደፈርና ድብደባ እያጋለጣቸው የሚገኝ እጅግ አደገኛ መስመር መኾኑን በተደጋጋሚ ይገልጣል።
@YeneTube @FikerAssefa
በየመን በረሃ ላይ ሞተው በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የአስከሬናቸው ምስሎች ሲሰራጩ የሰነበቱት ፍልሰተኞች ኢትዮጵያዊያን እንደኾኑ መረጋገጡን ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል። ፍልሰተኞቹ ሕይወታቸው ያለፈው በሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ከየመን ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ በእግር በመጓዝ ላይ ሳሉ መኾኑን የዓይን ምስክር ፍልሰተኞች መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
20 ያህል የሚኾኑት ወንድና ሴት ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ሕይወታቸው ያለፈው፣ በድካም፣ ርሃብና ውሃ ጥም መኾኑን የዓይን ምስክሮቹ መናገራቸውን ዜና ምንጩ አመልክቷል። ዓለማቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት፣ ኢትዮጵያዊያን፣ ኤርትራዊያንና ሱማሊያዊያን ፍልሰተኞች በፑንትላንድ፣ ሱማሌላንድና ጅቡቲ በኩል ወደ የመን የሚሻገሩበት መስመር በርካቶችን ለሞት፣ ለአስገድዶ መደፈርና ድብደባ እያጋለጣቸው የሚገኝ እጅግ አደገኛ መስመር መኾኑን በተደጋጋሚ ይገልጣል።
@YeneTube @FikerAssefa
መርጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል በቲክቶክ መቷል።
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
አዲስ ነገር ከነዳጅ!!ስልፍ ቀረ‼️
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር ፣
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
በባሌ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ15 መምህራን ህይወት አለፈ!
በባሌ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 15 የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ህይወት ማለፉ ተገለጸ።አደጋው የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ካምፓስ መምህራንን የያዘ ተሽከርካሪ ጋራ ዋሻ አካባቢ በመገልበጡ የደረሰ መሆኑን የሮቤ ከተማ ከንቲባ አቶ ንጋቱ ሞቱማ ለኦ ቢ ኤን ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በባሌ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 15 የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ህይወት ማለፉ ተገለጸ።አደጋው የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ካምፓስ መምህራንን የያዘ ተሽከርካሪ ጋራ ዋሻ አካባቢ በመገልበጡ የደረሰ መሆኑን የሮቤ ከተማ ከንቲባ አቶ ንጋቱ ሞቱማ ለኦ ቢ ኤን ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የዐማራን ክልልን መሪ አልባ በማድረግ ያደሩ ጥያቄዎቹን የማዳፈን አደጋ መኖሩን ርእሰ መስተዳድሩ ተናገሩ!
የዐማራ ክልል ሕዝብ የሚያነሣቸው መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱት፣ በሰላማዊ መንገድ ብቻ ነው፤ ሲሉ፣ የክልሉ ርእሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ(ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ በባሕር ዳር ከተማ፣ ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የተዘጋጀው እና ትላንት፣ በርእሰ መስተዳድሩ ንግግር በተከፈተው መድረክ፣ ውይይት እየተካሔደ ነው።
ርእሰ መስተዳደሩ፣ በውይይቱ መክፈቻ ንግግራቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ላይ የሚደረገው የስም ማጥፋት ዘመቻ፣ ክልሉን መሪ አልባ በማድረግ የሕዝቡን ጥያቄ ለማዳፈን የታሰበ ነው፤ ብለዋል።የዐማራ ሕዝብ የአደሩ መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱት፣ ሕዝቡ ከአመራሩ ጋራ አንድነቱን በማጠናከር፣ ከአጎራባች ክልሎች እና ከፌዴራል መንግሥቱ ጋራ በጋራ በመቆም ነው፤ ብለዋል ርእሰ መስተዳድሩ።
የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው፣ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ግን፣ ብልጽግና ፓርቲ ለዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት የሚችለው፣ በውስጡ ያለውን ክፍፍል ቀርፎ፣ እንደ ዋሕድ/አንድ/ ፓርቲ መንቀሳቀስ ሲችል ነው፤ ብለዋል።ትላንት ኀሙስ፣ ግንቦት 10 ቀን 2015 ዓ.ም. የተጀመረውና ለአምስት ቀናት እንደሚቆይ የተነገረው የዐማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ውይይት፣ በቅርብ ጊዜ፣ በክልሉ ከተከሠቱ ግጭቶች በኋላ የመጀመሪያው ነው።
የውይይቱ ዋና አጀንዳ፣ የአደሩ የዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎች መኾናቸውን፣ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናግረዋል።ርእሰ መስተዳድሩ፣ “ያደሩ” ላሏቸው የዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎች፥ የወሰንና የማንነት፣ የሕገ መንግሥት መሻሻል፣ የዜጎች መብት መከበር፣ የጨቋኝ እና ተጨቋኝ ትርክቶች ይስተካከል፤ የሚሉትን ርእሰ ጉዳዮች፣ በማሳያነት ጠቅሰዋል።
እነዚኽ የሕዝብ መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱትም፣ በሰላማዊ መንገድ ብቻ ነው፤ ብለዋል። ጥያቄዎቹ፣ ቀድሞውኑም የታወቁ ቢኾኑም፣ በተደራጀ አግባብ መልስ እንዲያገኙ እንቅስቃሴ አለመደረጉን የጠቀሱት ርእሰ መስተዳድሩ፣ ያደሩት ጥያቄዎች ከሌሎች ወቅታዊ አጀንዳዎች ጋራ ተደምረው ሕዝቡን ለሌላ ቁጣ እየገፋፉት ናቸው፤ ብለዋል::ይህም ኾኖ፣ ክልሉን በማተራመስ የሚፈታ ነገር እንደሌለና ጥያቄዎቹ ምላሽ የሚያገኙት በኢትዮጵያ ጥላ ሥር እንደኾነ ያስገነዘቡት ርእሰ መስተዳድሩ፣ “የዐማራ ሕዝብ፣ ከአጎራባች ክልሎች እና ከፌዴራል መንግሥቱ ጋራ በመኾን እንዲፈቱ አቋም ይያዛል፤” ብለዋል።
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ትምህርት ክፍል መምህር የኾኑት ረዳት ፕሮፌሰር ኤፍሬም አሐዱ፣ የዐማራ ሕዝብ ያነሣቸው ጥያቄዎች፣ በወቅቱ ምላሽ አለማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡ሕዝቡ በተለያየ መንገድ ቁጣውን እየገለጸ ባለበት በዚኽ ሰዓት፣ የዐማራ ብልጽግና ፓርቲ ቁጭ ብሎ መምከሩ ጥሩ ቢኾንም፣ የዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎችን ለመፍታት ግን፣ የብልጽግና ፓርቲ አባላት እና አመራሮች፣ እንደ አገር ተናበው እና ተከባብረው በጋራ መሥራት እንዳለባቸው አስረድተዋል።
ረዳት ፕሮፌሰር ኤፍሬም አክለውም፣ ችግሮች ከመፈጠራቸው በፊት፣ የሕዝብን ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት፣ እንዲህ ዐይነት ውይይቶች ቢደረጉ ተገቢ ነበር፤ ብለዋል፡፡የዐማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ሓላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ፣ በትላንትናው የውይይት ውሎ ላይ ስለተነሡ ጥያቄዎች፣ በክልሉ መንግሥት ቴሌቪዥን ቀርበው አብራርተዋል፡፡
የገዥው የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የዐማራ ክልል ጽሕፈት ቤት ሓላፊ የነበሩትን የአቶ ግርማ የሺጥላን ግድያ ተከትሎ፣ በዐማራ ክልል ከፍተኛ የኾነ ጸጥታዊ ውጥረት መፈጠሩን፣ በትላንቱ የመክፈቻ ንግግራቸው የገለጹት ርእሰ መስተዳድሩ ዶ/ር ይልቃል ከፋለ፣ ለወቅታዊ ችግሮች መነሻው ጽንፈኝነት ነው፤ ብለዋል፡፡በባሕር ዳር በተጀመረው በዚኹ ውይይት፣ ከክልሉ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የተውጣጡ 1ሺሕ400 የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የዐማራ ክልል ሕዝብ የሚያነሣቸው መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱት፣ በሰላማዊ መንገድ ብቻ ነው፤ ሲሉ፣ የክልሉ ርእሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ(ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ በባሕር ዳር ከተማ፣ ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የተዘጋጀው እና ትላንት፣ በርእሰ መስተዳድሩ ንግግር በተከፈተው መድረክ፣ ውይይት እየተካሔደ ነው።
