አዲስ ነገር ከነዳጅ!!ስልፍ ቀረ‼️
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።
ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ
✅ ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️
✅ የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ
✅ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦
🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።
ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።
በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።
✅ አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj
For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926
#Nedaj #nedajapp
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር ፣
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
👎1
የሪሜዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ፈተና ማጠናቀቂያ ጊዜ ተገለፀ።
በ2014ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው በልዩ ሁኔታ በሪሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ ተማሪዎች ፈተናና ተዘጋጅቶ እንዲላክና አጠቃላይ ሂደቱ እስከ ሰኔ 30/2015ዓ.ም ድረስ እንዲጠናቀቅ በትምህርት ሚኒስቴር አቅጣጫ ተቀምጧል።ፈተናውም በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው በተሰጠው ትምህርት መሠረት ከማዕከል በጋራ ተዘጋጅቶ ለተቋማት እንዲላክ ተብሏል።
በዚህም መሰረት በሴሚስተሩ በተሰጠው ትምህርት የተቋማት የውስጥ ፈተና ውጤት 50 ከመቶ እንዲሁም በማዕከል የተዘጋጀው ፈተና ውጤት 50 ከመቶ ይይዛል ተብሏል።ተማሪዎችም በ2016 ዓ.ም ትምህርታቸውን ለመከታተል ብቁ ሆነው ለመገኘት የሁለቱ ድምር አማካይ 50 ከመቶና በላይ ውጤት ማስመዝገብ ይጠበቅባቸዋልም ተብሏል።
ዩኒቨርሲቲዎችም ፈተናውን በማስተዳደርና ውጤት በመግለጽ በ2016 የፍሬሽማን ፕሮግራም ለመከታተል ብቁ የሆኑ ተማሪዎችን ለይተው እስከ ሰኔ 30/2015ዓም እንዲያጠናቅቁ ተገልጿል።ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ስራ በማጠናቀቅ የ2016 የትምህርት ካሌንደር የተስተካከለ እንዲሆን ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
በ2014ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው በልዩ ሁኔታ በሪሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑ ተማሪዎች ፈተናና ተዘጋጅቶ እንዲላክና አጠቃላይ ሂደቱ እስከ ሰኔ 30/2015ዓ.ም ድረስ እንዲጠናቀቅ በትምህርት ሚኒስቴር አቅጣጫ ተቀምጧል።ፈተናውም በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው በተሰጠው ትምህርት መሠረት ከማዕከል በጋራ ተዘጋጅቶ ለተቋማት እንዲላክ ተብሏል።
በዚህም መሰረት በሴሚስተሩ በተሰጠው ትምህርት የተቋማት የውስጥ ፈተና ውጤት 50 ከመቶ እንዲሁም በማዕከል የተዘጋጀው ፈተና ውጤት 50 ከመቶ ይይዛል ተብሏል።ተማሪዎችም በ2016 ዓ.ም ትምህርታቸውን ለመከታተል ብቁ ሆነው ለመገኘት የሁለቱ ድምር አማካይ 50 ከመቶና በላይ ውጤት ማስመዝገብ ይጠበቅባቸዋልም ተብሏል።
ዩኒቨርሲቲዎችም ፈተናውን በማስተዳደርና ውጤት በመግለጽ በ2016 የፍሬሽማን ፕሮግራም ለመከታተል ብቁ የሆኑ ተማሪዎችን ለይተው እስከ ሰኔ 30/2015ዓም እንዲያጠናቅቁ ተገልጿል።ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ስራ በማጠናቀቅ የ2016 የትምህርት ካሌንደር የተስተካከለ እንዲሆን ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
በፋኖና በመከላከያ መካከል በተደረገ ውጊያ በትንሹ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ!
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት ዙሪያ ራሳ ተብሎ ከሚጠራ ስፍራ ረቡዕ ግንቦት 92015 በፋኖ እና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት መካከል በተደረገ የተኩስ ልውውጥ በትንሹ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ገለጹ።በሸዋሮቢት ዙሪያ እና አካባቢዋ በተደረገው በዚህ ውጊያ ንፁሃን ዜጎች የሞት ሰለባ ሁነዋል የተባለ ሲሆን፤ ሰላማዊ ሰዎች አካባቢያቸውን ለቀው መሄዳቸው ነው የተገለጸው፡፡
በዚህ በአገር መከላከያ ሰራዊት እና በፋኖ መካከል በተከፈተው ጦርነት ሌሎች የሸኔ አባላት እና የአካባቢው ነዋሪዎችም ተሳትፈዋል የሚሉት ነዋሪዎቹ፤ በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን እና በሰሜን ሸዋ ዞን መካከል በሚገኙ አካባቢዎች ላይ ከፍተኛ ውጥረት መንገሱን ተናግረዋል።
በአካባቢው ሲካሄድ በነበረው የተኩስ ልውውጥ የከባድ መሳሪያ ድምፅ ይሰማ እንደነበርም ነው ለማወቅ የተቻለው፡፡በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን እና በሰሜን ሸዋ ዞን አካባቢዎች በሚከሰቱ ግጭቶች በየወቅቱ የሰው ሕይወት እየጠፋ፣ ቤት እየተቃጠለ፣ ሃብት ንብረት እየወደመ የቀጠለ ቢሆንም፣ የፌደራል መንግሥቱ በዘላቂነት ሊያስቆመው ባልመቻሉ በርካታ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን ለቀው እንዲሰደዱ እንዳስገደዳቸው ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡
በዚህ ዓመት ብቻ ከሦስት ጊዜ በላይ በአካባቢው ጦርነት ተካሂዶበታል የሚሉት የራሳ እና ግድም ነዋሪዎች፤ በአካባቢው ሰላም ያስከብራሉ ተብለው የተመደቡ የአገር መከላከያ ሰራዊት የንፁሃንን ሕይወት ከመጥፋት አልታደጉም ብለዋል።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሸዋሮቢት ዙሪያ ራሳ ተብሎ ከሚጠራ ስፍራ ረቡዕ ግንቦት 92015 በፋኖ እና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት መካከል በተደረገ የተኩስ ልውውጥ በትንሹ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ገለጹ።በሸዋሮቢት ዙሪያ እና አካባቢዋ በተደረገው በዚህ ውጊያ ንፁሃን ዜጎች የሞት ሰለባ ሁነዋል የተባለ ሲሆን፤ ሰላማዊ ሰዎች አካባቢያቸውን ለቀው መሄዳቸው ነው የተገለጸው፡፡
በዚህ በአገር መከላከያ ሰራዊት እና በፋኖ መካከል በተከፈተው ጦርነት ሌሎች የሸኔ አባላት እና የአካባቢው ነዋሪዎችም ተሳትፈዋል የሚሉት ነዋሪዎቹ፤ በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን እና በሰሜን ሸዋ ዞን መካከል በሚገኙ አካባቢዎች ላይ ከፍተኛ ውጥረት መንገሱን ተናግረዋል።
በአካባቢው ሲካሄድ በነበረው የተኩስ ልውውጥ የከባድ መሳሪያ ድምፅ ይሰማ እንደነበርም ነው ለማወቅ የተቻለው፡፡በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን እና በሰሜን ሸዋ ዞን አካባቢዎች በሚከሰቱ ግጭቶች በየወቅቱ የሰው ሕይወት እየጠፋ፣ ቤት እየተቃጠለ፣ ሃብት ንብረት እየወደመ የቀጠለ ቢሆንም፣ የፌደራል መንግሥቱ በዘላቂነት ሊያስቆመው ባልመቻሉ በርካታ ነዋሪዎች አካባቢያቸውን ለቀው እንዲሰደዱ እንዳስገደዳቸው ነዋሪዎች ገልጸዋል፡፡
