በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በብላቴ ወንዝ ፏፏቴ ተብሎ በሚጠራዉ አከባቢ በድንገተኛ የደራሽ ውሃ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት ማለፉን ከከተማ አስተዳደሩ አሰታወቀ።
በትናንትናው ዕለት ከምሽቱ 4 ሰዓት አከባቢ በቁሊቶ ከተማ ገበያ ውለው ወደ ቤታቸው ለመመለስ ወንዙን በማቋረጥ ላይ ሳሉ ነው ድንገተኛ የደራሽ ውሃ አደጋው የተከሰተው።
ህብረተሰቡ ከፍተኛ ርብርብ ብያድርግም የደራሽ ውሃው ግፊት ከፍተኛ በመሆኑ አንድም ሰው በህይወት ማትረፍ አልተቻሉን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል።
የሀላባ ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ለሟች ቤተሰቦቹ መፅናናትን እየተመኘ በቀጣይ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት መልዕክት ማስተላለፉን ከከተማ አስተዳደሩ መንግስት ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
በትናንትናው ዕለት ከምሽቱ 4 ሰዓት አከባቢ በቁሊቶ ከተማ ገበያ ውለው ወደ ቤታቸው ለመመለስ ወንዙን በማቋረጥ ላይ ሳሉ ነው ድንገተኛ የደራሽ ውሃ አደጋው የተከሰተው።
ህብረተሰቡ ከፍተኛ ርብርብ ብያድርግም የደራሽ ውሃው ግፊት ከፍተኛ በመሆኑ አንድም ሰው በህይወት ማትረፍ አልተቻሉን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽ/ቤት ገልጿል።
የሀላባ ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር ለሟች ቤተሰቦቹ መፅናናትን እየተመኘ በቀጣይ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለበት መልዕክት ማስተላለፉን ከከተማ አስተዳደሩ መንግስት ኮሙኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
ቭላድሚር ፑቲን ጋዝ በሀገራቸው የመገበያያ ገንዘብ “ሩብል” እንዲሸጥ ወሰኑ!
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው ከዚህ በኋላ ጋዝ የምትሸጠው በራሷ የመገበያያ ገንዘብ “ሩብል” እንዲሆን መወሰናቸው አስታውቀዋል።ፕሬዝዳንቱ ወደ አውሮፓ የሚደረገው የጋዝ ሽያጭ በሩሲያ ገንዘብ እንዲሆን ውሳኔ አስተላልፈዋል ነው የተባለው። የዚህ ውሳኔ ተግባራዊነትም በፍጥነት እንደሚከናወን ሞስኮ አስታውቃለች።
ሩሲያ ቱዴይ (አርቲ) የተባለው መገናኛ ብዙኃን እንደዘገበው ሞስኮ ከዚህ በኋላ ከአሜሪካ እና ከአውሮፓ ጋር “በዩሮም ሆነ በዶላር የመገበያየት ስሜት የላትም” ብሏል።ቭላድሚር ፑቲን ዶላር የሚታመን የመገበያያ ገንዘብ እንዳልሆነ መናገራቸውን ሩሲያ ቱዴይ (አርቲ) ዘግቧል።የሀገሪቱ ማዕከላዊ ባንክ እና የካቢኔ አባላት ከአውሮፓ ጋር በሩብል የሚካሄደውን ግብይት በተመለከተ በአንድ ሳምንት ውስጥ ውሳኔ እንዲያስቀምጡ ትዕዛዝ ሰጥተዋል ተብሏል።ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ምንም እንኳን የተለያዩ ሀገራት የሩሲያን ሀብት ቢያግዱም ሀገራቸው ግን በገባችው ውል መሰረት ነዳጅ ማቅረቧን እንደምትቀጥል ገልጸዋል።
✍Alain
@YeneTube @FikerAssefa
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው ከዚህ በኋላ ጋዝ የምትሸጠው በራሷ የመገበያያ ገንዘብ “ሩብል” እንዲሆን መወሰናቸው አስታውቀዋል።ፕሬዝዳንቱ ወደ አውሮፓ የሚደረገው የጋዝ ሽያጭ በሩሲያ ገንዘብ እንዲሆን ውሳኔ አስተላልፈዋል ነው የተባለው። የዚህ ውሳኔ ተግባራዊነትም በፍጥነት እንደሚከናወን ሞስኮ አስታውቃለች።
ሩሲያ ቱዴይ (አርቲ) የተባለው መገናኛ ብዙኃን እንደዘገበው ሞስኮ ከዚህ በኋላ ከአሜሪካ እና ከአውሮፓ ጋር “በዩሮም ሆነ በዶላር የመገበያየት ስሜት የላትም” ብሏል።ቭላድሚር ፑቲን ዶላር የሚታመን የመገበያያ ገንዘብ እንዳልሆነ መናገራቸውን ሩሲያ ቱዴይ (አርቲ) ዘግቧል።የሀገሪቱ ማዕከላዊ ባንክ እና የካቢኔ አባላት ከአውሮፓ ጋር በሩብል የሚካሄደውን ግብይት በተመለከተ በአንድ ሳምንት ውስጥ ውሳኔ እንዲያስቀምጡ ትዕዛዝ ሰጥተዋል ተብሏል።ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ምንም እንኳን የተለያዩ ሀገራት የሩሲያን ሀብት ቢያግዱም ሀገራቸው ግን በገባችው ውል መሰረት ነዳጅ ማቅረቧን እንደምትቀጥል ገልጸዋል።
✍Alain
@YeneTube @FikerAssefa
ሩስያ ዩክሬንን ከወረረች ከአራት ሳምንታት በኋላ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (NATO) ነገ አስቸኳይ ስብሰባ ሊቀመጥ ነው።
በዚሁ ስብሰባ ለመሳተፍ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን የአውሮጳ ጉዟቸውን ጀምረዋል። የስብሰባቸው ዋነኛ ዓላማም የሩስያ ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ ጫና ማሳደር መሆኑን ከጉዟቸው ቀደም ሲል ዐስታውቀዋል።
«ከአጋሮቻችን እና ወዳጆቻችን ጋር የፑቲን የክሬምሊን ምጣኔ ሐብት ላይ ጫና ማሳደራችን እንቀጥላለን። በዓለም አቀፍ መድረክም እንዲገለል እናደርጋለን። ያ ነው ግባችን።»
ፕሬዚደንት ጆ ባይደን፦ ዩክሬናውያን ራሳቸውን እንዲከላከሉ የጦር መሣሪያ ድጋፍ ማድረጋችን ይቀጥላልም ብለዋል።
30 የኔቶ አባል ሃገራት ርእሰ-ብሔራን እና ጠቅላይ ሚንሥትሮች በሚሳተፉበት የነገው አስቸኳይ ስብሰባ የዩክሬን ፕሬዚደንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ በበይነ መረብ የቪዲዮ መልእክት ያስተላልፋሉ። ፕሬዚደንትቱ ዛሬ ለፈረንሳይ ምክር ቤት በኢንተርኔት ንግግር አሰምተዋል። ቀደም ሲል ጃፓን እና የእስያ ሃገራት ሩስያ ዩክሬንን በመውረሯ ማዕቀብ ሊያደርጉ ይገባል ሲሉ በኢንተርኔት ንግግር አሰምተዋል። በኔቶ የነገው አስቸኳይ ስብሰባ የአውሮጳ ኅብረት ምክር ቤት እና የቡድን 7 አባል ሃገራትም እንደሚካፈሉ ታውቋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
በዚሁ ስብሰባ ለመሳተፍ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን የአውሮጳ ጉዟቸውን ጀምረዋል። የስብሰባቸው ዋነኛ ዓላማም የሩስያ ፕሬዚደንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ ጫና ማሳደር መሆኑን ከጉዟቸው ቀደም ሲል ዐስታውቀዋል።
«ከአጋሮቻችን እና ወዳጆቻችን ጋር የፑቲን የክሬምሊን ምጣኔ ሐብት ላይ ጫና ማሳደራችን እንቀጥላለን። በዓለም አቀፍ መድረክም እንዲገለል እናደርጋለን። ያ ነው ግባችን።»
ፕሬዚደንት ጆ ባይደን፦ ዩክሬናውያን ራሳቸውን እንዲከላከሉ የጦር መሣሪያ ድጋፍ ማድረጋችን ይቀጥላልም ብለዋል።
30 የኔቶ አባል ሃገራት ርእሰ-ብሔራን እና ጠቅላይ ሚንሥትሮች በሚሳተፉበት የነገው አስቸኳይ ስብሰባ የዩክሬን ፕሬዚደንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ በበይነ መረብ የቪዲዮ መልእክት ያስተላልፋሉ። ፕሬዚደንትቱ ዛሬ ለፈረንሳይ ምክር ቤት በኢንተርኔት ንግግር አሰምተዋል። ቀደም ሲል ጃፓን እና የእስያ ሃገራት ሩስያ ዩክሬንን በመውረሯ ማዕቀብ ሊያደርጉ ይገባል ሲሉ በኢንተርኔት ንግግር አሰምተዋል። በኔቶ የነገው አስቸኳይ ስብሰባ የአውሮጳ ኅብረት ምክር ቤት እና የቡድን 7 አባል ሃገራትም እንደሚካፈሉ ታውቋል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
🖲ሴኩሪቲ ካሚራ ከነፃ ገጠማ ጋር...
📍በተጨማሪም በቻናላችን join በማለት እቃዎችን ማየት ይችላሉ👇👇
join :- @Dawitengineering
📍የፈለጉትን ይዘዙን እኛን ለማግኘት ከታች ባለው አድራሻ ያገኙናል።
ስልክ :- 0920757958
inbox :- @Dawit757985
📍በተጨማሪም በቻናላችን join በማለት እቃዎችን ማየት ይችላሉ👇👇
join :- @Dawitengineering
📍የፈለጉትን ይዘዙን እኛን ለማግኘት ከታች ባለው አድራሻ ያገኙናል።
ስልክ :- 0920757958
inbox :- @Dawit757985
https://tttttt.me/sabinaadvisor
የስራ ጉዞ ወደ # Europe
#Schengen_visa
👉 የሚሰራበት አገር - geneva, Swaziland
👉 የስራው አይነት :- accounting
👉 የስራ ቀናት - 6 ቀናት/ week
👉 የወር ደሞዝ - €10000_13000 and more
👉 ፆታ - አይጠይቅም
👉 ዕድሜ - 25እስከ 45
👉 መኖሪያ ቤት - በነፃ
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ ከ 2 - 3 ወር ነው
#10 persons
#Requirements
👉 Passport
👉photo
👉Degree documents
👉Work experience
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
የስራ ጉዞ ወደ # Europe
#Schengen_visa
👉 የሚሰራበት አገር - geneva, Swaziland
👉 የስራው አይነት :- accounting
👉 የስራ ቀናት - 6 ቀናት/ week
👉 የወር ደሞዝ - €10000_13000 and more
👉 ፆታ - አይጠይቅም
👉 ዕድሜ - 25እስከ 45
👉 መኖሪያ ቤት - በነፃ
👉 ፕሮሰሱ የሚፈጀው ግዜ ከ 2 - 3 ወር ነው
#10 persons
#Requirements
👉 Passport
👉photo
👉Degree documents
👉Work experience
Contact:
@Sabinavisa
+251118683939
0936363639
0936363680
የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ላይ ያካሄደውን አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናት ሪፖርት ይፋ አደረገ፡፡
ኮሚሽኑ አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናቱን ያካሄደው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በ2014 በጀት ዓመት 17 ሚሊዮን 809 ሺህ 388 የወባ መከላከያ አጎበር ግዥ ለመፈፀም በጨረታ ቁጥር Tender No: ICB/EPSA6/MOH-GF/LLINS/MS/23/21 አውጥቶት የነበረው የግዥ ጨረታ ህግን ተከትሎ የተፈፀመ አይደለም በሚል በቀረበ ጥቆማ መነሻነት ነው፡፡
አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናቱ የተከናወነው በተቋማት በአካል በመገኘት ለጥናቱ የሚያስፈልጉ ሰነዶችና መረጃዎችን በማሰባሰብ እና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት በማድረግ ነው፡፡የጥናቱ ግኝት እንደሚያመለክተው በጨረታው ለመሳተፍ የጨረታ ሰነድ ከገዙት 27 ተጫራቾች ውስጥ 8ቱ የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ያስገቡ መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡
በጨረታ ሂደቱ አሸናፊ ተደርጎ የተመረጠው "Fujian Yamei Industry and Trade Co. Ltd." የተባለው ድርጅት "DROGA, MAJIOR and ATMA" የተባሉ ሦስት ወኪሎች አሉት፡፡ ከነዚህ ውስጥ "DROGA" ለተባለው ወኪሉ የተሰጠው የምዝገባ ሰርተፊኬት ጋር በተያያዘ የኋላ ፋይሉ ሲታይ ህጋዊ አሠራርን ባልተከተለ መንገድ የወጣና በዚህ መሰረት ድርጅቱ እንደ ዋና ተጫራች ተደርጎ የተወሰደ መሆኑ ሲታይ የግዥ ሂደቱ የአሰራር ክፍተት የነበረበት ነው።"DROGA" የተባለው ወኪል የማጭበርበር ድርጊቱ ታውቆ በኢትዮጵያ መድኃኒትና ምግብ ባለስልጣን ከተሰረዘ በኋላ አሸናፊው ድርጅት "ATMA" በተባለው ሌላው ወኪሉ ጨረታውን እንዲሳተፍ መደረጉ የነፃ ገበያ ሂደትን የሚጎዳ መሆኑ፣ ግዥ እንዲፈፀምለት የጠየቀው የጤና ሚኒስቴር የብቃት ማረጋገጫ ምዝገባ ከግብርና ሚኒስቴርና የዓለም የጤና ድርጅትን የብቃት ደረጃ ያሟላ ሆኖ እንዲወሰድለት ቢጠይቅም ከዚህ በተጨማሪ እንዲወሰድ መደረጉና የግብርና የብቃት ማረጋገጫ ምዝገባ እንደአማራጭ መታየቱ፣ ከፍቃድ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ በግብርና ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን መካከል የሀላፊነት ግልፅነት መጓደል መኖሩ በጥናት ግኝቱ ላይ ተመላክቷል፡፡
ከጥናቱ ግኝቱ በመነሳት ኮሚሽኑ የሚከተሉትን የውሳኔ ምክረ-ሀሳቦችን አቅርቧል፤
-በጨረታው አሸናፊ የተባለው ድርጅት ሶስት ወኪሎች አድርጎ በአንደኛ የተጭበረበረ የብቃት ሰርተፊኬት ማውጣቱ ሲታወቅ በጨረታው እንዳይወዳደር መደረግ የነበረበት መሆኑን፣
-አሸናፊ የተባለው ድርጅት “Droga” በተባለው የሀገር ውስጥ ወኪሉ አማካኝነት የተጭበረበረ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አውጥቶ የነበረ በመሆኑ በተመሳሳይ የግዥ ሂደቶች እንዳይሳተፍ ቢደረግ፤
-ጉዳዩ የሚመለከተው የኢፌዲሪ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን የወባ አጎበር ለማቅረብ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት አወሳሰድ ጋር ለተፈፀመው የማጭበርበር ድርጊት የበኩሉን የማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ ቢደረግ፣
-አንድ ተጫራች ከአንድ በላይ የሆነ ወኪል ይዞ በአንድ ጨረታ ለመሳተፍ ሲሞክር የነፃ የወድድር ሂደት ላይ ተፅዕኖ የሚያሳድርና ለብልሹ አሰራር ክፍተት ሊፈጥር የሚችል መሆኑን፣
-ጉዳዩ የሚመለከታቸው ተቋማት በብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ግልፅ የሆነ አሰራር እንዲዘረጉና በታዩ የአሰራር ክፍተቶች ላይ ማስተካከያ እንዲያደርጉ ቢደረግ፣
-በግዢ ሂደቱ ውስጥ የነበሩና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ተቋማት በተጠቀሰው የግዥ ሂደት የታየውን የአሰራር ችግር እንዲፈቱ፣
ኮሚሽኑ ያካሄደውን አስቸኳይ የሙስና ጥናት ሪፖርት መነሻ በማድረግ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የኢፌዲሪ ጤና ሚኒስቴር፣ ለኢፌዲሪ ግብርና ሚኒስቴር፣ ለኢፌዲሪ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን፣ ለኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ሚኒስትሮች፣ ዋና ዳይሬክተሮችና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ባካሄደው የመውጫ ውይይት ስለጥናቱ ሂደትና ስለተገኙ ውጤቶች ግልፅነት እንዲፈጠር አድርጓል፡፡
በአጠቃላይ ኮሚሽኑ ባደረገው የአስቸኳይ ጥናት መሰረት የወባ መከላከያ አጎበር ግዥው እና የብቃት ሰርተፊኬት አሰጣጥ ሂደቱ ግልፅነት የጎደለው እንደነበር ማየት የተቻለ ሲሆን የሂደቱን ጥራት የሚያጓድል ሆኖ በመገኘቱ በተሻሻለው የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ እንደገና ለማሻሻለው በወጣው አዋጅ ቁጥር 1236/2013 አንቀፅ 7 ንዑስ አንቀፅ 4 መሰረት ማሰተካከያ እንዲደረግ ምክረ-ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን በጉዳዩ ላይም የቅርብ ክትትል እንደሚያደርግ ገልፆል፡፡ኮሚሽኑ ከተሰጠው ተልዕኮ አንፃር በሚቀርቡለት ጥቆማዎች መነሻ የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ጥናት ሪፖርትን በዚህ ሁኔታ ይፋ ማድረግ መደበኛ አሰራሩ መሆኑን እያስገነዘበ የተቋማት አመራሮች ለጥናቱ ሂደት ቀና ትብብር ምስጋና መቅረቡን ከፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙሰና ኮሚሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኮሚሽኑ አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናቱን ያካሄደው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በ2014 በጀት ዓመት 17 ሚሊዮን 809 ሺህ 388 የወባ መከላከያ አጎበር ግዥ ለመፈፀም በጨረታ ቁጥር Tender No: ICB/EPSA6/MOH-GF/LLINS/MS/23/21 አውጥቶት የነበረው የግዥ ጨረታ ህግን ተከትሎ የተፈፀመ አይደለም በሚል በቀረበ ጥቆማ መነሻነት ነው፡፡
አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናቱ የተከናወነው በተቋማት በአካል በመገኘት ለጥናቱ የሚያስፈልጉ ሰነዶችና መረጃዎችን በማሰባሰብ እና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት በማድረግ ነው፡፡የጥናቱ ግኝት እንደሚያመለክተው በጨረታው ለመሳተፍ የጨረታ ሰነድ ከገዙት 27 ተጫራቾች ውስጥ 8ቱ የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ያስገቡ መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡
በጨረታ ሂደቱ አሸናፊ ተደርጎ የተመረጠው "Fujian Yamei Industry and Trade Co. Ltd." የተባለው ድርጅት "DROGA, MAJIOR and ATMA" የተባሉ ሦስት ወኪሎች አሉት፡፡ ከነዚህ ውስጥ "DROGA" ለተባለው ወኪሉ የተሰጠው የምዝገባ ሰርተፊኬት ጋር በተያያዘ የኋላ ፋይሉ ሲታይ ህጋዊ አሠራርን ባልተከተለ መንገድ የወጣና በዚህ መሰረት ድርጅቱ እንደ ዋና ተጫራች ተደርጎ የተወሰደ መሆኑ ሲታይ የግዥ ሂደቱ የአሰራር ክፍተት የነበረበት ነው።"DROGA" የተባለው ወኪል የማጭበርበር ድርጊቱ ታውቆ በኢትዮጵያ መድኃኒትና ምግብ ባለስልጣን ከተሰረዘ በኋላ አሸናፊው ድርጅት "ATMA" በተባለው ሌላው ወኪሉ ጨረታውን እንዲሳተፍ መደረጉ የነፃ ገበያ ሂደትን የሚጎዳ መሆኑ፣ ግዥ እንዲፈፀምለት የጠየቀው የጤና ሚኒስቴር የብቃት ማረጋገጫ ምዝገባ ከግብርና ሚኒስቴርና የዓለም የጤና ድርጅትን የብቃት ደረጃ ያሟላ ሆኖ እንዲወሰድለት ቢጠይቅም ከዚህ በተጨማሪ እንዲወሰድ መደረጉና የግብርና የብቃት ማረጋገጫ ምዝገባ እንደአማራጭ መታየቱ፣ ከፍቃድ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ በግብርና ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን መካከል የሀላፊነት ግልፅነት መጓደል መኖሩ በጥናት ግኝቱ ላይ ተመላክቷል፡፡
ከጥናቱ ግኝቱ በመነሳት ኮሚሽኑ የሚከተሉትን የውሳኔ ምክረ-ሀሳቦችን አቅርቧል፤
-በጨረታው አሸናፊ የተባለው ድርጅት ሶስት ወኪሎች አድርጎ በአንደኛ የተጭበረበረ የብቃት ሰርተፊኬት ማውጣቱ ሲታወቅ በጨረታው እንዳይወዳደር መደረግ የነበረበት መሆኑን፣
-አሸናፊ የተባለው ድርጅት “Droga” በተባለው የሀገር ውስጥ ወኪሉ አማካኝነት የተጭበረበረ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አውጥቶ የነበረ በመሆኑ በተመሳሳይ የግዥ ሂደቶች እንዳይሳተፍ ቢደረግ፤