ርእሰ መስተዳደሩ፣ በውይይቱ መክፈቻ ንግግራቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ላይ የሚደረገው የስም ማጥፋት ዘመቻ፣ ክልሉን መሪ አልባ በማድረግ የሕዝቡን ጥያቄ ለማዳፈን የታሰበ ነው፤ ብለዋል።የዐማራ ሕዝብ የአደሩ መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱት፣ ሕዝቡ ከአመራሩ ጋራ አንድነቱን በማጠናከር፣ ከአጎራባች ክልሎች እና ከፌዴራል መንግሥቱ ጋራ በጋራ በመቆም ነው፤ ብለዋል ርእሰ መስተዳድሩ።
የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው፣ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ግን፣ ብልጽግና ፓርቲ ለዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት የሚችለው፣ በውስጡ ያለውን ክፍፍል ቀርፎ፣ እንደ ዋሕድ/አንድ/ ፓርቲ መንቀሳቀስ ሲችል ነው፤ ብለዋል።ትላንት ኀሙስ፣ ግንቦት 10 ቀን 2015 ዓ.ም. የተጀመረውና ለአምስት ቀናት እንደሚቆይ የተነገረው የዐማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ውይይት፣ በቅርብ ጊዜ፣ በክልሉ ከተከሠቱ ግጭቶች በኋላ የመጀመሪያው ነው።
የውይይቱ ዋና አጀንዳ፣ የአደሩ የዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎች መኾናቸውን፣ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናግረዋል።ርእሰ መስተዳድሩ፣ “ያደሩ” ላሏቸው የዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎች፥ የወሰንና የማንነት፣ የሕገ መንግሥት መሻሻል፣ የዜጎች መብት መከበር፣ የጨቋኝ እና ተጨቋኝ ትርክቶች ይስተካከል፤ የሚሉትን ርእሰ ጉዳዮች፣ በማሳያነት ጠቅሰዋል።
እነዚኽ የሕዝብ መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱትም፣ በሰላማዊ መንገድ ብቻ ነው፤ ብለዋል። ጥያቄዎቹ፣ ቀድሞውኑም የታወቁ ቢኾኑም፣ በተደራጀ አግባብ መልስ እንዲያገኙ እንቅስቃሴ አለመደረጉን የጠቀሱት ርእሰ መስተዳድሩ፣ ያደሩት ጥያቄዎች ከሌሎች ወቅታዊ አጀንዳዎች ጋራ ተደምረው ሕዝቡን ለሌላ ቁጣ እየገፋፉት ናቸው፤ ብለዋል::ይህም ኾኖ፣ ክልሉን በማተራመስ የሚፈታ ነገር እንደሌለና ጥያቄዎቹ ምላሽ የሚያገኙት በኢትዮጵያ ጥላ ሥር እንደኾነ ያስገነዘቡት ርእሰ መስተዳድሩ፣ “የዐማራ ሕዝብ፣ ከአጎራባች ክልሎች እና ከፌዴራል መንግሥቱ ጋራ በመኾን እንዲፈቱ አቋም ይያዛል፤” ብለዋል።
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ትምህርት ክፍል መምህር የኾኑት ረዳት ፕሮፌሰር ኤፍሬም አሐዱ፣ የዐማራ ሕዝብ ያነሣቸው ጥያቄዎች፣ በወቅቱ ምላሽ አለማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡ሕዝቡ በተለያየ መንገድ ቁጣውን እየገለጸ ባለበት በዚኽ ሰዓት፣ የዐማራ ብልጽግና ፓርቲ ቁጭ ብሎ መምከሩ ጥሩ ቢኾንም፣ የዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎችን ለመፍታት ግን፣ የብልጽግና ፓርቲ አባላት እና አመራሮች፣ እንደ አገር ተናበው እና ተከባብረው በጋራ መሥራት እንዳለባቸው አስረድተዋል።
ረዳት ፕሮፌሰር ኤፍሬም አክለውም፣ ችግሮች ከመፈጠራቸው በፊት፣ የሕዝብን ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት፣ እንዲህ ዐይነት ውይይቶች ቢደረጉ ተገቢ ነበር፤ ብለዋል፡፡የዐማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ሓላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ፣ በትላንትናው የውይይት ውሎ ላይ ስለተነሡ ጥያቄዎች፣ በክልሉ መንግሥት ቴሌቪዥን ቀርበው አብራርተዋል፡፡
የገዥው የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የዐማራ ክልል ጽሕፈት ቤት ሓላፊ የነበሩትን የአቶ ግርማ የሺጥላን ግድያ ተከትሎ፣ በዐማራ ክልል ከፍተኛ የኾነ ጸጥታዊ ውጥረት መፈጠሩን፣ በትላንቱ የመክፈቻ ንግግራቸው የገለጹት ርእሰ መስተዳድሩ ዶ/ር ይልቃል ከፋለ፣ ለወቅታዊ ችግሮች መነሻው ጽንፈኝነት ነው፤ ብለዋል፡፡በባሕር ዳር በተጀመረው በዚኹ ውይይት፣ ከክልሉ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የተውጣጡ 1ሺሕ400 የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በሸገር ከተማ ቢያንስ ሰባት መስጊዶች መፍረሳቸውን ገለጸ!
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኦሮሚያ ክልል፣ ሸገር ከተማ ቢያንስ ሰባት መስጊዶች መፍረሳቸውን ለቢቢሲ ገለጸ።ምክር ቤቱ ባለፉት ሳምንታት አዲስ በተቋቋመው በአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ በሚገኘው የሸገር ከተማ አስተዳደር ውስጥ ፈረሱ ስላላቸው መስጊዶች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ ጽፏል።ሸገር ከተማ ተብሎ በኦሮሚያ ክልል እንደ አዲስ በተዋቀረው አካባቢ ካለፉት ጥቂት ወራት ወዲህ ከመስጊዶች በተጨማሪ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መኖሪያ ቤቶች እየፈረሱ መሆኑ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ እስካሁን በሸገር ከተማ ውስጥ ቢያንስ ሰባት መስጊዶች መፍረሳቸውን ተናግረዋል።“እስካሁን በሸገር ከተማ ውስጥ የፈረሱት ቢያንስ ሰባት መስጊዶች ናቸው። እነዚህም በሰበታ አምስት፣ በቡራዩ ሁለት መስጊዶች መፍረሳቸውን ነው ሪፖርት የደረሰኝ” ሲሉ ገልጸዋል።
“ለምን እንደፈረሰ አፍራሹን ክፍል ነው መጠየቅ፣ እኛ ፈረሰብን እንጂ አፍራሽ ክፍልን አግኝተን በምን ምክንያት ፈረሰ ብልን አልጠየቅንም” ሲሉ መስጊዶቹ ለምን እንደፈረሱ ማወቅ እንዳልተቻለ ሼኽ ሐጂ ኢብራሒም አስረድተዋል።ከፈረሱት መስጊዶች መካከል ቅድመ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው እና በድንገት የፈረሱ እንዳሉ መስማታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።በጉዳዩ ላይ የሸገር ከተማ ባለሥልጣናትን ለማነጋጋር ቢቢሲ በተደጋጋሚ ያደረገው ጥረት ስልካቸው ባለመነሳቱ አልተሳካም።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኦሮሚያ ክልል፣ ሸገር ከተማ ቢያንስ ሰባት መስጊዶች መፍረሳቸውን ለቢቢሲ ገለጸ።ምክር ቤቱ ባለፉት ሳምንታት አዲስ በተቋቋመው በአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ በሚገኘው የሸገር ከተማ አስተዳደር ውስጥ ፈረሱ ስላላቸው መስጊዶች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ ጽፏል።ሸገር ከተማ ተብሎ በኦሮሚያ ክልል እንደ አዲስ በተዋቀረው አካባቢ ካለፉት ጥቂት ወራት ወዲህ ከመስጊዶች በተጨማሪ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መኖሪያ ቤቶች እየፈረሱ መሆኑ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ እስካሁን በሸገር ከተማ ውስጥ ቢያንስ ሰባት መስጊዶች መፍረሳቸውን ተናግረዋል።“እስካሁን በሸገር ከተማ ውስጥ የፈረሱት ቢያንስ ሰባት መስጊዶች ናቸው። እነዚህም በሰበታ አምስት፣ በቡራዩ ሁለት መስጊዶች መፍረሳቸውን ነው ሪፖርት የደረሰኝ” ሲሉ ገልጸዋል።
“ለምን እንደፈረሰ አፍራሹን ክፍል ነው መጠየቅ፣ እኛ ፈረሰብን እንጂ አፍራሽ ክፍልን አግኝተን በምን ምክንያት ፈረሰ ብልን አልጠየቅንም” ሲሉ መስጊዶቹ ለምን እንደፈረሱ ማወቅ እንዳልተቻለ ሼኽ ሐጂ ኢብራሒም አስረድተዋል።ከፈረሱት መስጊዶች መካከል ቅድመ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው እና በድንገት የፈረሱ እንዳሉ መስማታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።በጉዳዩ ላይ የሸገር ከተማ ባለሥልጣናትን ለማነጋጋር ቢቢሲ በተደጋጋሚ ያደረገው ጥረት ስልካቸው ባለመነሳቱ አልተሳካም።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፀጥታ ኀይሎች ተወሰደ!
