#ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይና ም/ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ ከሃገር መከላከያ የተለያየ ክፍለ ጦር የተውጣጡ የጦር ሰራዊት አባላትጋር ተወያዩ⬇️⬇️
የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከሃገር መከላከያ የተለያየ ክፍለ ጦር የተውጣጡ #የጦር_ሰራዊት አባላት ጋር ተወያይተዋል።
አባላቱ ከተጣለባቸው ሃገራዊ ሃላፊነት እና ግዳጅ ጋር ተያያዥ ጥያቄዎችን ማንሳታቸውንም ነው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያስታወቀው።
በውይይቱ የመከላከያ አባላት #እንደዜጋ ጥያቄያቸው #ሊደመጥ እና በተግባር መመለስ እንዳለበት አቶ ደመቀ ጠቁመዋል።
መንግስት እንደሃገር የጀመረው የሪፎርም ስራ በመከላከያ ዘርፉም በተመሳሳይ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
ተጨማሪ ውይይት በሚፈልጉ ጉዳዮች ዙሪያ መድረኮች የሚመቻቹ መሆኑን አቶ ደመቀ አስረድተው፥ በቀጣይም መንግስት በጀመረው የለውጥ ጉዞ ደረጃ በደረጃ እንደሚፈታ አረጋግጠዋል።
የመከላከያ አባለቱም በውይይቱ ለተነሱ የዘርፉ ችግሮች በሰከነ አግባብ እንዲፈታ እና የተጀመረው የለውጥ ጉዞ እንዳይደናቀፍ ታሪካዊ ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ዝግጁነታቸውን ማረጋገጣቸወን ነው ፅህፈት ቤቱ ያስታወቀው።
(ፎቶ፦Office of Deputy Prime Minister)
©FBC
@YeneTube @Fikerassefa
የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከሃገር መከላከያ የተለያየ ክፍለ ጦር የተውጣጡ #የጦር_ሰራዊት አባላት ጋር ተወያይተዋል።
አባላቱ ከተጣለባቸው ሃገራዊ ሃላፊነት እና ግዳጅ ጋር ተያያዥ ጥያቄዎችን ማንሳታቸውንም ነው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያስታወቀው።
በውይይቱ የመከላከያ አባላት #እንደዜጋ ጥያቄያቸው #ሊደመጥ እና በተግባር መመለስ እንዳለበት አቶ ደመቀ ጠቁመዋል።
መንግስት እንደሃገር የጀመረው የሪፎርም ስራ በመከላከያ ዘርፉም በተመሳሳይ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
ተጨማሪ ውይይት በሚፈልጉ ጉዳዮች ዙሪያ መድረኮች የሚመቻቹ መሆኑን አቶ ደመቀ አስረድተው፥ በቀጣይም መንግስት በጀመረው የለውጥ ጉዞ ደረጃ በደረጃ እንደሚፈታ አረጋግጠዋል።
የመከላከያ አባለቱም በውይይቱ ለተነሱ የዘርፉ ችግሮች በሰከነ አግባብ እንዲፈታ እና የተጀመረው የለውጥ ጉዞ እንዳይደናቀፍ ታሪካዊ ሃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ዝግጁነታቸውን ማረጋገጣቸወን ነው ፅህፈት ቤቱ ያስታወቀው።
(ፎቶ፦Office of Deputy Prime Minister)
©FBC
@YeneTube @Fikerassefa
#ሊደመጥ_የሚገባው⬇️
አሜሪካ ህዳሴ ግድብ ላይ እንድተገባ በር ማን ከፈተ? ሀይለማርያም ፣አብይ ፣ ደብረፅዮን ወይስ ሜቴክ ?
በተስፋዬ ጌትነት( fidelpost.com ) ተፃፈ በየኔቲዩብ ተነበበ
https://youtu.be/R-ZgpeGaM_o
አሜሪካ ህዳሴ ግድብ ላይ እንድተገባ በር ማን ከፈተ? ሀይለማርያም ፣አብይ ፣ ደብረፅዮን ወይስ ሜቴክ ?
በተስፋዬ ጌትነት( fidelpost.com ) ተፃፈ በየኔቲዩብ ተነበበ
https://youtu.be/R-ZgpeGaM_o
YouTube
Ethiopia : አሜሪካ ህዳሴ ግድብ ላይ እንድተገባ በር ማን ከፈተ? : TRUMP : GRED : ABIY : EYGPT
YeneTube is Instant online media You Can Follow us:- YouTube: - https://www.youtube.com/channel/UCUYai_rLTnhWlfUayTOsC1Q?sub_confirmation=1 Facebook: https:/...