በዚህ ዓመት ብቻ ከሦስት ጊዜ በላይ በአካባቢው ጦርነት ተካሂዶበታል የሚሉት የራሳ እና ግድም ነዋሪዎች፤ በአካባቢው ሰላም ያስከብራሉ ተብለው የተመደቡ የአገር መከላከያ ሰራዊት የንፁሃንን ሕይወት ከመጥፋት አልታደጉም ብለዋል።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተሳታፊዎች ልየታን ለመጀመር ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ወደ አራት ክልሎች እና አንድ ከተማ አስተዳደር በመሄድ ለሀገራዊ ምክክሩ ተሳታፊዎችን የመለየት ስራ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
በዚህም በጋምቤላ፣ ሲዳማ፣ ሀረሪ፣ ደቡብ ምዕራብ ክልሎች እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ላይ የተሳታፊዎች ልየታው እንደሚጀመር አንስተዋል፡፡ከወረዳ እስከ ዞን ከተሞች በሚደረገው ልየታ የተመረጡ ተሳታፊዎችም ወደ ክልሉ በመሄድ ተወካዮቻቸውን እንደሚመርጡም ተነስቷል።
ሂደቱን የመታዘብ ሚና እንዲኖራቸው የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች፣ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትን ጨምሮ በአጠቃላይ ሰባት ተባባሪ ተቋማት ስለመመረጣቸው የተነሳ ሲሆን 11ዱም ኮሚሽነሮች ወደየአካባቢዎቹ በመሄድ የልየታ ስራውን እንደሚከታተሉ ተገልጿል፡፡ተወካዮች ከተለዩ በኋላ የመወያያ አጀንዳ የማሰባሰቡ ስራ እንደሚቀጥል የተነሳ ሲሆን ሁሉም ኢትዮጵያዊ በአጀንዳ የማሰባሰቡ ስራ እንደሚሳተፍም ተጠቁሟል፡፡
[Walta]
@YeneTube @FikerAssefa
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ወደ አራት ክልሎች እና አንድ ከተማ አስተዳደር በመሄድ ለሀገራዊ ምክክሩ ተሳታፊዎችን የመለየት ስራ እንደሚሰራ ተናግረዋል።
በዚህም በጋምቤላ፣ ሲዳማ፣ ሀረሪ፣ ደቡብ ምዕራብ ክልሎች እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ላይ የተሳታፊዎች ልየታው እንደሚጀመር አንስተዋል፡፡ከወረዳ እስከ ዞን ከተሞች በሚደረገው ልየታ የተመረጡ ተሳታፊዎችም ወደ ክልሉ በመሄድ ተወካዮቻቸውን እንደሚመርጡም ተነስቷል።
ሂደቱን የመታዘብ ሚና እንዲኖራቸው የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች፣ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትን ጨምሮ በአጠቃላይ ሰባት ተባባሪ ተቋማት ስለመመረጣቸው የተነሳ ሲሆን 11ዱም ኮሚሽነሮች ወደየአካባቢዎቹ በመሄድ የልየታ ስራውን እንደሚከታተሉ ተገልጿል፡፡ተወካዮች ከተለዩ በኋላ የመወያያ አጀንዳ የማሰባሰቡ ስራ እንደሚቀጥል የተነሳ ሲሆን ሁሉም ኢትዮጵያዊ በአጀንዳ የማሰባሰቡ ስራ እንደሚሳተፍም ተጠቁሟል፡፡
[Walta]
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን አረጋገጠ!