-ጉዳዩ የሚመለከተው የኢፌዲሪ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን የወባ አጎበር ለማቅረብ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት አወሳሰድ ጋር ለተፈፀመው የማጭበርበር ድርጊት የበኩሉን የማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ ቢደረግ፣
-አንድ ተጫራች ከአንድ በላይ የሆነ ወኪል ይዞ በአንድ ጨረታ ለመሳተፍ ሲሞክር የነፃ የወድድር ሂደት ላይ ተፅዕኖ የሚያሳድርና ለብልሹ አሰራር ክፍተት ሊፈጥር የሚችል መሆኑን፣
-ጉዳዩ የሚመለከታቸው ተቋማት በብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ግልፅ የሆነ አሰራር እንዲዘረጉና በታዩ የአሰራር ክፍተቶች ላይ ማስተካከያ እንዲያደርጉ ቢደረግ፣
-በግዢ ሂደቱ ውስጥ የነበሩና ጉዳዩ የሚመለከታቸው ተቋማት በተጠቀሰው የግዥ ሂደት የታየውን የአሰራር ችግር እንዲፈቱ፣
ኮሚሽኑ ያካሄደውን አስቸኳይ የሙስና ጥናት ሪፖርት መነሻ በማድረግ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የኢፌዲሪ ጤና ሚኒስቴር፣ ለኢፌዲሪ ግብርና ሚኒስቴር፣ ለኢፌዲሪ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን፣ ለኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ሚኒስትሮች፣ ዋና ዳይሬክተሮችና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ባካሄደው የመውጫ ውይይት ስለጥናቱ ሂደትና ስለተገኙ ውጤቶች ግልፅነት እንዲፈጠር አድርጓል፡፡
በአጠቃላይ ኮሚሽኑ ባደረገው የአስቸኳይ ጥናት መሰረት የወባ መከላከያ አጎበር ግዥው እና የብቃት ሰርተፊኬት አሰጣጥ ሂደቱ ግልፅነት የጎደለው እንደነበር ማየት የተቻለ ሲሆን የሂደቱን ጥራት የሚያጓድል ሆኖ በመገኘቱ በተሻሻለው የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ እንደገና ለማሻሻለው በወጣው አዋጅ ቁጥር 1236/2013 አንቀፅ 7 ንዑስ አንቀፅ 4 መሰረት ማሰተካከያ እንዲደረግ ምክረ-ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን በጉዳዩ ላይም የቅርብ ክትትል እንደሚያደርግ ገልፆል፡፡ኮሚሽኑ ከተሰጠው ተልዕኮ አንፃር በሚቀርቡለት ጥቆማዎች መነሻ የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ጥናት ሪፖርትን በዚህ ሁኔታ ይፋ ማድረግ መደበኛ አሰራሩ መሆኑን እያስገነዘበ የተቋማት አመራሮች ለጥናቱ ሂደት ቀና ትብብር ምስጋና መቅረቡን ከፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙሰና ኮሚሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
የአማራ ክልል ምክር ቤት ስድስተኛ ዙር አንደኛ ዓመት ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔውን ዛሬ ያካሂዳል።
ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባዔው የስድስት ወር የሥራ አፈፃፀም ይገመግማል ነው የተባለው።ለሁለት ቀናት በሚቆየው ጉባዔ ምክር ቤቱ የስድሰተኛው አንደኛ መደበኛ ጉባዔን ቃለ ጉባዔ ያፀድቃል።
የበጀት ዓመቱን የስድስት ወር የመልካም አስተዳደርና የልማት እቅድ የሥራ አፈፃፀም ይገመግማል።
ምክር ቤቱ በመልሶ ግንባታ ላይም ውይይት ካደረገ በኋላ የቀጣይ አቅጣጫ እንደሚያስቀምጥም ተገልጿል።ጉባዔው የቋሚ ሰብሳቢዎችን ጨምሮ ልዩ ልዩ ሹመቶችን እንደሚያፀድቅም ነው አሚኮ ያስነበበው፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባዔው የስድስት ወር የሥራ አፈፃፀም ይገመግማል ነው የተባለው።ለሁለት ቀናት በሚቆየው ጉባዔ ምክር ቤቱ የስድሰተኛው አንደኛ መደበኛ ጉባዔን ቃለ ጉባዔ ያፀድቃል።
የበጀት ዓመቱን የስድስት ወር የመልካም አስተዳደርና የልማት እቅድ የሥራ አፈፃፀም ይገመግማል።
ምክር ቤቱ በመልሶ ግንባታ ላይም ውይይት ካደረገ በኋላ የቀጣይ አቅጣጫ እንደሚያስቀምጥም ተገልጿል።ጉባዔው የቋሚ ሰብሳቢዎችን ጨምሮ ልዩ ልዩ ሹመቶችን እንደሚያፀድቅም ነው አሚኮ ያስነበበው፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ከባህር ዳር - ዳንግላ የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ላይ የታወር ብረት ስርቆት የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች ተያዙ!
ከባህር ዳር - ዳንግላ በሚሄደው 66KV የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ላይ የታወር ብረት ስርቆት የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች እየተያዙ መሆኑን የባህርዳር ከተማ አስተዳደር 8ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ የቴክኒክ ምርመራ ተወካይ ሳጅን ስጦታው ንጉሴ ገልፀዋል፡፡
ሳጅን ስጦታው እንደገለፁት ሁለት ተጠርጣሪዎች በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር አዲስ ኣለም ተብሎ በሚጠራው ቀበሌ በአካባቢው አስተዳደርና የፀጥታ አካላት ቅንጅት መያዛቸውንና ያልተያዙ ተርጣሪዎችን ለመያዝ ክትትል እየተደረገ መሆኑን አሳውቀዋል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ከባህር ዳር - ዳንግላ በሚሄደው 66KV የኤሌክትሪክ አስተላለፊ መስመር ላይ የታወር ብረት ስርቆት የፈፀሙ ተጠርጣሪዎች እየተያዙ መሆኑን የባህርዳር ከተማ አስተዳደር 8ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ የቴክኒክ ምርመራ ተወካይ ሳጅን ስጦታው ንጉሴ ገልፀዋል፡፡
ሳጅን ስጦታው እንደገለፁት ሁለት ተጠርጣሪዎች በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር አዲስ ኣለም ተብሎ በሚጠራው ቀበሌ በአካባቢው አስተዳደርና የፀጥታ አካላት ቅንጅት መያዛቸውንና ያልተያዙ ተርጣሪዎችን ለመያዝ ክትትል እየተደረገ መሆኑን አሳውቀዋል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ!
አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቺፍ ኦፕሬቲንግ ኦፊሰር በመሆን ያገለገሉ ሲሆን በአሁኑ ሰአት በቶጎ ሎሜ አስካይ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ በመሆን እያገለገሉ ነበር።በዛሬው እለት አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሹመዋል ።
ላለፉት 11 አመታት በዋና ስራ አስፈጻሚነት በአጠቃላይ በተለያዩ የስራ ክፍሎች ለ37 አመታት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያገለገሉት አቶ ተወልደ ገ/ማርያም በትላንትናው እለት የስራ መልቀቂያ አስገብተው ጥያቄያቸው ተቀባይነት ማግኘቱ ይታወሳል።ትላንት አመሻሹን አቶ ግርማ ዋቄ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ፕሬዚዳንት እና የቦርድ ሊቀመንበር ሆነው ተሹመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቺፍ ኦፕሬቲንግ ኦፊሰር በመሆን ያገለገሉ ሲሆን በአሁኑ ሰአት በቶጎ ሎሜ አስካይ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ በመሆን እያገለገሉ ነበር።በዛሬው እለት አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሹመዋል ።
ላለፉት 11 አመታት በዋና ስራ አስፈጻሚነት በአጠቃላይ በተለያዩ የስራ ክፍሎች ለ37 አመታት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያገለገሉት አቶ ተወልደ ገ/ማርያም በትላንትናው እለት የስራ መልቀቂያ አስገብተው ጥያቄያቸው ተቀባይነት ማግኘቱ ይታወሳል።ትላንት አመሻሹን አቶ ግርማ ዋቄ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ፕሬዚዳንት እና የቦርድ ሊቀመንበር ሆነው ተሹመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮ ቴሌኮም ገመድ አልባ የብሮድባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት ለመኖሪያ ቤት አቀረበ!
ኢትዮ ቴሌኮም ገመድ አልባ 4ጂ ብሮድባንድ ፈጣን የኢንተርኔት አገልግሎት ለመኖሮያ ቤቶች ማቅረቡን አስታወቀ።የድርጅቱ ሥራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ በሰጡት መግለጫ፤ የአሁኑ አገልግሎት ከዚህ በፊት በገመድ (ፋይበርና ኮፐር) ሲሰጥ የቆየውን አግልግሎት ፈጣን በሆነና በተሻለ ጥራት ገመድ አልባ በሆነ መልኩ አግልግሎት መስጠት የሚያስችል ነው ብለዋል።
እንደ ዋና ሥራ አስፈፃሚዋ ማብራሪያ፤ አገልግሎቱ ደንበኞች በመኖርያ አካባቢያቸው አልያም በመረጡት ስፍራ 4ጂ የሞባይል ኔትዎርክን በከፍተኛ ፍጥነት የኢንተርኔት አገልግሎት ማግኘት የሚያስችል አማራጭ ነው።ይህ አገልግሎት በተለይም የፋይባር እነ ኮፐር ገመዶች በማይደርሱባቸው የመኖሪያ አካባቢዎች ተመራጭ መሀኑን ወ/ት ፍሬህይወት ገልጸዋል።ኢትዮ ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ተገድቦ የነበረውን ድርጅቱ ባደረገው የማስፋፊያ ተግባር የ4ጂ አገልግሎትን 136 ከተሞች አግልግሎት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን ወይዘሪት ፍሬህይወት ገልፀዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮ ቴሌኮም ገመድ አልባ 4ጂ ብሮድባንድ ፈጣን የኢንተርኔት አገልግሎት ለመኖሮያ ቤቶች ማቅረቡን አስታወቀ።የድርጅቱ ሥራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ በሰጡት መግለጫ፤ የአሁኑ አገልግሎት ከዚህ በፊት በገመድ (ፋይበርና ኮፐር) ሲሰጥ የቆየውን አግልግሎት ፈጣን በሆነና በተሻለ ጥራት ገመድ አልባ በሆነ መልኩ አግልግሎት መስጠት የሚያስችል ነው ብለዋል።
እንደ ዋና ሥራ አስፈፃሚዋ ማብራሪያ፤ አገልግሎቱ ደንበኞች በመኖርያ አካባቢያቸው አልያም በመረጡት ስፍራ 4ጂ የሞባይል ኔትዎርክን በከፍተኛ ፍጥነት የኢንተርኔት አገልግሎት ማግኘት የሚያስችል አማራጭ ነው።ይህ አገልግሎት በተለይም የፋይባር እነ ኮፐር ገመዶች በማይደርሱባቸው የመኖሪያ አካባቢዎች ተመራጭ መሀኑን ወ/ት ፍሬህይወት ገልጸዋል።ኢትዮ ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ተገድቦ የነበረውን ድርጅቱ ባደረገው የማስፋፊያ ተግባር የ4ጂ አገልግሎትን 136 ከተሞች አግልግሎት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን ወይዘሪት ፍሬህይወት ገልፀዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ደራርቱ ቱሉ በአትሌቶች የሽልማነት ሥነ-ሥርዓት ላይ ሰላም እንዲወርድ ተማጸነች!
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ትናንት ረቡዕ መጋቢት 14/2014 ዓ.ም ቤልግሬድ ውስጥ በተካሄደው የአትሌቲክስ ውድድር ላይ ለተሳተፉ አትሌቶች በተከናወነ የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ የፌደራል መንግሥት እና የትግራይ ኃይሎች ሰላም እንዲያወርዱ ጠየቀች።ደራርቱ ቱሉ በ18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ተሳትፈው ኢትዮጵያ የውድድሩ የበላይ ሆና እንድታሸነፍ በማድረግ አስደናቂ ድል ተጎናጽፈው ለተመለሱት የአትሌቲክስ ቡድኑ አባላት በተደገረው የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ ጦርነት እንዲያቆም ተማጽናለች።
"ትግራይ ትናንም ኢትዮጵያ ናት።ዛሬም ኢትዮጵያ ናት። ነገም ኢትዮጵያ ናት።እባካችሁ መሪዎቻችን፤ እባካችሁ፤ ተጠቅማችሁ ሳይሆን ተጎድታችሁ ኢትዮጵያን አንድ አድርጓት። ይህን ከፈጣሪ ጋር ትችላለሁ" ስትል ደራርቱ ጥሪ አቅርባለች።ኮማንደር ደራርቱ ስሜታዊ ሆና እያነባች ባደረገችው በዚህ ንግግር "የትግራይ እናቶች እና አባቶች፤ እናቶቻችን እና አባቶቻችን ናቸው። በእርግጠኝነት ደግሞ ነገ ሌላ ቀን ነው። ኢትዮጵያ ታርቃ አንድ ሆና ትቆማለች" ብላለች።
[BBC]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝደንት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ትናንት ረቡዕ መጋቢት 14/2014 ዓ.ም ቤልግሬድ ውስጥ በተካሄደው የአትሌቲክስ ውድድር ላይ ለተሳተፉ አትሌቶች በተከናወነ የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ የፌደራል መንግሥት እና የትግራይ ኃይሎች ሰላም እንዲያወርዱ ጠየቀች።ደራርቱ ቱሉ በ18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ተሳትፈው ኢትዮጵያ የውድድሩ የበላይ ሆና እንድታሸነፍ በማድረግ አስደናቂ ድል ተጎናጽፈው ለተመለሱት የአትሌቲክስ ቡድኑ አባላት በተደገረው የሽልማት ሥነ-ሥርዓት ላይ ጦርነት እንዲያቆም ተማጽናለች።
"ትግራይ ትናንም ኢትዮጵያ ናት።ዛሬም ኢትዮጵያ ናት። ነገም ኢትዮጵያ ናት።እባካችሁ መሪዎቻችን፤ እባካችሁ፤ ተጠቅማችሁ ሳይሆን ተጎድታችሁ ኢትዮጵያን አንድ አድርጓት። ይህን ከፈጣሪ ጋር ትችላለሁ" ስትል ደራርቱ ጥሪ አቅርባለች።ኮማንደር ደራርቱ ስሜታዊ ሆና እያነባች ባደረገችው በዚህ ንግግር "የትግራይ እናቶች እና አባቶች፤ እናቶቻችን እና አባቶቻችን ናቸው። በእርግጠኝነት ደግሞ ነገ ሌላ ቀን ነው። ኢትዮጵያ ታርቃ አንድ ሆና ትቆማለች" ብላለች።
[BBC]
@YeneTube @FikerAssefa
በከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ላይ በተፈጸመው ግድያ ዙሪያ በምርመራ ሂደቱ ላይ ጫና እየተደረገ ነዉ ሲል ኢሰመኮ አስታወቀ!
በከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ላይ በመንግሥት የታጠቁ ሀይሎች በተፈጸመው ግድያ ዙሪያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን እየተደረገ ያለዉን የምርመራ ሂደት ተመልክቻለሁ ብሏል።በሂደቱ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ቢሮ ፣ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ፣ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ፣ ግድያውን ለመመርመር የተዋቀረውን የምርመራ ቡድን እንዲሁም የከረዩ ማኅበረሰብ የሀገር ሽማግሌዎችን አነጋግሬያለሁ ሲል ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ ጠቅሷል፡፡
በዚህም መሰረት በአንድ በኩል የተፈጸመውን ግድያ ለመመርመር ከኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የተውጣጣ መርማሪ ቡድን ተቋቁሞ ሥራ የጀመረ መሆኑን ኢሰመኮ አስታውቋል፡፡ ሆኖም በአካባቢው ማኅበረሰብ በግድያው ላይ ተሳትፎ ያላቸው መሆኑን የተጠቆሙ ፣ አልያም በድርጊቱ ዋነኛ ፈጻሚ ናቸው ተብለው የተጠረጠሩ ሰዎች ገና በቁጥጥር ስር ያልዋሉ ወይም ምርመራ እየተደረገባቸው አለመሆኑን ምክንያታዊ አሳማኝ ሁኔታዎችን ኮሚሽኑ ተመልክቻለሁ ብሏል።
ከእነዚህ ተጠርጣሪዎች ውስጥ የተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊነት ቦታዎች ላይ የሚገኙ ጭምር ያሉ በመሆናቸው በምርመራ ሂደቱ ላይ ጫና እያደረሱ መሆናቸውን ወይም ለሂደቱ አስፈላጊ ድጋፍ ማድረግ የሚገባቸው የፀጥታ እና የአስተዳዳር አካላትም ሥራው በሚፈለገው ፍጥነት ምርመራዉ እንዲጠናቀቅ በቂ ትብብር እያደረጉ እንዳልሆነ ተዓማኒ የመረጃ ምንጮች ደርሰዉኛል ብሏል፡፡ በተጨማሪም የምርመራ ሂደቱን በተመለከተ ፣ በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎች በሕግ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ፍርድ ቤት ያልቀረቡ መሆኑን ኮሚሽኑ ያወጣውን መግለጫ ብስራት ሬድዮ ተመልክቷል፡፡
ኮሚሽኑ መንግሥት በሕዝቡ ላይ የተፈጠረውን ቅሬታ በእርቅ እንዲፈታ ጥረት ማድረጉ ተገቢ ቢሆንም የእርቅ ሂደቱ የወንጀል ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ሊያስቀር ስለማይችል የሕግ ተጠያቂነት ሂደቱ ሊደናቀፍ አይገባም ሲል ገልጿል፡፡ የክልሉ መንግሥት ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ እያከናወናቸው ያሉ ሥራዎች አበረታች መሆናቸው ኮሚሽኑ ገልጾ ይህን መሰል ሂደቶች በአካባቢው ማኅበረሰብ የሕግ ተጠያቂነትን ለመተካት አልያም ለማስቀረት የሚደረግ መሆኑን የሚያመላክት ቅሬታ ካለ ከጥቅሙ ይልቅ አሉታዊ ተጽዕኖው ሊያመዝን ስለሚችል ከፍተኛ ጥንቃቄ ይሻዋል ሲል ባወጣው መግለጫ ጠቅሷል ።
[ዳጉ ጆርናል]
@YeneTube @FikerAssefa
በከረዩ የሚችሌ ገዳ የጅላ አባላት ላይ በመንግሥት የታጠቁ ሀይሎች በተፈጸመው ግድያ ዙሪያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን እየተደረገ ያለዉን የምርመራ ሂደት ተመልክቻለሁ ብሏል።በሂደቱ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ቢሮ ፣ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ፣ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ ፣ ግድያውን ለመመርመር የተዋቀረውን የምርመራ ቡድን እንዲሁም የከረዩ ማኅበረሰብ የሀገር ሽማግሌዎችን አነጋግሬያለሁ ሲል ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ ጠቅሷል፡፡
በዚህም መሰረት በአንድ በኩል የተፈጸመውን ግድያ ለመመርመር ከኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የተውጣጣ መርማሪ ቡድን ተቋቁሞ ሥራ የጀመረ መሆኑን ኢሰመኮ አስታውቋል፡፡ ሆኖም በአካባቢው ማኅበረሰብ በግድያው ላይ ተሳትፎ ያላቸው መሆኑን የተጠቆሙ ፣ አልያም በድርጊቱ ዋነኛ ፈጻሚ ናቸው ተብለው የተጠረጠሩ ሰዎች ገና በቁጥጥር ስር ያልዋሉ ወይም ምርመራ እየተደረገባቸው አለመሆኑን ምክንያታዊ አሳማኝ ሁኔታዎችን ኮሚሽኑ ተመልክቻለሁ ብሏል።
ከእነዚህ ተጠርጣሪዎች ውስጥ የተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊነት ቦታዎች ላይ የሚገኙ ጭምር ያሉ በመሆናቸው በምርመራ ሂደቱ ላይ ጫና እያደረሱ መሆናቸውን ወይም ለሂደቱ አስፈላጊ ድጋፍ ማድረግ የሚገባቸው የፀጥታ እና የአስተዳዳር አካላትም ሥራው በሚፈለገው ፍጥነት ምርመራዉ እንዲጠናቀቅ በቂ ትብብር እያደረጉ እንዳልሆነ ተዓማኒ የመረጃ ምንጮች ደርሰዉኛል ብሏል፡፡ በተጨማሪም የምርመራ ሂደቱን በተመለከተ ፣ በቁጥጥር ስር የዋሉ ተጠርጣሪዎች በሕግ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ፍርድ ቤት ያልቀረቡ መሆኑን ኮሚሽኑ ያወጣውን መግለጫ ብስራት ሬድዮ ተመልክቷል፡፡
ኮሚሽኑ መንግሥት በሕዝቡ ላይ የተፈጠረውን ቅሬታ በእርቅ እንዲፈታ ጥረት ማድረጉ ተገቢ ቢሆንም የእርቅ ሂደቱ የወንጀል ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ሊያስቀር ስለማይችል የሕግ ተጠያቂነት ሂደቱ ሊደናቀፍ አይገባም ሲል ገልጿል፡፡ የክልሉ መንግሥት ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ እያከናወናቸው ያሉ ሥራዎች አበረታች መሆናቸው ኮሚሽኑ ገልጾ ይህን መሰል ሂደቶች በአካባቢው ማኅበረሰብ የሕግ ተጠያቂነትን ለመተካት አልያም ለማስቀረት የሚደረግ መሆኑን የሚያመላክት ቅሬታ ካለ ከጥቅሙ ይልቅ አሉታዊ ተጽዕኖው ሊያመዝን ስለሚችል ከፍተኛ ጥንቃቄ ይሻዋል ሲል ባወጣው መግለጫ ጠቅሷል ።
[ዳጉ ጆርናል]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም ሰለመወሰኑ የወጣ መግለጫ
የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን የተለያዩ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛል። በዚህም መሰረት የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ እርዳታ የአየር በረራዎች ቁጥር እንዲጨምር እንዲሁም ለእርዳታ አቅራቢ ድርጅቶች የነዳጅ እና የጥሬ ገንዘብ የሚቀርብበትን ስርዓት የተሳለጠ እንዲሆን ተደርጓል። ከዚህ ጋር በተያያዘም የአለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ፣ የአለም ጤና ድርጅት እና የአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ እርዳታዎችን ማደረስ እንዲችሉ የአየር በረራ ተመቻችቷል።ከዚህ በተጨማሪም የኢትዮጵያ መንግስት በአብአላ-መቀሌ የየብስ ትራንስፖርት መስመር በኩል የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት መድረስ እንዲችል አስፈላጊውን ሁሉ እያደረገ ይገኛል።
