YeneTube
117K subscribers
31.6K photos
485 videos
79 files
3.91K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
መርጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል በቲክቶክ መቷል።

የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ

👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።

    ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ

👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
                   👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
          0912718883

    ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah

👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ

tiktok.com/@u0917040506_0912718883
አዲስ ነገር ከነዳጅ!!ስልፍ ቀረ‼️

በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።

ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ

ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️

የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ

ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦

🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን  ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።

ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።

በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።

አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!

For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj


For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926

#Nedaj #nedajapp
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር

ላንጋኖ  ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች

✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን

✔️  ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን

✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር

✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን

✔️  ዘመናዊ ኪችኖች

✔️  የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
       
       ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣

♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣

♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን

♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣

♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን

♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣

♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡

🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ

በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511

ይደውሉልን,ይጎበኙን!       
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
በባሌ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ15 መምህራን ህይወት አለፈ!

በባሌ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 15 የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ህይወት ማለፉ ተገለጸ።አደጋው የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ሻሸመኔ ካምፓስ መምህራንን የያዘ ተሽከርካሪ ጋራ ዋሻ አካባቢ በመገልበጡ የደረሰ መሆኑን የሮቤ ከተማ ከንቲባ አቶ ንጋቱ ሞቱማ ለኦ ቢ ኤን ተናግረዋል።

@YeneTube @FikerAssefa
የዐማራን ክልልን መሪ አልባ በማድረግ ያደሩ ጥያቄዎቹን የማዳፈን አደጋ መኖሩን ርእሰ መስተዳድሩ ተናገሩ!

የዐማራ ክልል ሕዝብ የሚያነሣቸው መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱት፣ በሰላማዊ መንገድ ብቻ ነው፤ ሲሉ፣ የክልሉ ርእሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ(ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ በባሕር ዳር ከተማ፣ ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የተዘጋጀው እና ትላንት፣ በርእሰ መስተዳድሩ ንግግር በተከፈተው መድረክ፣ ውይይት እየተካሔደ ነው።

ርእሰ መስተዳደሩ፣ በውይይቱ መክፈቻ ንግግራቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ላይ የሚደረገው የስም ማጥፋት ዘመቻ፣ ክልሉን መሪ አልባ በማድረግ የሕዝቡን ጥያቄ ለማዳፈን የታሰበ ነው፤ ብለዋል።የዐማራ ሕዝብ የአደሩ መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱት፣ ሕዝቡ ከአመራሩ ጋራ አንድነቱን በማጠናከር፣ ከአጎራባች ክልሎች እና ከፌዴራል መንግሥቱ ጋራ በጋራ በመቆም ነው፤ ብለዋል ርእሰ መስተዳድሩ።

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው፣ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር ግን፣ ብልጽግና ፓርቲ ለዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት የሚችለው፣ በውስጡ ያለውን ክፍፍል ቀርፎ፣ እንደ ዋሕድ/አንድ/ ፓርቲ መንቀሳቀስ ሲችል ነው፤ ብለዋል።ትላንት ኀሙስ፣ ግንቦት 10 ቀን 2015 ዓ.ም. የተጀመረውና ለአምስት ቀናት እንደሚቆይ የተነገረው የዐማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ውይይት፣ በቅርብ ጊዜ፣ በክልሉ ከተከሠቱ ግጭቶች በኋላ የመጀመሪያው ነው።

የውይይቱ ዋና አጀንዳ፣ የአደሩ የዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎች መኾናቸውን፣ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናግረዋል።ርእሰ መስተዳድሩ፣ “ያደሩ” ላሏቸው የዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎች፥ የወሰንና የማንነት፣ የሕገ መንግሥት መሻሻል፣ የዜጎች መብት መከበር፣ የጨቋኝ እና ተጨቋኝ ትርክቶች ይስተካከል፤ የሚሉትን ርእሰ ጉዳዮች፣ በማሳያነት ጠቅሰዋል።

እነዚኽ የሕዝብ መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱትም፣ በሰላማዊ መንገድ ብቻ ነው፤ ብለዋል። ጥያቄዎቹ፣ ቀድሞውኑም የታወቁ ቢኾኑም፣ በተደራጀ አግባብ መልስ እንዲያገኙ እንቅስቃሴ አለመደረጉን የጠቀሱት ርእሰ መስተዳድሩ፣ ያደሩት ጥያቄዎች ከሌሎች ወቅታዊ አጀንዳዎች ጋራ ተደምረው ሕዝቡን ለሌላ ቁጣ እየገፋፉት ናቸው፤ ብለዋል::ይህም ኾኖ፣ ክልሉን በማተራመስ የሚፈታ ነገር እንደሌለና ጥያቄዎቹ ምላሽ የሚያገኙት በኢትዮጵያ ጥላ ሥር እንደኾነ ያስገነዘቡት ርእሰ መስተዳድሩ፣ “የዐማራ ሕዝብ፣ ከአጎራባች ክልሎች እና ከፌዴራል መንግሥቱ ጋራ በመኾን እንዲፈቱ አቋም ይያዛል፤” ብለዋል።

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ትምህርት ክፍል መምህር የኾኑት ረዳት ፕሮፌሰር ኤፍሬም አሐዱ፣ የዐማራ ሕዝብ ያነሣቸው ጥያቄዎች፣ በወቅቱ ምላሽ አለማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡ሕዝቡ በተለያየ መንገድ ቁጣውን እየገለጸ ባለበት በዚኽ ሰዓት፣ የዐማራ ብልጽግና ፓርቲ ቁጭ ብሎ መምከሩ ጥሩ ቢኾንም፣ የዐማራ ሕዝብ ጥያቄዎችን ለመፍታት ግን፣ የብልጽግና ፓርቲ አባላት እና አመራሮች፣ እንደ አገር ተናበው እና ተከባብረው በጋራ መሥራት እንዳለባቸው አስረድተዋል።

ረዳት ፕሮፌሰር ኤፍሬም አክለውም፣ ችግሮች ከመፈጠራቸው በፊት፣ የሕዝብን ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት፣ እንዲህ ዐይነት ውይይቶች ቢደረጉ ተገቢ ነበር፤ ብለዋል፡፡የዐማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ሓላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ፣ በትላንትናው የውይይት ውሎ ላይ ስለተነሡ ጥያቄዎች፣ በክልሉ መንግሥት ቴሌቪዥን ቀርበው አብራርተዋል፡፡

የገዥው የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የዐማራ ክልል ጽሕፈት ቤት ሓላፊ የነበሩትን የአቶ ግርማ የሺጥላን ግድያ ተከትሎ፣ በዐማራ ክልል ከፍተኛ የኾነ ጸጥታዊ ውጥረት መፈጠሩን፣ በትላንቱ የመክፈቻ ንግግራቸው የገለጹት ርእሰ መስተዳድሩ ዶ/ር ይልቃል ከፋለ፣ ለወቅታዊ ችግሮች መነሻው ጽንፈኝነት ነው፤ ብለዋል፡፡በባሕር ዳር በተጀመረው በዚኹ ውይይት፣ ከክልሉ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የተውጣጡ 1ሺሕ400 የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡

Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በሸገር ከተማ ቢያንስ ሰባት መስጊዶች መፍረሳቸውን ገለጸ!

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በኦሮሚያ ክልል፣ ሸገር ከተማ ቢያንስ ሰባት መስጊዶች መፍረሳቸውን ለቢቢሲ ገለጸ።ምክር ቤቱ ባለፉት ሳምንታት አዲስ በተቋቋመው በአዲስ አበባ ከተማ ዙሪያ በሚገኘው የሸገር ከተማ አስተዳደር ውስጥ ፈረሱ ስላላቸው መስጊዶች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ ጽፏል።ሸገር ከተማ ተብሎ በኦሮሚያ ክልል እንደ አዲስ በተዋቀረው አካባቢ ካለፉት ጥቂት ወራት ወዲህ ከመስጊዶች በተጨማሪ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መኖሪያ ቤቶች እየፈረሱ መሆኑ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ እስካሁን በሸገር ከተማ ውስጥ ቢያንስ ሰባት መስጊዶች መፍረሳቸውን ተናግረዋል።“እስካሁን በሸገር ከተማ ውስጥ የፈረሱት ቢያንስ ሰባት መስጊዶች ናቸው። እነዚህም በሰበታ አምስት፣ በቡራዩ ሁለት መስጊዶች መፍረሳቸውን ነው ሪፖርት የደረሰኝ” ሲሉ ገልጸዋል።

“ለምን እንደፈረሰ አፍራሹን ክፍል ነው መጠየቅ፣ እኛ ፈረሰብን እንጂ አፍራሽ ክፍልን አግኝተን በምን ምክንያት ፈረሰ ብልን አልጠየቅንም” ሲሉ መስጊዶቹ ለምን እንደፈረሱ ማወቅ እንዳልተቻለ ሼኽ ሐጂ ኢብራሒም አስረድተዋል።ከፈረሱት መስጊዶች መካከል ቅድመ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው እና በድንገት የፈረሱ እንዳሉ መስማታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።በጉዳዩ ላይ የሸገር ከተማ ባለሥልጣናትን ለማነጋጋር ቢቢሲ በተደጋጋሚ ያደረገው ጥረት ስልካቸው ባለመነሳቱ አልተሳካም።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፀጥታ ኀይሎች ተወሰደ!