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ጨዋታ እየቀረው ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን አረጋገጠ፡፡የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ የ25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከትናንት ጀምሮ እየተካሄዱ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ቤንች ማጂ ቡና ዛሬ ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ጋር ባደረገው ጨዋታ 2 ለ 1 በመሸነፉ መሪው ንግድ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን ማረጋገጥ ችሏል፡፡በዚህም ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2016 የውድድር ዓመት ማደጉን ከወዲሁ አረጋግጧል ነው የተባለው።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ጨዋታ እየቀረው ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን አረጋገጠ፡፡የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ የ25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከትናንት ጀምሮ እየተካሄዱ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ቤንች ማጂ ቡና ዛሬ ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ጋር ባደረገው ጨዋታ 2 ለ 1 በመሸነፉ መሪው ንግድ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን ማረጋገጥ ችሏል፡፡በዚህም ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2016 የውድድር ዓመት ማደጉን ከወዲሁ አረጋግጧል ነው የተባለው።
@YeneTube @FikerAssefa
የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ላይ ማሻሻያ መደረጉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል።
የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 1186/2012 ከየካቲት 5/2012 ጀምሮ ሥራ ላይ የዋለ ሲሆን፤ ይህ አዋጅ የታክሱን መሰረት በማስፋት እና የታክሱን አስተዳደር ስርዓት በመቀየር ከፍተኛ ጠቀሜታን ማስገኘቱን ሚኒስቴሩ ገልጿል።የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዚያ 19/2015 ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባኤው በአዋጁ ላይ የቀረቡ ማሻሻያዎችን ታሳቢ በማድረግ የአዋጁ ማሻሻያ መድረጉንም ሚኒስቴሩ አስታውሷል።
የአዋጁ ማሻሻያ ታሳቢ ያደረገው ተደራራቢ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ምርቶች ላይ ማሻሻያ ለማድረግ፣ በቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ላይ የኤክሳይዝ ታክስ እንዲከፈል ለማድረግ፣ የኤክሳይዝ ታክስ ተጥሎባቸው የነበሩት አንዳንድ ምርቶች ላይ ታክሱን ለማንሳት መሆናቸው ተገልጿል።እንዲሁም በአስተዳደር ምክንያት የተደረጉ ማስተካከያዎችን እና የማሻሻያውን ዋና ዋና ምክንያቶችን ከመረመረ በኋላ የኤክሳይዝ ታክስ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1287/2015 እንዲጸድቅ ማድረጉን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
በመሆኑም ገቢዎች ሚኒስቴር የአዋጁ ማሻሻያ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ በሥራ ላይ እንዲውል እንዲደረግ እንዲሁም የሚመለከታቸው አካላት፤ የንግዱ ማህበረሰብ ሁሉ እንዲያውቁት መመሪያ ሰጥቷል።
👆የተደረገው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ማሻሻያ ከላይ ተያይዟል
@YeneTube @FikerAssefa
የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ቁጥር 1186/2012 ከየካቲት 5/2012 ጀምሮ ሥራ ላይ የዋለ ሲሆን፤ ይህ አዋጅ የታክሱን መሰረት በማስፋት እና የታክሱን አስተዳደር ስርዓት በመቀየር ከፍተኛ ጠቀሜታን ማስገኘቱን ሚኒስቴሩ ገልጿል።የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚያዚያ 19/2015 ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባኤው በአዋጁ ላይ የቀረቡ ማሻሻያዎችን ታሳቢ በማድረግ የአዋጁ ማሻሻያ መድረጉንም ሚኒስቴሩ አስታውሷል።
የአዋጁ ማሻሻያ ታሳቢ ያደረገው ተደራራቢ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ምርቶች ላይ ማሻሻያ ለማድረግ፣ በቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ላይ የኤክሳይዝ ታክስ እንዲከፈል ለማድረግ፣ የኤክሳይዝ ታክስ ተጥሎባቸው የነበሩት አንዳንድ ምርቶች ላይ ታክሱን ለማንሳት መሆናቸው ተገልጿል።እንዲሁም በአስተዳደር ምክንያት የተደረጉ ማስተካከያዎችን እና የማሻሻያውን ዋና ዋና ምክንያቶችን ከመረመረ በኋላ የኤክሳይዝ ታክስ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 1287/2015 እንዲጸድቅ ማድረጉን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።
በመሆኑም ገቢዎች ሚኒስቴር የአዋጁ ማሻሻያ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ በሥራ ላይ እንዲውል እንዲደረግ እንዲሁም የሚመለከታቸው አካላት፤ የንግዱ ማህበረሰብ ሁሉ እንዲያውቁት መመሪያ ሰጥቷል።
👆የተደረገው የኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ማሻሻያ ከላይ ተያይዟል
@YeneTube @FikerAssefa
ፖሊስ መስከረም አበራን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች ላይ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የ7 ቀን ጊዜ ተፈቀደ!
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን ጊዜ ውስጥ የሰራውን እና ቀረኝ ያላቸውን የምርመራ ሥራዎች እንዲሁም የተጠርጣሪዎችን የመከራከሪያ ነጥቦች መርምሮ እንዲያቀርብ የ7 ቀናት የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ፈቅዷል።
ተጠርጣሪዎቹ መስከረም አበራ፣ ሳሮን ቀባው፣ ዮርዳኖስ አለሜ፣ ቢሰጥ ተረፈ፣ አሰፋ አዳነ (ዶ/ር) እና ታደለ መንግስቱ ትናንት በነበራቸው ቀጠሮ ከአምስት ጠበቆቻቸው ጋር ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል።የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ውስጥ ከ15 ባንኮች ማስረጃ ማምጣቱን፣ የተጠርጣሪዎችን የጣት አሻራ ማስነሳቱን፣ የኋላ ታሪካቸውን የመለየት ስራ መስራቱን፣ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁጥር 27/2 መሰረት የተከሳሽነት ቃላቸውን መቀበሉን፣ የቴክኒክና የፎረንሲክ ማስረጃዎችን በከፊል ማስመጣቱን እና በተጠርጣሪዎች መኖሪያ ቤት ብርበራ ማድረጉን ገልጿል።
ቀሪ ያላቸውን ሥራዎች ማለትም በወንጀለኛ መቅጫ ስነ/ህግ ቁጥር 30 መሰረት የቀሪ የምስክር ቃል መቀበል፣ ከቀሪ ባንኮችና ከተለያዩ ተቋማት ማስረጃዎችን ማስመጣት፣ በአማራ ክልል በተፈጸመ የሁከትና አመፅ ማስነሳት ተግባር ላይ የደረሰውን የጉዳት መጠን ውጤት ከፌደራልና ከክልል ተቋማት ማስመጣት ፣ ግብረዓበር ተከታትሎ የመያዝ ስራ እንደሚቀረው ጠቅሶ በወ/መ/ስነ/ህግ ቁጥር 59/2 መሰረት ተጨማሪ የ14 ቀን ጊዜ እንዲሰጠው የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱን ጠይቋል።
ተጠርጣሪዎቹ በዋስ ቢወጡ ከአገር ሊሸሹ ይችላሉ ሲል ግምታዊ ስጋቱን ገልጾ፤ የዋስ መብታቸው እንዳይፈቀድም ጠይቋል።የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸው ‹‹ፖሊስ በተሰጠው የምርመራ ጊዜ ውስጥ ዕድገት ያለው ምርመራ አላደረገም›› ሲሉ ተከራክረዋል።ቀሪ ሥራ ተብሎ የቀረበው ምክንያቶች ለተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ መጠየቂያ ሆነው መቅረባቸው ተገቢነት የለውም ሲሉ ተከራክረዋል።
በተጨማሪም ‹‹ተጠርጣሪዎች በእስር በቆዩባቸው ጊዜያቶች የተሳትፎ ድርሻቸው ተለይቶ አልቀረበም፣ ደንበኞቻችን በዋስ ቢወጡ የሚፈጥሩት መሰናክል ስለመኖሩ በፖሊስ ባልተገለፀበት ሁኔታ ላይ ደንበኞቻችን በእስር የሚቆዩበት ምክንያት የለም›› በማለት ፍርድ ቤቱ የፖሊስን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ የዋስትና መብት እንዲፈቀድ የጠየቁ ሲሆን፤ በተጨማሪም ምንም ምስክር አልቀረበም ሲሉም ተከራክረዋል።
ዮርዳኖስ የተባለው ተጠርጣሪና መስከረም አበራ በሙያቸው እንደሚሰሩና ‹‹ለእስር የሚዳርግ ድርጊት አልፈፀምንም›› ብለው ተከራክረዋል።ፖሊስ በበኩሉ ማንም ሰው ያለምክንያት በቁጥጥር ሥር እንደማይውልና የወንጀል ተሳትፎ የመነሻ ጥርጣሬ ሲኖር ብቻ ወደ ህግ እንደሚቀርብ አስረድቷል።
የተጠርጣሪዎቹ ተሳትፎ ተለይቶ አልቀረበም ለሚለው የጠበቆች የመከራከሪያ ነጥብን በሚመለከት ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ የፖለቲካና ፣ የወታደራዊና የሚዲያ ክንፍ በማዋቀር በህቡዕ በመደራጀት የተደረገ የሽብር ወንጀል ተግባር እንቅስቃሴ መኖሩን የሚያመላክት ማስረጃ ሰብስበናል ሲል መልስ ሰጥቷል።በዚህ መልኩ መርተው በቀሰቀሱት አመፅና ብጥብጥ ምክንያት ከ18 ሰው በላይ ህይወት መጥፋቱን፣ ከ46 የሚበልጡ ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን እና በሚሊየኖች የሚቆጠር ንብረት ላይ ጉዳት ተከስቷል ሲል ፖሊስ በሰጠው ምላሽ አብራርቷል።
በተጨማሪም መርማሪው ከተጠርጣሪዎች መካከል አንድ ተጠርጣሪ በአዲስ አበባ እና በሌሎች አካባቢዎች የሽብር ወንጀል ጥቃት እንዲፈጸም በማቀድ 10 ቦምቦችን ከአማራ ክልል በማምጣት ለሌሎች ተጠርጣሪዎች መስጠቱን ተከትሎ ቦምቦቹ ሳይፈነዱ መያዛቸውን መርማሪ ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ገልጿል።ተጠርጣሪዎች አይተዋወቁም በማለት ጠበቆች በሰጡት አስተያየት ላይ መልስ የሰጠው ፖሊስ በህቡዕ በመደራጀት እንቅስቃሴ ተደርጓል ሲል ገልጿል።
በተለይም ጠበቆች ደንበኞቻችንን በሚመለከት ምንም ምስክር ቃል አልተቀበለም በማለት ያነሱትን መከራከሪያ ነጥብን በሚመለከት ፖሊስ ተጠርጣሪዎች በተጠረጠሩበት ወንጀል ከ20 በላይ የምስክር ቃል መቀበሉን የፎረንሲክ ማስረጃ መሰብሰቡን ፖሊስ ገልጾ መልስ ሰጥቷል።የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ መርምሮ ተጨማሪ ጊዜ መሰጠት አለበት ወይስ የለበትም የሚለውን ለመወሰን በይደር ለዛሬ በያዘው ቀጠሮ መሰረት የተጠርጣሪዎቹን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ፖሊስ የቀረውን የምርመራ ሥራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የ 7 ቀን ጊዜ መፍቀዱን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ፖሊስ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን ጊዜ ውስጥ የሰራውን እና ቀረኝ ያላቸውን የምርመራ ሥራዎች እንዲሁም የተጠርጣሪዎችን የመከራከሪያ ነጥቦች መርምሮ እንዲያቀርብ የ7 ቀናት የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ፈቅዷል።
ተጠርጣሪዎቹ መስከረም አበራ፣ ሳሮን ቀባው፣ ዮርዳኖስ አለሜ፣ ቢሰጥ ተረፈ፣ አሰፋ አዳነ (ዶ/ር) እና ታደለ መንግስቱ ትናንት በነበራቸው ቀጠሮ ከአምስት ጠበቆቻቸው ጋር ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል።የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ከዚህ በፊት በተሰጠው የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ውስጥ ከ15 ባንኮች ማስረጃ ማምጣቱን፣ የተጠርጣሪዎችን የጣት አሻራ ማስነሳቱን፣ የኋላ ታሪካቸውን የመለየት ስራ መስራቱን፣ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁጥር 27/2 መሰረት የተከሳሽነት ቃላቸውን መቀበሉን፣ የቴክኒክና የፎረንሲክ ማስረጃዎችን በከፊል ማስመጣቱን እና በተጠርጣሪዎች መኖሪያ ቤት ብርበራ ማድረጉን ገልጿል።
ቀሪ ያላቸውን ሥራዎች ማለትም በወንጀለኛ መቅጫ ስነ/ህግ ቁጥር 30 መሰረት የቀሪ የምስክር ቃል መቀበል፣ ከቀሪ ባንኮችና ከተለያዩ ተቋማት ማስረጃዎችን ማስመጣት፣ በአማራ ክልል በተፈጸመ የሁከትና አመፅ ማስነሳት ተግባር ላይ የደረሰውን የጉዳት መጠን ውጤት ከፌደራልና ከክልል ተቋማት ማስመጣት ፣ ግብረዓበር ተከታትሎ የመያዝ ስራ እንደሚቀረው ጠቅሶ በወ/መ/ስነ/ህግ ቁጥር 59/2 መሰረት ተጨማሪ የ14 ቀን ጊዜ እንዲሰጠው የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱን ጠይቋል።
ተጠርጣሪዎቹ በዋስ ቢወጡ ከአገር ሊሸሹ ይችላሉ ሲል ግምታዊ ስጋቱን ገልጾ፤ የዋስ መብታቸው እንዳይፈቀድም ጠይቋል።የተጠርጣሪ ጠበቆች በበኩላቸው ‹‹ፖሊስ በተሰጠው የምርመራ ጊዜ ውስጥ ዕድገት ያለው ምርመራ አላደረገም›› ሲሉ ተከራክረዋል።ቀሪ ሥራ ተብሎ የቀረበው ምክንያቶች ለተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ መጠየቂያ ሆነው መቅረባቸው ተገቢነት የለውም ሲሉ ተከራክረዋል።
በተጨማሪም ‹‹ተጠርጣሪዎች በእስር በቆዩባቸው ጊዜያቶች የተሳትፎ ድርሻቸው ተለይቶ አልቀረበም፣ ደንበኞቻችን በዋስ ቢወጡ የሚፈጥሩት መሰናክል ስለመኖሩ በፖሊስ ባልተገለፀበት ሁኔታ ላይ ደንበኞቻችን በእስር የሚቆዩበት ምክንያት የለም›› በማለት ፍርድ ቤቱ የፖሊስን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ የዋስትና መብት እንዲፈቀድ የጠየቁ ሲሆን፤ በተጨማሪም ምንም ምስክር አልቀረበም ሲሉም ተከራክረዋል።
ዮርዳኖስ የተባለው ተጠርጣሪና መስከረም አበራ በሙያቸው እንደሚሰሩና ‹‹ለእስር የሚዳርግ ድርጊት አልፈፀምንም›› ብለው ተከራክረዋል።ፖሊስ በበኩሉ ማንም ሰው ያለምክንያት በቁጥጥር ሥር እንደማይውልና የወንጀል ተሳትፎ የመነሻ ጥርጣሬ ሲኖር ብቻ ወደ ህግ እንደሚቀርብ አስረድቷል።
የተጠርጣሪዎቹ ተሳትፎ ተለይቶ አልቀረበም ለሚለው የጠበቆች የመከራከሪያ ነጥብን በሚመለከት ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ የፖለቲካና ፣ የወታደራዊና የሚዲያ ክንፍ በማዋቀር በህቡዕ በመደራጀት የተደረገ የሽብር ወንጀል ተግባር እንቅስቃሴ መኖሩን የሚያመላክት ማስረጃ ሰብስበናል ሲል መልስ ሰጥቷል።በዚህ መልኩ መርተው በቀሰቀሱት አመፅና ብጥብጥ ምክንያት ከ18 ሰው በላይ ህይወት መጥፋቱን፣ ከ46 የሚበልጡ ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን እና በሚሊየኖች የሚቆጠር ንብረት ላይ ጉዳት ተከስቷል ሲል ፖሊስ በሰጠው ምላሽ አብራርቷል።
በተጨማሪም መርማሪው ከተጠርጣሪዎች መካከል አንድ ተጠርጣሪ በአዲስ አበባ እና በሌሎች አካባቢዎች የሽብር ወንጀል ጥቃት እንዲፈጸም በማቀድ 10 ቦምቦችን ከአማራ ክልል በማምጣት ለሌሎች ተጠርጣሪዎች መስጠቱን ተከትሎ ቦምቦቹ ሳይፈነዱ መያዛቸውን መርማሪ ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ገልጿል።ተጠርጣሪዎች አይተዋወቁም በማለት ጠበቆች በሰጡት አስተያየት ላይ መልስ የሰጠው ፖሊስ በህቡዕ በመደራጀት እንቅስቃሴ ተደርጓል ሲል ገልጿል።
በተለይም ጠበቆች ደንበኞቻችንን በሚመለከት ምንም ምስክር ቃል አልተቀበለም በማለት ያነሱትን መከራከሪያ ነጥብን በሚመለከት ፖሊስ ተጠርጣሪዎች በተጠረጠሩበት ወንጀል ከ20 በላይ የምስክር ቃል መቀበሉን የፎረንሲክ ማስረጃ መሰብሰቡን ፖሊስ ገልጾ መልስ ሰጥቷል።የግራ ቀኙን ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ መርምሮ ተጨማሪ ጊዜ መሰጠት አለበት ወይስ የለበትም የሚለውን ለመወሰን በይደር ለዛሬ በያዘው ቀጠሮ መሰረት የተጠርጣሪዎቹን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ፖሊስ የቀረውን የምርመራ ሥራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የ 7 ቀን ጊዜ መፍቀዱን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
በየመን የበርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች አስክሬኖች ማግኘታቸውን ስደተኞች ተናገሩ!
በየመን በረሃ ላይ ሞተው በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የአስከሬናቸው ምስሎች ሲሰራጩ የሰነበቱት ፍልሰተኞች ኢትዮጵያዊያን እንደኾኑ መረጋገጡን ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል። ፍልሰተኞቹ ሕይወታቸው ያለፈው በሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ከየመን ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ በእግር በመጓዝ ላይ ሳሉ መኾኑን የዓይን ምስክር ፍልሰተኞች መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
20 ያህል የሚኾኑት ወንድና ሴት ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ሕይወታቸው ያለፈው፣ በድካም፣ ርሃብና ውሃ ጥም መኾኑን የዓይን ምስክሮቹ መናገራቸውን ዜና ምንጩ አመልክቷል። ዓለማቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት፣ ኢትዮጵያዊያን፣ ኤርትራዊያንና ሱማሊያዊያን ፍልሰተኞች በፑንትላንድ፣ ሱማሌላንድና ጅቡቲ በኩል ወደ የመን የሚሻገሩበት መስመር በርካቶችን ለሞት፣ ለአስገድዶ መደፈርና ድብደባ እያጋለጣቸው የሚገኝ እጅግ አደገኛ መስመር መኾኑን በተደጋጋሚ ይገልጣል።
@YeneTube @FikerAssefa
በየመን በረሃ ላይ ሞተው በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የአስከሬናቸው ምስሎች ሲሰራጩ የሰነበቱት ፍልሰተኞች ኢትዮጵያዊያን እንደኾኑ መረጋገጡን ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል። ፍልሰተኞቹ ሕይወታቸው ያለፈው በሕገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ከየመን ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ በእግር በመጓዝ ላይ ሳሉ መኾኑን የዓይን ምስክር ፍልሰተኞች መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል።
20 ያህል የሚኾኑት ወንድና ሴት ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ሕይወታቸው ያለፈው፣ በድካም፣ ርሃብና ውሃ ጥም መኾኑን የዓይን ምስክሮቹ መናገራቸውን ዜና ምንጩ አመልክቷል። ዓለማቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት፣ ኢትዮጵያዊያን፣ ኤርትራዊያንና ሱማሊያዊያን ፍልሰተኞች በፑንትላንድ፣ ሱማሌላንድና ጅቡቲ በኩል ወደ የመን የሚሻገሩበት መስመር በርካቶችን ለሞት፣ ለአስገድዶ መደፈርና ድብደባ እያጋለጣቸው የሚገኝ እጅግ አደገኛ መስመር መኾኑን በተደጋጋሚ ይገልጣል።
@YeneTube @FikerAssefa