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ አመሻሹን በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ መወሰዱን ቤተሰቦቹ ለዋዜማ ተናግረዋል። ተመስገን ለምን እንደታሰረና ወዴት እንደተወሰደ ገና አለወቅንም ያሉት ቤተሰቦቹ የመንግስት ፀጥታ ሰራተኞች ምሽት አንድ ሰዓት ተኩል ገደማ ወደ መኖሪያ ቤቱ ዘልቀው እንደወሰዱት ከዓይን እማኞች ሰምተናል ብለዋል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ አመሻሹን በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ መወሰዱን ቤተሰቦቹ ለዋዜማ ተናግረዋል። ተመስገን ለምን እንደታሰረና ወዴት እንደተወሰደ ገና አለወቅንም ያሉት ቤተሰቦቹ የመንግስት ፀጥታ ሰራተኞች ምሽት አንድ ሰዓት ተኩል ገደማ ወደ መኖሪያ ቤቱ ዘልቀው እንደወሰዱት ከዓይን እማኞች ሰምተናል ብለዋል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ማንቸስተር ሲቲ የ2022/2023 የውድድር ዓመት ሻምፒዮን መሆኑን አረጋገጠ፡፡
የአርሰናልን በኖቲንግሃም ፎረስት መሸነፍ ተከትሎ ማንቸስተር ሲቲ ባለፉት ስድስት አመታት ለአምስተኛ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን መሆን ችሏል። በክለቡ ታሪክ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ቁጥር 9ኛው ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
የአርሰናልን በኖቲንግሃም ፎረስት መሸነፍ ተከትሎ ማንቸስተር ሲቲ ባለፉት ስድስት አመታት ለአምስተኛ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን መሆን ችሏል። በክለቡ ታሪክ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ቁጥር 9ኛው ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፀጥታ ኀይሎች ተወሰደ! ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ አመሻሹን በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ መወሰዱን ቤተሰቦቹ ለዋዜማ ተናግረዋል። ተመስገን ለምን እንደታሰረና ወዴት እንደተወሰደ ገና አለወቅንም ያሉት ቤተሰቦቹ የመንግስት ፀጥታ ሰራተኞች ምሽት አንድ ሰዓት ተኩል ገደማ ወደ መኖሪያ ቤቱ ዘልቀው እንደወሰዱት ከዓይን እማኞች ሰምተናል ብለዋል። [Wazema] @YeneTube @FikerAssefa
#Updated
ቅዳሜ ምሽት በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ የተወሰደው ተመስገን ደሳለኝ ዕኩለ ሌሊት ገደማ ተለቋል። ለጥያቄ ትፈለጋለህ የተባለው ተመስገን ሰኞ ፖሊስ ፊት ለመቅረብ ተስማምቶ መለቀቁን ቤተሰቦቹ ተናግረዋል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ቅዳሜ ምሽት በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ የተወሰደው ተመስገን ደሳለኝ ዕኩለ ሌሊት ገደማ ተለቋል። ለጥያቄ ትፈለጋለህ የተባለው ተመስገን ሰኞ ፖሊስ ፊት ለመቅረብ ተስማምቶ መለቀቁን ቤተሰቦቹ ተናግረዋል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ!
በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይም ማዕከሉን በትግራይ ክልል አድርጎ ለሁለት ዓመታት በተካሄደውና በሌሎች የተወሰኑ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት፣ ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳትና ኪሳራ በአገር ላይ መድረሱን ገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ።
ግንቦት 9 ቀን 2015 ዓ.ም. የገንዘብ ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ ተቋማቸው በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተካሄደው ጦርነት የደረሰውን ጉዳትና የመልሶ ግንባታ ፍላጎት የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት (Damage and Needs Assessment) በማከናወን፣ የጥናት ውጤቱን ለመንግሥት እንዳቀረበ ተናግረዋል።
በጥናት ግኝቱ መሠረትም ያጋጠመው አጠቃላይ ጉዳትና የኢኮኖሚ ኪሳራ በአጠቃላይ 28 ቢሊዮን ዶላር እንደሚሆን ሪፖርታቸው አመላክቷል። ይህም በወቅቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ነው።
ለቋሚ ኮሚቴው ያቀረቡት ሪፖርት ላይ ከተቀመጠው መረጃ መረዳት እንደተቻለው፣ ‹‹22 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 20.4 በመቶ የሚገመት ጉዳት›› ደርሷል። በዚሁ ምክንያት የደረሰው የኢኮኖሚ ኪሳራ ደግሞ፣ ‹‹ስድስት ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 5.5 በመቶ የሚገመት የኢኮኖሚ ኪሳራ (Economic Loss)›› መድረሱን ሪፖርቱ ያመለክታል።
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ: https://www.ethiopianreporter.com/118763/
@YeneTube @FikerAssefa
በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይም ማዕከሉን በትግራይ ክልል አድርጎ ለሁለት ዓመታት በተካሄደውና በሌሎች የተወሰኑ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት፣ ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳትና ኪሳራ በአገር ላይ መድረሱን ገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ።
ግንቦት 9 ቀን 2015 ዓ.ም. የገንዘብ ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ ተቋማቸው በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተካሄደው ጦርነት የደረሰውን ጉዳትና የመልሶ ግንባታ ፍላጎት የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት (Damage and Needs Assessment) በማከናወን፣ የጥናት ውጤቱን ለመንግሥት እንዳቀረበ ተናግረዋል።
በጥናት ግኝቱ መሠረትም ያጋጠመው አጠቃላይ ጉዳትና የኢኮኖሚ ኪሳራ በአጠቃላይ 28 ቢሊዮን ዶላር እንደሚሆን ሪፖርታቸው አመላክቷል። ይህም በወቅቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ነው።
ለቋሚ ኮሚቴው ያቀረቡት ሪፖርት ላይ ከተቀመጠው መረጃ መረዳት እንደተቻለው፣ ‹‹22 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 20.4 በመቶ የሚገመት ጉዳት›› ደርሷል። በዚሁ ምክንያት የደረሰው የኢኮኖሚ ኪሳራ ደግሞ፣ ‹‹ስድስት ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 5.5 በመቶ የሚገመት የኢኮኖሚ ኪሳራ (Economic Loss)›› መድረሱን ሪፖርቱ ያመለክታል።
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ: https://www.ethiopianreporter.com/118763/
@YeneTube @FikerAssefa
የቡድን ሰባት ሀገራት፤ የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሓት ለፕሪቶሪያ ስምምነት ሙሉ ትግበራ ቁርጠኛ እንዲሆኑ ጥሪ አቀረቡ!
የኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በደቡብ አፍሪካ ለተፈረመው ግጭት የማቆም ስምምነት ሙሉ ትግበራ ቁርጠኛ እንዲሆኑ የቡድን ሰባት መሪዎች ጉባኤ ጥሪ አቀረበ። በኢንዱስትሪ የበለጸጉት ሰባት አገራት መሪዎች ትላንት ቅዳሜ ግንቦት 12፤ 2015 ባወጡት መግለጫ በፕሪቶሪያ ግጭት የማቆም ስምምነት መፈረሙን ተከትሎ “የተገኙትን መልካም ለውጦች” በአዎንታ እንደሚቀበሉ አስታውቀዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና የፈረንሳዩ አቻቸው ኤማኑዌል ማክሮን ጨምሮ የቡድን ሰባት መሪዎች፤ ባለፈው ጥቅምት ወር በፕሪቶሪያ ከተማ የተፈረመውን ስምምነት በተመለከተ ጠቅለል ያለ አቋማቸውን የገለጹት በጃፓን ሂሮሺማ ባካሄዱት ጉባኤ ባወጡት መግለጫ ነው። መሪዎቹ በዚሁ ጉባኤያቸው ዋነኛ ትኩረታቸውን ያደረጉት ዩክሬን፣ ሩሲያ እና ቻይናን ለተመለከቱ ጉዳዮች ቢሆንም ኢትዮጵያን ጨምሮ አፍሪካን በተመለከተ ያላቸውን አቋም ጭምር አንጸባርቀዋል።
በኢንዱስትሪ የበለጸጉት ሀገራት መሪዎች፤ በኢትዮጵያ ጎረቤት ሱዳን ስድስተኛ ሳምንቱን ያስቆጠረውን ጦርነት እንዲሁም የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት ጉዳይን በመግለጫቸው ትኩረት ሰጥተው አንስተዋል። የሶማሊያው ፕሬዝደንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ “ቅድሚያ ለሚሰጧቸው ማሻሻያዎች” እና በአልሸባብ ላይ ለጀመሩት ዘመቻ ዓለም አቀፍ ድጋፍ እንዲደረግም ጥሪ አቅርበዋል።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በደቡብ አፍሪካ ለተፈረመው ግጭት የማቆም ስምምነት ሙሉ ትግበራ ቁርጠኛ እንዲሆኑ የቡድን ሰባት መሪዎች ጉባኤ ጥሪ አቀረበ። በኢንዱስትሪ የበለጸጉት ሰባት አገራት መሪዎች ትላንት ቅዳሜ ግንቦት 12፤ 2015 ባወጡት መግለጫ በፕሪቶሪያ ግጭት የማቆም ስምምነት መፈረሙን ተከትሎ “የተገኙትን መልካም ለውጦች” በአዎንታ እንደሚቀበሉ አስታውቀዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና የፈረንሳዩ አቻቸው ኤማኑዌል ማክሮን ጨምሮ የቡድን ሰባት መሪዎች፤ ባለፈው ጥቅምት ወር በፕሪቶሪያ ከተማ የተፈረመውን ስምምነት በተመለከተ ጠቅለል ያለ አቋማቸውን የገለጹት በጃፓን ሂሮሺማ ባካሄዱት ጉባኤ ባወጡት መግለጫ ነው። መሪዎቹ በዚሁ ጉባኤያቸው ዋነኛ ትኩረታቸውን ያደረጉት ዩክሬን፣ ሩሲያ እና ቻይናን ለተመለከቱ ጉዳዮች ቢሆንም ኢትዮጵያን ጨምሮ አፍሪካን በተመለከተ ያላቸውን አቋም ጭምር አንጸባርቀዋል።
በኢንዱስትሪ የበለጸጉት ሀገራት መሪዎች፤ በኢትዮጵያ ጎረቤት ሱዳን ስድስተኛ ሳምንቱን ያስቆጠረውን ጦርነት እንዲሁም የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት ጉዳይን በመግለጫቸው ትኩረት ሰጥተው አንስተዋል። የሶማሊያው ፕሬዝደንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ “ቅድሚያ ለሚሰጧቸው ማሻሻያዎች” እና በአልሸባብ ላይ ለጀመሩት ዘመቻ ዓለም አቀፍ ድጋፍ እንዲደረግም ጥሪ አቅርበዋል።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
የወዳጅ ዘመድዎን ፎቶዎች ከፈለጉት ጽሁፎችና ዲዛይኖች ጋር፣ ሳቢና ማራኪ በሆነ የእንጨት ስራ ቀርፀው ለዘላለም ያስቀምጡ፣ በስጦታ መልክ ያበርክቱ።
ለበለጠ መረጃ @pulsengravings ብለው ያግኙን
ከፈለጉም 0911876009 ላይ ሃሎ ይበሉን
https://tttttt.me/photoengravings ላይ ይቀላቀሉ
ለበለጠ መረጃ @pulsengravings ብለው ያግኙን
ከፈለጉም 0911876009 ላይ ሃሎ ይበሉን
https://tttttt.me/photoengravings ላይ ይቀላቀሉ
መርጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል በቲክቶክ መቷል።
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
Forwarded from YeneTube
አዲስ ነገር ከነዳጅ!!ስልፍ ቀረ‼️
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
Forwarded from YeneTube
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር ፣
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
⚡1👍1