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ አመሻሹን በፀጥታ ኀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ መወሰዱን ቤተሰቦቹ ለዋዜማ ተናግረዋል። ተመስገን ለምን እንደታሰረና ወዴት እንደተወሰደ ገና አለወቅንም ያሉት ቤተሰቦቹ የመንግስት ፀጥታ ሰራተኞች ምሽት አንድ ሰዓት ተኩል ገደማ ወደ መኖሪያ ቤቱ ዘልቀው እንደወሰዱት ከዓይን እማኞች ሰምተናል ብለዋል።

[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
ማንቸስተር ሲቲ የ2022/2023 የውድድር ዓመት ሻምፒዮን መሆኑን አረጋገጠ፡፡

የአርሰናልን በኖቲንግሃም ፎረስት መሸነፍ ተከትሎ ማንቸስተር ሲቲ ባለፉት ስድስት አመታት ለአምስተኛ ጊዜ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን መሆን ችሏል። በክለቡ ታሪክ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ቁጥር 9ኛው ነው።

@YeneTube @FikerAssefa
የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ!

በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይም ማዕከሉን በትግራይ ክልል አድርጎ ለሁለት ዓመታት በተካሄደውና በሌሎች የተወሰኑ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት፣ ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳትና ኪሳራ በአገር ላይ መድረሱን ገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ።

ግንቦት 9 ቀን 2015 ዓ.ም. የገንዘብ ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረቡት ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ፣ ተቋማቸው በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተካሄደው ጦርነት የደረሰውን ጉዳትና የመልሶ ግንባታ ፍላጎት የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት (Damage and Needs Assessment) በማከናወን፣ የጥናት ውጤቱን ለመንግሥት እንዳቀረበ ተናግረዋል።

በጥናት ግኝቱ መሠረትም ያጋጠመው አጠቃላይ ጉዳትና የኢኮኖሚ ኪሳራ በአጠቃላይ 28 ቢሊዮን ዶላር እንደሚሆን ሪፖርታቸው አመላክቷል። ይህም በወቅቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ነው።

ለቋሚ ኮሚቴው ያቀረቡት ሪፖርት ላይ ከተቀመጠው መረጃ መረዳት እንደተቻለው፣ ‹‹22 ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 20.4 በመቶ የሚገመት ጉዳት›› ደርሷል። በዚሁ ምክንያት የደረሰው የኢኮኖሚ ኪሳራ ደግሞ፣ ‹‹ስድስት ቢሊዮን ዶላር ወይም ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 5.5 በመቶ የሚገመት የኢኮኖሚ ኪሳራ (Economic Loss)›› መድረሱን ሪፖርቱ ያመለክታል።

ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ: https://www.ethiopianreporter.com/118763/

@YeneTube @FikerAssefa
የቡድን ሰባት ሀገራት፤ የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሓት ለፕሪቶሪያ ስምምነት ሙሉ ትግበራ ቁርጠኛ እንዲሆኑ ጥሪ አቀረቡ!

የኢትዮጵያ መንግስት እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በደቡብ አፍሪካ ለተፈረመው ግጭት የማቆም ስምምነት ሙሉ ትግበራ ቁርጠኛ እንዲሆኑ የቡድን ሰባት መሪዎች ጉባኤ ጥሪ አቀረበ። በኢንዱስትሪ የበለጸጉት ሰባት አገራት መሪዎች ትላንት ቅዳሜ ግንቦት 12፤ 2015 ባወጡት መግለጫ በፕሪቶሪያ ግጭት የማቆም ስምምነት መፈረሙን ተከትሎ “የተገኙትን መልካም ለውጦች” በአዎንታ እንደሚቀበሉ አስታውቀዋል።

የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና የፈረንሳዩ አቻቸው ኤማኑዌል ማክሮን ጨምሮ የቡድን ሰባት መሪዎች፤ ባለፈው ጥቅምት ወር በፕሪቶሪያ ከተማ የተፈረመውን ስምምነት በተመለከተ ጠቅለል ያለ አቋማቸውን የገለጹት በጃፓን ሂሮሺማ ባካሄዱት ጉባኤ ባወጡት መግለጫ ነው። መሪዎቹ በዚሁ ጉባኤያቸው ዋነኛ ትኩረታቸውን ያደረጉት ዩክሬን፣ ሩሲያ እና ቻይናን ለተመለከቱ ጉዳዮች ቢሆንም ኢትዮጵያን ጨምሮ አፍሪካን በተመለከተ ያላቸውን አቋም ጭምር አንጸባርቀዋል።

በኢንዱስትሪ የበለጸጉት ሀገራት መሪዎች፤ በኢትዮጵያ ጎረቤት ሱዳን ስድስተኛ ሳምንቱን ያስቆጠረውን ጦርነት እንዲሁም የአፍሪካ ቀንድ መረጋጋት ጉዳይን በመግለጫቸው ትኩረት ሰጥተው አንስተዋል። የሶማሊያው ፕሬዝደንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ “ቅድሚያ ለሚሰጧቸው ማሻሻያዎች” እና በአልሸባብ ላይ ለጀመሩት ዘመቻ ዓለም አቀፍ ድጋፍ እንዲደረግም ጥሪ አቅርበዋል።

Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የማህበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን ፍቃድ አግዷል።
@Yenetube @Fikerassefa
የወዳጅ ዘመድዎን ፎቶዎች ከፈለጉት ጽሁፎችና ዲዛይኖች ጋር፣ ሳቢና ማራኪ በሆነ የእንጨት ስራ ቀርፀው ለዘላለም ያስቀምጡ፣ በስጦታ መልክ ያበርክቱ።
ለበለጠ መረጃ @pulsengravings ብለው ያግኙን
ከፈለጉም 0911876009 ላይ ሃሎ ይበሉን
https://tttttt.me/photoengravings ላይ ይቀላቀሉ
መርጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል በቲክቶክ መቷል።

የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ

👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።

    ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ

👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
                   👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
          0912718883

    ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah

👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ

tiktok.com/@u0917040506_0912718883
Forwarded from YeneTube
አዲስ ነገር ከነዳጅ!!ስልፍ ቀረ‼️

በአንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች ላይ የሚስተዋሉ ሠልፎች ፤ ኤሌክትሮኒክ የነዳጅ ግብይት ተግባራዊ መደረጉን ተከትሎ በአሽከርካሪዎች እንዲሁም በነዳጅ ማድያዎች በኩል ግብይት ለመፈፀም ቅድመ ዝግጅት ባለመደረጉ ብዙ ሰዓታትን በሰልፍ ላይ እንደሚያጠፉ የከተማዋ አሽከርካሪዎች ገልጸዋል።

ይህንንም ተግዳሮት ከግምት ውስጥ በማስገባት ነዳጅ በተሰኝው መተግበሪያ ላይ በነዳጅ ማደያዎች ያለውን ሰልፍ ለመቅረፍ አሽከርካሪዎች በመጅመሪያ

ነዳጅ መተግበሪያን በመክፈት
STANDBY ሚለውን ይምረጡ❗️

የመዘገቡትን መኪና ይምረጡ

ሚቀዱትን መጠንና ነዳጅ አይነት ያስግቡ፦

🚀ወድያውኑ ስታንድ ባይ ኮድ ይሰጦታል❗️
አሽከርካሪው የሚደርሰውን ኮድ ለነዳጅ ቀጂው በሚሰጥበት ወቅት መተግበሪያው ላይ የሚመጣለትን  ሙሉ መረጃ በማረጋገጥ ግብይቱን በቀላሉ ማጠናቀቅ ይችላል።

ይህም የነዳጅ ቀጂው ሙሉ መረጃ አስገብቶ ግብይት እስኪፈጠር ደረስ ያለውን ጊዜ በመቆጠብ ከአላስፈላጊ ሰልፍ እና መንገላታት የነዳጅ ግብይቱን እንደሚያሳልጥ ተነግሯል።

በነዳጅ አፕ ይጠቀሙ ግዚዎትን ይቆጥቡ።

አሁኑኑ ከ PLAY STORE እና APP STORE ያውርዱ፣ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ አካውንትዎ ጋር ያስተሳስሩ!

For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.eaglelionsystems.nedaj


For iOS:
https://apps.apple.com/us/app/nedaj/id1639807926

#Nedaj #nedajapp
Forwarded from YeneTube
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር

ላንጋኖ  ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች

✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን

✔️  ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን

✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር

✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን

✔️  ዘመናዊ ኪችኖች

✔️  የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
       
       ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣

♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣

♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን

♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣

♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን

♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣

♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡

🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ

በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511

ይደውሉልን,ይጎበኙን!       
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
1👍1