ይሁን እንጂ በአሁኑ ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች የሰብዓዊ እርዳታን ፍለጋ ወደአጎራባች ክልሎች እየተጓዙ መሆኑ እየተስተዋለ ነው። በዚህም በትግራይ አጎራባች ክልሎች የሚኖሩ ዜጎች ከትግራይ ክልል የሚመጡ የሰብዓዊ እርዳታ ፈላጊ ዜጎችን ተቀብሎ በማስተናገድ እያሳዩ ያለው በጎ ተግባር በህዝቦች መካከል ያለውን የወንድማማችነት እና የአንድነት መንፈስ የሚያሳይ ነው። መንግስት እነዚህ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታው ከቀያቸው ሳፈናቀሉ ባሉበት እንዲርሳቸው ቢደረግ እንግልታቸውን እንድሚቀንስ በጽኑ ያምናል። በመሆኑም መንግስት በከፍተኛ ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎቹን ችግር በአፋጣኝ የመፍታት ኃላፊነቱ ከምንም ነገር በላይ ቅድሚያ የሚሰጠው መሆኑን በመረዳት የአስቸኳይ የሰብዓዊ አቅርቦቶች ወደትግራይ ክልል በበቂ ሁኔታ መድረስ የሚችሉበትን ሁኔታ ለማሳካት የተቻለውን ሁሉ ጥረቶች ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ይወዳል።
በዚህም መሠረት በከፍተኛ ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ህይወት ለመታደግ እና የዜጎችን እንግልት ለመቀነስ ይቻል ዘንድ ከተለመደው የተለዩ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ መንግስት ይህ ውሳኔ ከወጣበት ሰዓት ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት የማቆም ውሳኔ አስተላልፏል። በዚህ አጋጣሚ መንግስት ዓለም ዓቀፉ የለጋሾች ማህበረሰብ እያቀረበ ያለውን ድጋፍ እና እርዳታ በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር ጥሪ ያቀረባል።
የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ በተሳለጠ ሁኔታ መድረስ እንዲችል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተባብሮ ለመስራት ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ ያረጋግጣል። ይህ የመንግስት ጥረት እና ቁርጠኝነት የሰብዓዊ ሁኔታውን በማሻሻል ረገድ የሚኖረው ስኬት የሚረጋገጠው በሌላኛው ወገን የሚገኘው አካል በተመሳሳይ ለዚህ አላማ በሚኖረው ቁርጠኝነት ልክ መሆኑን መንግስት ያምናል። ይህ በመንግስት በኩል የተላለፈው ውሳኔ አላማው የአስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍ በነጻነት ተጓጉዞ ለእርዳታ ፈላጊ ዜጎች ለመድረስ እንዲችል ነው። በመሆኑም ለሰብኣዊነት ግጭት የማቆም ውሳኔ የተፈለገውን ውጤት ማምጣት እንዲችል መንግስት በትግራይ ክልል የሚገኙ አማጺያን ከማንኛውም የጥቃት እንቅስቃሴ እንዲታቀቡ እና ን በጉልበት ከያዟቸው የአጎራባች ክልል አካባቢዎችእንዲወጡ ይጠይቃል።የኢትዮጵያ መንግስት ይህ ለሰብኣዊነት ግጭት የማቆም ውሳኔ በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን የሰብዓዊ ሁኔታ በእጅጉ ሊያሻሽል እንደሚችል ብሎም በቀጣይ ያለተጨማሪ ደም መፋሰስ ለግጭቱ መፍትሔ ሊያመጣ እንደሚችል ተስፋ ያደርጋል።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ለሚገኙ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ የተሳለጠ እንዲሆን የተለያዩ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ይገኛል። በዚህም መሰረት የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ እርዳታ የአየር በረራዎች ቁጥር እንዲጨምር እንዲሁም ለእርዳታ አቅራቢ ድርጅቶች የነዳጅ እና የጥሬ ገንዘብ የሚቀርብበትን ስርዓት የተሳለጠ እንዲሆን ተደርጓል። ከዚህ ጋር በተያያዘም የአለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ፣ የአለም ጤና ድርጅት እና የአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ እርዳታዎችን ማደረስ እንዲችሉ የአየር በረራ ተመቻችቷል።ከዚህ በተጨማሪም የኢትዮጵያ መንግስት በአብአላ-መቀሌ የየብስ ትራንስፖርት መስመር በኩል የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት መድረስ እንዲችል አስፈላጊውን ሁሉ እያደረገ ይገኛል።
ይሁን እንጂ በአሁኑ ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች የሰብዓዊ እርዳታን ፍለጋ ወደአጎራባች ክልሎች እየተጓዙ መሆኑ እየተስተዋለ ነው። በዚህም በትግራይ አጎራባች ክልሎች የሚኖሩ ዜጎች ከትግራይ ክልል የሚመጡ የሰብዓዊ እርዳታ ፈላጊ ዜጎችን ተቀብሎ በማስተናገድ እያሳዩ ያለው በጎ ተግባር በህዝቦች መካከል ያለውን የወንድማማችነት እና የአንድነት መንፈስ የሚያሳይ ነው። መንግስት እነዚህ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታው ከቀያቸው ሳፈናቀሉ ባሉበት እንዲርሳቸው ቢደረግ እንግልታቸውን እንድሚቀንስ በጽኑ ያምናል። በመሆኑም መንግስት በከፍተኛ ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎቹን ችግር በአፋጣኝ የመፍታት ኃላፊነቱ ከምንም ነገር በላይ ቅድሚያ የሚሰጠው መሆኑን በመረዳት የአስቸኳይ የሰብዓዊ አቅርቦቶች ወደትግራይ ክልል በበቂ ሁኔታ መድረስ የሚችሉበትን ሁኔታ ለማሳካት የተቻለውን ሁሉ ጥረቶች ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑን ለመግለጽ ይወዳል።
በዚህም መሠረት በከፍተኛ ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ህይወት ለመታደግ እና የዜጎችን እንግልት ለመቀነስ ይቻል ዘንድ ከተለመደው የተለዩ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ መንግስት ይህ ውሳኔ ከወጣበት ሰዓት ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት የማቆም ውሳኔ አስተላልፏል። በዚህ አጋጣሚ መንግስት ዓለም ዓቀፉ የለጋሾች ማህበረሰብ እያቀረበ ያለውን ድጋፍ እና እርዳታ በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር ጥሪ ያቀረባል።
የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦቱ በተሳለጠ ሁኔታ መድረስ እንዲችል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተባብሮ ለመስራት ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ ያረጋግጣል። ይህ የመንግስት ጥረት እና ቁርጠኝነት የሰብዓዊ ሁኔታውን በማሻሻል ረገድ የሚኖረው ስኬት የሚረጋገጠው በሌላኛው ወገን የሚገኘው አካል በተመሳሳይ ለዚህ አላማ በሚኖረው ቁርጠኝነት ልክ መሆኑን መንግስት ያምናል። ይህ በመንግስት በኩል የተላለፈው ውሳኔ አላማው የአስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍ በነጻነት ተጓጉዞ ለእርዳታ ፈላጊ ዜጎች ለመድረስ እንዲችል ነው። በመሆኑም ለሰብኣዊነት ግጭት የማቆም ውሳኔ የተፈለገውን ውጤት ማምጣት እንዲችል መንግስት በትግራይ ክልል የሚገኙ አማጺያን ከማንኛውም የጥቃት እንቅስቃሴ እንዲታቀቡ እና ን በጉልበት ከያዟቸው የአጎራባች ክልል አካባቢዎችእንዲወጡ ይጠይቃል።የኢትዮጵያ መንግስት ይህ ለሰብኣዊነት ግጭት የማቆም ውሳኔ በሰሜን ኢትዮጵያ ያለውን የሰብዓዊ ሁኔታ በእጅጉ ሊያሻሽል እንደሚችል ብሎም በቀጣይ ያለተጨማሪ ደም መፋሰስ ለግጭቱ መፍትሔ ሊያመጣ እንደሚችል ተስፋ ያደርጋል።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ በህገ-ወጥ መንገድ ተከማችተው የተገኙ በርካታ የመኪና መለዋወጫና ንብረቶች ተያዙ!
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የንግድ ሱቆችና በግለሰቦች መኖሪያ ቤቶች በተደረገ ብርበራ በህገ-ወጥ መንገድ ተከማችተው የተገኙ በርካታ ላፕቶፖች፣ ሞባይል ስልኮችና የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች ከ18 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ ።
በተለምዶ ሱማሌ ተራና አሜሪካን ግቢ እየተባሉ በሚጠሩት አካባቢዎች በሚገኙ የንግድ ሱቆችና መኖሪያ ቤቶች ላይ የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ ባደረገው ጥናትና በህዝብ ጥቆማ መነሻነት ንብረቶቹ ተይዘዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የንግድ ሱቆችና በግለሰቦች መኖሪያ ቤቶች በተደረገ ብርበራ በህገ-ወጥ መንገድ ተከማችተው የተገኙ በርካታ ላፕቶፖች፣ ሞባይል ስልኮችና የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች ከ18 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ ።
በተለምዶ ሱማሌ ተራና አሜሪካን ግቢ እየተባሉ በሚጠሩት አካባቢዎች በሚገኙ የንግድ ሱቆችና መኖሪያ ቤቶች ላይ የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ ባደረገው ጥናትና በህዝብ ጥቆማ መነሻነት ንብረቶቹ ተይዘዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለሶማሌ ክልል 30 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ!
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለሶማሌ ክልል ያደረገውን የ30 ሚሊዮን ብር ድጋፍ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አህመድ በጅግጅጋ በመገኝት አስረክበዋል።
የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ በበኩላቸው፣ ድርቅ በክልሉ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ገልፀው ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ይህንን ድጋፍ ማድረጉ ትልቅ እርምጃና የአጋርነት ማሳያ ነው ብለዋል።
የክልሉ መንግስት ድርቁ ያደረሰውን ጉዳት ለመቀልበስ በሚያደርገው እንቅስቃሴም ኢንቨስትመንት ግሩፑ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ድገፍ ከመስጠት ባለፈ በክልሎች በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች እንደሚሰማራ ዋና ስራ አስፈፃሚው አቶ ጀማል አህመድ መናገራቸውን የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ዘገባ ያመለክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለሶማሌ ክልል ያደረገውን የ30 ሚሊዮን ብር ድጋፍ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጀማል አህመድ በጅግጅጋ በመገኝት አስረክበዋል።
የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ በበኩላቸው፣ ድርቅ በክልሉ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱን ገልፀው ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ይህንን ድጋፍ ማድረጉ ትልቅ እርምጃና የአጋርነት ማሳያ ነው ብለዋል።
የክልሉ መንግስት ድርቁ ያደረሰውን ጉዳት ለመቀልበስ በሚያደርገው እንቅስቃሴም ኢንቨስትመንት ግሩፑ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ድገፍ ከመስጠት ባለፈ በክልሎች በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች እንደሚሰማራ ዋና ስራ አስፈፃሚው አቶ ጀማል አህመድ መናገራቸውን የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ዘገባ ያመለክታል።
@YeneTube @FikerAssefa
የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ አምና ትግራይ ክልል ውስጥ የዓለማቀፉን ድንበር የለሹ ሐኪሞች ቡድን ሦስት ሠራተኞች የገደሉት የመንግሥት ወታደሮች ናቸው በማለት በቅርቡ የሠራው ዘገባ "መሠረተ ቢስ ነው" ሲሉ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አጣጥለውታል። ዲና ጋዜጣው ዘገባውን ያተመው ተጨማሪ እና ጥልቅ ምርመራ ሳያደርግ እና በኃይል ተገደው ሊመሰክሩ የሚችሉ በአማጺው ሕወሃት ቁጥጥር ስር ያሉ ምርኮኛ ወታደሮችን በማነጋገር ነው በማለት ተችተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa