This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ ፈትዋ (ሸሪኣዊ ብያኔ) ሰጠ።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ አካል የሆነው የዑለማ ምክር ቤት ለሸገር በላከው መግለጫ፣ "የበሽታው ስርጭት አስጊ በሆነበት በአሁኑ ወቅት ከጁምዓም ሆነ ከጀመዓ ሶላት መቅረት በሸሪኣው የተፈቀደ" መሆኑን ጠቅሶ፣ "በቤት ውስጥ መስገድ ይቻላል" ብሏል።ምክር ቤቱ በመግለጫው "በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ወይም የተጠረጠረ ማንኛውም ሰው ለጁምዓም ሆነ ለጀመዓ ሶላት፣ እንዲሁም ለሃይማኖታዊ ትምህርት ወደ መስጂድም ሆነ ሕዝብ ወደሚሰበሰብበት ቦታ መምጣት የተከለከለ ነው" ብሏል።የዑለማ ምክር ቤቱ አክሎም፣ "የጤና ጥበቃ ተቋማት እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትን ምክርና መመሪያ መቀበልና በሥራ ላይ ማዋል ሃይማኖታዊ ግዴታ ነው" ብሏል።"የመስጂድ ኢማሞች፣ አሊሞችና ዳዒዎች ሙስሊሙ ወደ አላህ እንዲመለስና ምህረትን እንዲለምን፣ ሶደቃ እንዲሰጥና ዱዓ እንዲያደርግ እንዲመክሩ እንጠይቃለን" ብሏል።
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
የጠቅላይ ምክር ቤቱ አካል የሆነው የዑለማ ምክር ቤት ለሸገር በላከው መግለጫ፣ "የበሽታው ስርጭት አስጊ በሆነበት በአሁኑ ወቅት ከጁምዓም ሆነ ከጀመዓ ሶላት መቅረት በሸሪኣው የተፈቀደ" መሆኑን ጠቅሶ፣ "በቤት ውስጥ መስገድ ይቻላል" ብሏል።ምክር ቤቱ በመግለጫው "በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ወይም የተጠረጠረ ማንኛውም ሰው ለጁምዓም ሆነ ለጀመዓ ሶላት፣ እንዲሁም ለሃይማኖታዊ ትምህርት ወደ መስጂድም ሆነ ሕዝብ ወደሚሰበሰብበት ቦታ መምጣት የተከለከለ ነው" ብሏል።የዑለማ ምክር ቤቱ አክሎም፣ "የጤና ጥበቃ ተቋማት እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትን ምክርና መመሪያ መቀበልና በሥራ ላይ ማዋል ሃይማኖታዊ ግዴታ ነው" ብሏል።"የመስጂድ ኢማሞች፣ አሊሞችና ዳዒዎች ሙስሊሙ ወደ አላህ እንዲመለስና ምህረትን እንዲለምን፣ ሶደቃ እንዲሰጥና ዱዓ እንዲያደርግ እንዲመክሩ እንጠይቃለን" ብሏል።
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
#FactChecking - በረራ ጣልያን አልቆመም
በነገራችን ላይ የኢትዮዽያ አየር መንገድ ወደ ጣልያን ሮም እና ወደ ፈረንሳይ ፓሪስ የሚያደርጋቸውን በረራዎች አላቆመም። በአውሮዻ የተሰረዙ መዳረሻዎች 4 ብቻ ሲሆኑ ማድሪድ/ስፔን፣ ሚላኖ/ጣልያን፣ ጀኔቫ/ስዊዘርላንድ እና ማርሴ/ፈረንሳይ ብቻ ናቸው።
የሰሜን አሜሪካ፣ የቻይና እንዲሁም የላቲን አሜሪካ ከተሞች በረራቸው ያልተቋረጠ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ካቆመባቸው መዳረሻዎች ከ20 በላይ የሚሆኑት ቀድሞውኑ የተዘጉ ነበሩ።
#ElU
@YeneTube @Fikerassefa
በነገራችን ላይ የኢትዮዽያ አየር መንገድ ወደ ጣልያን ሮም እና ወደ ፈረንሳይ ፓሪስ የሚያደርጋቸውን በረራዎች አላቆመም። በአውሮዻ የተሰረዙ መዳረሻዎች 4 ብቻ ሲሆኑ ማድሪድ/ስፔን፣ ሚላኖ/ጣልያን፣ ጀኔቫ/ስዊዘርላንድ እና ማርሴ/ፈረንሳይ ብቻ ናቸው።
የሰሜን አሜሪካ፣ የቻይና እንዲሁም የላቲን አሜሪካ ከተሞች በረራቸው ያልተቋረጠ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ካቆመባቸው መዳረሻዎች ከ20 በላይ የሚሆኑት ቀድሞውኑ የተዘጉ ነበሩ።
#ElU
@YeneTube @Fikerassefa
የኣክሱም ዩኒቨርሲቲ የመደበኛ መርሀ ግብር ተማሪዎች በሙሉ
"የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ሲባል ከመጋቢት 12 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ በሁሉም ግቢዎች ( ዋናው ግቢ፣ ሽረ ግቢ፣ ጤና ሳይንስ ግቢ እና ዓድዋ ግቢ) ማንኛውም ተማሪ መግባት እና መውጣት እንደማይችል እየገለፅን የነን-ካፌ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ምግብ ቤት መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
በተለያየ ምክንያት ከግቢው የወጣችሁ ተማሪዎች ከመጋቢት 13 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ ወደ ግቢ መግባት እንደማይቻል አውቃችሁ በያላችሁበት እንድትቆዩ እናሳባለን ።በተጨማሪም በቫይረሱ ዙርያ በየጊዜው በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና በዩኒቨርሲቲያችን የሚሰጡ ማብራርያዎችንና መልእክቶችን እንድትከታተሉ እና በጥብቅ እንድትተገብሩ እናሳስባለን።"
-Aksum University
@YeneTube @FikerAssefa
"የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ሲባል ከመጋቢት 12 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ በሁሉም ግቢዎች ( ዋናው ግቢ፣ ሽረ ግቢ፣ ጤና ሳይንስ ግቢ እና ዓድዋ ግቢ) ማንኛውም ተማሪ መግባት እና መውጣት እንደማይችል እየገለፅን የነን-ካፌ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ምግብ ቤት መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
በተለያየ ምክንያት ከግቢው የወጣችሁ ተማሪዎች ከመጋቢት 13 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ ወደ ግቢ መግባት እንደማይቻል አውቃችሁ በያላችሁበት እንድትቆዩ እናሳባለን ።በተጨማሪም በቫይረሱ ዙርያ በየጊዜው በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና በዩኒቨርሲቲያችን የሚሰጡ ማብራርያዎችንና መልእክቶችን እንድትከታተሉ እና በጥብቅ እንድትተገብሩ እናሳስባለን።"
-Aksum University
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ኢንስቲትዩቱ ከሆስፒታሉ ባለሙያዎች እና የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ምርምር ባለሙያዎች አጠቃላይ ኢንፍሉዌንዛን አስመልክቶ ስልጠና በመስጠት በዱብቲ ሆስፒታል የኢንፍሉዌንዛ የቅኝት ማዕከልን ሥራ አስጀመረ፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ ስርጭት የመጀመሪያ 40 ቀን የአፍሪካ እና የአውሮፓ ግራፍ ስንመለከት እንደ አውሮፓ ሁላ በአፍሪካም በፍጥነት እየተሰራጨ ይገኛል።
እባካችሁ መንግስት ቤት ተቀምጡ እስኪል አትጠብቁ !! በራሳችሁ ወስኑ !!
#JUSTSTAYHOME
@Yenetube @Fikerassefa
እባካችሁ መንግስት ቤት ተቀምጡ እስኪል አትጠብቁ !! በራሳችሁ ወስኑ !!
#JUSTSTAYHOME
@Yenetube @Fikerassefa
ታቅደው የነበሩ ሰዎች የሚበዙባቸው ስብሰባዎች በሙሉ መታገዳቸውን የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጳጳሳት ጉባኤ አስታወቀ!
የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጳጳሳት ጉባኤ ለእምነቱ ተከታዮች ባስተላለፈው መልእክት ታቅደው የነበሩ ሱባኤ፣ ስግደት፣ ጉባኤና ስልጠና እንዲሁም ብዙ ሰዎች የሚሳተፉባቸው ስብሰባዎች በሙሉ መታገዳቸውን አስታውቋል፡፡
የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጳጳሳት ጉባኤ ለእምነቱ ተከታዮች የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የሚረዳ መልዕክት አስተላላፏል፡፡ጉባኤው ስርጭቱን ለመከላከል በዋነኝነት በዚህ በዐቢይ ፆም ሁሉም የእምነቱ ተከታይ ተግቶ መፀለይ አለበት ብሏል፡፡ከዚህ ጐን ለጐን ቁምስናዎች ተጨማሪ መመሪያ እስከሚተላለፍ ድረስ መደበኛውን የዕለት ተዕለት መስዋዕተ ቅዳሴ ውሱን ቁጥር ባላቸው ምዕመናን ተሳትፎ ብቻ መከናውን አለበት ብሏል ጉባኤው፡፡
የዕለተ ሰንበት እና የበዓላት ቅዳሴዎችን በተመለከተ በተለይ ህዝብ በሚበዛባቸው ቁምሶናዎች ከአንድ በላይ ተደጋጋሚ መስዋዕተ ቅዳሴ ወይንም ለህዝብ ተደራሽ በሆነ መልኩ ከቤተክርስቲያን ውጭ እንዲደረግ ጉባኤው ወስኗል፡፡እጅ ለእጅ በመጨባበጥ በመሳሳም እና በመተቃቀፍ የሚከናወኑ የሰላምታ አይነቶች እንዳይደረጉም ጉባኤው ወስኗል፡፡በፍኖተ መስቀል በአርብ ስቅለት ወይም በሌሎች መርሃ ግብሮች ላየ መስቀል የመሣለም ስርዓት እና በማናቸውም ጊዜ የካህናትን እጅ ወይንም መስቀላቸውን መሳለም ክልክል መሆኑንም ጉባኤው ገልጿል፡፡
ማናቸውም አይነት ጉንፋን ብርድ ወይም መሰል ምልክቶች የሚሰማቸው ሁሉ በራሳቸው መልካም ፈቃደ እስከሚሻላቸው ድረስ በቤታቸው እንደቆዩ እና መስዋዕተ ቅዳሜ እንዳይሳተፉ ጉባኤው መክሯል፡፡ጉባኤው ቤተሰክርስቲያኒቷ የጤና ተቋማት የሚያውጡትን መረጃ ለመተግበር ዝግጁ መሆኗንም ገልጿል፡፡
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጳጳሳት ጉባኤ ለእምነቱ ተከታዮች ባስተላለፈው መልእክት ታቅደው የነበሩ ሱባኤ፣ ስግደት፣ ጉባኤና ስልጠና እንዲሁም ብዙ ሰዎች የሚሳተፉባቸው ስብሰባዎች በሙሉ መታገዳቸውን አስታውቋል፡፡
የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጳጳሳት ጉባኤ ለእምነቱ ተከታዮች የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የሚረዳ መልዕክት አስተላላፏል፡፡ጉባኤው ስርጭቱን ለመከላከል በዋነኝነት በዚህ በዐቢይ ፆም ሁሉም የእምነቱ ተከታይ ተግቶ መፀለይ አለበት ብሏል፡፡ከዚህ ጐን ለጐን ቁምስናዎች ተጨማሪ መመሪያ እስከሚተላለፍ ድረስ መደበኛውን የዕለት ተዕለት መስዋዕተ ቅዳሴ ውሱን ቁጥር ባላቸው ምዕመናን ተሳትፎ ብቻ መከናውን አለበት ብሏል ጉባኤው፡፡
የዕለተ ሰንበት እና የበዓላት ቅዳሴዎችን በተመለከተ በተለይ ህዝብ በሚበዛባቸው ቁምሶናዎች ከአንድ በላይ ተደጋጋሚ መስዋዕተ ቅዳሴ ወይንም ለህዝብ ተደራሽ በሆነ መልኩ ከቤተክርስቲያን ውጭ እንዲደረግ ጉባኤው ወስኗል፡፡እጅ ለእጅ በመጨባበጥ በመሳሳም እና በመተቃቀፍ የሚከናወኑ የሰላምታ አይነቶች እንዳይደረጉም ጉባኤው ወስኗል፡፡በፍኖተ መስቀል በአርብ ስቅለት ወይም በሌሎች መርሃ ግብሮች ላየ መስቀል የመሣለም ስርዓት እና በማናቸውም ጊዜ የካህናትን እጅ ወይንም መስቀላቸውን መሳለም ክልክል መሆኑንም ጉባኤው ገልጿል፡፡
ማናቸውም አይነት ጉንፋን ብርድ ወይም መሰል ምልክቶች የሚሰማቸው ሁሉ በራሳቸው መልካም ፈቃደ እስከሚሻላቸው ድረስ በቤታቸው እንደቆዩ እና መስዋዕተ ቅዳሜ እንዳይሳተፉ ጉባኤው መክሯል፡፡ጉባኤው ቤተሰክርስቲያኒቷ የጤና ተቋማት የሚያውጡትን መረጃ ለመተግበር ዝግጁ መሆኗንም ገልጿል፡፡
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የጎንደር ጉዳይ
ለፋኖ ተገቢውን ስልጠና ሰጥተን የክልሉ የፀጥታ አካል ለማድረግ እንፈልጋለን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ።
"በጎንደር ከተማ የተፈጠረውን ግጭት ከአርበኛ መሳፍንት ጋር ሊያያይዙት ይሞክራሉ አርበኛ መሳፍንት አማራን ይገድላል ብየ አላምንም"
ኮምሺነር አበረ አዳሙ ሙሉውን መግለጫ⬇️ https://t.co/7ZTbLEF7S3
ለፋኖ ተገቢውን ስልጠና ሰጥተን የክልሉ የፀጥታ አካል ለማድረግ እንፈልጋለን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ።
"በጎንደር ከተማ የተፈጠረውን ግጭት ከአርበኛ መሳፍንት ጋር ሊያያይዙት ይሞክራሉ አርበኛ መሳፍንት አማራን ይገድላል ብየ አላምንም"
ኮምሺነር አበረ አዳሙ ሙሉውን መግለጫ⬇️ https://t.co/7ZTbLEF7S3
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ስርጭትን ለመግታት የሆቴል ባለሙያዎች ከፍተኛ ኃላፊነት እንዳለባቸው ተገለፀ
የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ የሆቴል ባለሙያዎች ማህበር የበሽታውን ስርጭት ለመግታት ከጤና ባለሙያዎች ባልተናነሰ ኃላፊነት እንዳለባቸው ተገለፀ።
የግል እና የአካባቢ ንፅህናን በመጠበቅ ሆቴሎች ዘወትር ከሚያደረጉት በተለየ ቫይረሱን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተሻለ የፅዳት ስራዎችን መተግበር ይገባልም ተብሏል።
የሆቴል ሙያ ዘርፍ በእየለቱ ከበርካታ ሰዎች ጋር የሚያገኛኝ እንደመሆኑ መጠን የሆቴል ባለሙያዎች እራሳቸውን ከቫይረሱ እንዲጠብቁ እና ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚሰጣቸውን የቅድመ መከላከል ስራዎች በተገቢው መልኩ እንዲተገበሩ ነው ማህበሩ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ያስታወቀው።
Via:- EBC
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መከሰቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ የሆቴል ባለሙያዎች ማህበር የበሽታውን ስርጭት ለመግታት ከጤና ባለሙያዎች ባልተናነሰ ኃላፊነት እንዳለባቸው ተገለፀ።
የግል እና የአካባቢ ንፅህናን በመጠበቅ ሆቴሎች ዘወትር ከሚያደረጉት በተለየ ቫይረሱን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተሻለ የፅዳት ስራዎችን መተግበር ይገባልም ተብሏል።
የሆቴል ሙያ ዘርፍ በእየለቱ ከበርካታ ሰዎች ጋር የሚያገኛኝ እንደመሆኑ መጠን የሆቴል ባለሙያዎች እራሳቸውን ከቫይረሱ እንዲጠብቁ እና ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚሰጣቸውን የቅድመ መከላከል ስራዎች በተገቢው መልኩ እንዲተገበሩ ነው ማህበሩ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ያስታወቀው።
Via:- EBC
@Yenetube @Fikerassefa
ጣሊያን ዛሬ ከ6,557 ሰዎች በቫይረሱ የተጠቁ ሲሆን 793 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ሞተዋል። በአጠቃላይ ጣሊያን 53,558 በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ሲኖሩ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እስከ ዛሬዋ ቀን ድረስ በሀገሪቱ 4,825 ሰዎች ሞተዋል።
የሟቾችና የተጠቂዎች ቁጥር በጣሊያን ዛሬ አሻቅባል ከሌላው ጊዜ በተለየ።
@Yenetube @Fikerassefa
የሟቾችና የተጠቂዎች ቁጥር በጣሊያን ዛሬ አሻቅባል ከሌላው ጊዜ በተለየ።
@Yenetube @Fikerassefa
ስፔን ዛሬ ከ3,355 ሰው በቫይረሱ ተጠቅቷል 233 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ሞተዋል። በአጠቃላይ ስፔን 24926 በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ሲኖሩ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት እስከ ዛሬ በስፔን 1326 ሰው ሞቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
ኮሮና ቫይረስ ዛሬ ተጠቂ ቁጥር እና ምሟች ሟቾች :-
- ኢራን: 966 አዲስ ተጠቂ ,123 ሰዎች ዛሬ ሞተዋል
- ቤልጂየም: 558 አዲስ ተጠቂ የተገኘ ሲሆን 30 ሰዎች ደግሞ ዛሬ ሞተዋል
- ኦስትሪያ: 278 አዲስ ተጠቂ
- እስራኤል: 178 አዲስ ተጠቂ
- ማሌዢያ: 153 አዲስ ተጠቂ እና የ1 አንድ ሰው ሞት ዛሬ ተመዝግቧል
- ታይላንድ: 89 አዲስ ተጠቂ
- ፊሊፒንስ : 77 አዲስ ተጠቂ
@Yenetube @Fikerassefa
- ኢራን: 966 አዲስ ተጠቂ ,123 ሰዎች ዛሬ ሞተዋል
- ቤልጂየም: 558 አዲስ ተጠቂ የተገኘ ሲሆን 30 ሰዎች ደግሞ ዛሬ ሞተዋል
- ኦስትሪያ: 278 አዲስ ተጠቂ
- እስራኤል: 178 አዲስ ተጠቂ
- ማሌዢያ: 153 አዲስ ተጠቂ እና የ1 አንድ ሰው ሞት ዛሬ ተመዝግቧል
- ታይላንድ: 89 አዲስ ተጠቂ
- ፊሊፒንስ : 77 አዲስ ተጠቂ
@Yenetube @Fikerassefa
#NewsAlerts
በአለም ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ቁጥር ከ300,000 በለጠ። ዛሬ ብቻ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ቁጥር ከ50,000 በላይ መሆኑም ተነግሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
በአለም ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ቁጥር ከ300,000 በለጠ። ዛሬ ብቻ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ቁጥር ከ50,000 በላይ መሆኑም ተነግሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
አምባሳደር ፍፅም አረጋ
በአሜሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የኮሮና ቫይረስ ረስፖንስ ቲም በዲሲና አካባቢው በማስተባበር በኢትዮጵያ የቫይረሱን ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ የህክምና ቁሳቁስ በዓይነት በማሰባሰብ በዛሬው ዕለት ለኢትዮጵያ ጤና ሚ/ር ተልኳል::
ድጋፉ በተለያየ መልክ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እምነታችን ነው:: ከኤምባሲያችን ራቅ ያለ ቦታ የሚገኙ በየኮሚኒቲው ወይም አመቺ በሆነ መንገድ በማሰባሰብ በዓይነት ቢልኩ ለጤና ሚኒስቴር ለማድረስ ጥረት እናደርጋለን::
@Yenetube @Fikerassefa
በአሜሪካ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የኮሮና ቫይረስ ረስፖንስ ቲም በዲሲና አካባቢው በማስተባበር በኢትዮጵያ የቫይረሱን ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ የህክምና ቁሳቁስ በዓይነት በማሰባሰብ በዛሬው ዕለት ለኢትዮጵያ ጤና ሚ/ር ተልኳል::
ድጋፉ በተለያየ መልክ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እምነታችን ነው:: ከኤምባሲያችን ራቅ ያለ ቦታ የሚገኙ በየኮሚኒቲው ወይም አመቺ በሆነ መንገድ በማሰባሰብ በዓይነት ቢልኩ ለጤና ሚኒስቴር ለማድረስ ጥረት እናደርጋለን::
@Yenetube @Fikerassefa
#NewsAlert
የኤርትራ ጤና ሚንስቴር ዛሬ ምሽት የመጀመሪያውን የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ አስመራ ተገኝቷል ብሏል ግለሰብ የ39 አመት ኤርትራዊ ሲሆን ከኖርዌይ ወደ አስመራ እንደመጣም የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሀውልቲ በቲውተር ገፅቸው ገልጰዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኤርትራ ጤና ሚንስቴር ዛሬ ምሽት የመጀመሪያውን የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ አስመራ ተገኝቷል ብሏል ግለሰብ የ39 አመት ኤርትራዊ ሲሆን ከኖርዌይ ወደ አስመራ እንደመጣም የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሀውልቲ በቲውተር ገፅቸው ገልጰዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
#NewsAlert
ግብፅ ከመቶ ሺ በላይ መስጅዶቿን እና ቤተክርስቲያኖችን እንዲሁም ፒራሚዶቿን ለ2 ሳምንት ዘግታለች።
በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ የግብፅ መንግስት ወቀሳን አስተናግዷል ምክንያቱም ትላንት የሰላት ፕሮግራም መደረጉ ኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ይሆናል በሚል መሆኑን ተመልክተናል።
ግብፅ 285 በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ሲኖሩ 8 ሰዎች በዢው ቫይረስ ህይወታቸውን አጥተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ግብፅ ከመቶ ሺ በላይ መስጅዶቿን እና ቤተክርስቲያኖችን እንዲሁም ፒራሚዶቿን ለ2 ሳምንት ዘግታለች።
በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ የግብፅ መንግስት ወቀሳን አስተናግዷል ምክንያቱም ትላንት የሰላት ፕሮግራም መደረጉ ኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ይሆናል በሚል መሆኑን ተመልክተናል።
ግብፅ 285 በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች ሲኖሩ 8 ሰዎች በዢው ቫይረስ ህይወታቸውን አጥተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa