የጃዋር መሀመድ ጥበቃዎች መነሳታቸውን ኦቢኤን ዘገበ!
በቅርቡ ኦፌኮን የተቀላቀሉት ጃዋር መሃመድ የፌደራል ፖሊስ ሲያደርግላቸው የነበረውን ጥበቃ ከእሁድ ጥር 17/2012 ጀምሮ ማንሳቱን የኦሮሚያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ኦቢኤን በምሽት ሁለት ሰአት ዜናው ላይ አንዳስነበበው መንግስት ለማንኛውም ተፎካካሪ ፓርቲ አመራርም ሆነ አባል የግል ጥበቃ ስለማያደርግ እና አሰራሩም ስለማይፈቅድ ጥበቃዎቹ እንደተነሱ የፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡አዲስ ማለዳ ጋዜጣ ደግሞ አደረኩት ባለው ማጣራት ጃዋር ጠባቂዎቻቸው ወደ መደበኛ ስራቸው እንዲመለሱ እንዲያደርጉ የፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ዘርፍ በፃፈው ደብዳቤ ማስታወቁን አረጋግጫለው ብሏል፡፡የጋዜጣው ኤዲቶሪያል ክፍል ወደ ጃዋር መሃመድ በተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ ባደርግም ለግዜው አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል ብሏል፡፡
#Updated
ሁሉ ሰላም ነው ከፌዴራል ፖሊስ ጋር ተወያይተን የተስማማንበት ነው ብሏል ጃዋር መሃመድ
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
በቅርቡ ኦፌኮን የተቀላቀሉት ጃዋር መሃመድ የፌደራል ፖሊስ ሲያደርግላቸው የነበረውን ጥበቃ ከእሁድ ጥር 17/2012 ጀምሮ ማንሳቱን የኦሮሚያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ኦቢኤን በምሽት ሁለት ሰአት ዜናው ላይ አንዳስነበበው መንግስት ለማንኛውም ተፎካካሪ ፓርቲ አመራርም ሆነ አባል የግል ጥበቃ ስለማያደርግ እና አሰራሩም ስለማይፈቅድ ጥበቃዎቹ እንደተነሱ የፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡አዲስ ማለዳ ጋዜጣ ደግሞ አደረኩት ባለው ማጣራት ጃዋር ጠባቂዎቻቸው ወደ መደበኛ ስራቸው እንዲመለሱ እንዲያደርጉ የፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ዘርፍ በፃፈው ደብዳቤ ማስታወቁን አረጋግጫለው ብሏል፡፡የጋዜጣው ኤዲቶሪያል ክፍል ወደ ጃዋር መሃመድ በተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ ባደርግም ለግዜው አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበዋል ብሏል፡፡
#Updated
ሁሉ ሰላም ነው ከፌዴራል ፖሊስ ጋር ተወያይተን የተስማማንበት ነው ብሏል ጃዋር መሃመድ
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፀጥታ ኀይሎች ተወሰደ! ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ አመሻሹን በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ መወሰዱን ቤተሰቦቹ ለዋዜማ ተናግረዋል። ተመስገን ለምን እንደታሰረና ወዴት እንደተወሰደ ገና አለወቅንም ያሉት ቤተሰቦቹ የመንግስት ፀጥታ ሰራተኞች ምሽት አንድ ሰዓት ተኩል ገደማ ወደ መኖሪያ ቤቱ ዘልቀው እንደወሰዱት ከዓይን እማኞች ሰምተናል ብለዋል። [Wazema] @YeneTube @FikerAssefa
#Updated
ቅዳሜ ምሽት በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ የተወሰደው ተመስገን ደሳለኝ ዕኩለ ሌሊት ገደማ ተለቋል። ለጥያቄ ትፈለጋለህ የተባለው ተመስገን ሰኞ ፖሊስ ፊት ለመቅረብ ተስማምቶ መለቀቁን ቤተሰቦቹ ተናግረዋል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ቅዳሜ ምሽት በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ የተወሰደው ተመስገን ደሳለኝ ዕኩለ ሌሊት ገደማ ተለቋል። ለጥያቄ ትፈለጋለህ የተባለው ተመስገን ሰኞ ፖሊስ ፊት ለመቅረብ ተስማምቶ መለቀቁን ቤተሰቦቹ ተናግረዋል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
👍1