Channel For Sale!!
ከ47000 በላይ ተከታይ ያለው የስፓርት ቻናላችን ( @Yenesport ) ከአቅማችን በላይ በመሆነ ምክንያትን የስፖርት ዜናዎችን በአማርኛ ማቅረብ ባለመቻላችን ላለፉት 2 አመታት ስንሰራ የነበረበትን ቻናል #ለመሸጥ የተገደድን ስለሆነ ቻናላችንን ለመግዛት የምትፈልጉ ድርጅቶች ማናገር ትችላላችው።
@YeneTube @Fikerassefa
ከ47000 በላይ ተከታይ ያለው የስፓርት ቻናላችን ( @Yenesport ) ከአቅማችን በላይ በመሆነ ምክንያትን የስፖርት ዜናዎችን በአማርኛ ማቅረብ ባለመቻላችን ላለፉት 2 አመታት ስንሰራ የነበረበትን ቻናል #ለመሸጥ የተገደድን ስለሆነ ቻናላችንን ለመግዛት የምትፈልጉ ድርጅቶች ማናገር ትችላላችው።
@YeneTube @Fikerassefa
በማድሪድ የምሽቱ የቤት ውስጥ በ3000 ሜትር የወንዶች ውድድር ኢትዮጵያዊው ጌትነት ዋለ በቀዳሚነት አሸንፏል።
Via:- Ethio kickoff
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Ethio kickoff
@YeneTube @Fikerassefa
ጅማ የተማሪዎች ምረቃ
ጅማ ዩኒቨርስቲ በቅድመና በድህረ ምረቃ ዘርፎች ያስተማራቸውን 3 ሺህ 139 ተማሪዎች ዛሬ እያስመረቀ ነው።
ከእነዚህ ምሩቃን ውስጥም 237 የህክምና ዶክተሮች፣ 27 የጥርስ ህክምና ዶክተሮች 8ቱ ደግሞ የሶስተኛ ድግሪ ተመራቂዎች ናቸው፡፡
ከተመራቂዎች መካከልም 13ቱ ከሶማሊላንድና ከሩዋንዳ የመጡ መሆናቸው ተገልጿል ፡፡
Via:- EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ጅማ ዩኒቨርስቲ በቅድመና በድህረ ምረቃ ዘርፎች ያስተማራቸውን 3 ሺህ 139 ተማሪዎች ዛሬ እያስመረቀ ነው።
ከእነዚህ ምሩቃን ውስጥም 237 የህክምና ዶክተሮች፣ 27 የጥርስ ህክምና ዶክተሮች 8ቱ ደግሞ የሶስተኛ ድግሪ ተመራቂዎች ናቸው፡፡
ከተመራቂዎች መካከልም 13ቱ ከሶማሊላንድና ከሩዋንዳ የመጡ መሆናቸው ተገልጿል ፡፡
Via:- EPA
@YeneTube @FikerAssefa
መከላከያ በምዕራብ ኦሮሚያ በሚንቀሳቀሰው ኃይል ላይ የማያዳግም እርምጃ እየወሰድኩ ነው አለ!
ጃልመሮ አንድም ቀን መሳሪያ ተኩሶ አያውቅም፤...[ይልቁኑ] ታዳጊዎችን ከቀያቸው ሰብስቦ እያስጨረሳቸው ነው"
በምዕራብ ኦሮሚያ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር ተከትሎ መንግሥት የአካባቢውን ደህንነት ለማስጠበቅ የጸጥታ ኃይል ወደ ስፍራው ማሰማራቱን መግለፁ ይታወሳል።መንግሥት የጸጥታ አስከባሪ ኃይል ወደ ስፍራው ያሰማራሁት ታጥቆ የሚንቀሳቀሱና የአካባቢው ነዋሪ ላይ ጥቃት የሚፈፅሙ አካላት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ነው ቢልም፤ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ከስፍራው የሚወጡ መረጃዎች ደግሞ የመከላከያ ሠራዊት አባላት በንጹሃን ላይ የሚፈጸሙ ግድያዎች ላይ እጁ አለበት ሲሉ ይኮንናሉ።
ቢቢሲ በዚህ እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ከምክትል ኢታማዦር ሹሙ ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ጋር ያደረገውን ቆይታ አቅርበንላችዋል አንብቡት።
👇👇👇👇
https://telegra.ph/ArmyChief-02-22
ጃልመሮ አንድም ቀን መሳሪያ ተኩሶ አያውቅም፤...[ይልቁኑ] ታዳጊዎችን ከቀያቸው ሰብስቦ እያስጨረሳቸው ነው"
በምዕራብ ኦሮሚያ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር ተከትሎ መንግሥት የአካባቢውን ደህንነት ለማስጠበቅ የጸጥታ ኃይል ወደ ስፍራው ማሰማራቱን መግለፁ ይታወሳል።መንግሥት የጸጥታ አስከባሪ ኃይል ወደ ስፍራው ያሰማራሁት ታጥቆ የሚንቀሳቀሱና የአካባቢው ነዋሪ ላይ ጥቃት የሚፈፅሙ አካላት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ነው ቢልም፤ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ከስፍራው የሚወጡ መረጃዎች ደግሞ የመከላከያ ሠራዊት አባላት በንጹሃን ላይ የሚፈጸሙ ግድያዎች ላይ እጁ አለበት ሲሉ ይኮንናሉ።
ቢቢሲ በዚህ እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ከምክትል ኢታማዦር ሹሙ ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ጋር ያደረገውን ቆይታ አቅርበንላችዋል አንብቡት።
👇👇👇👇
https://telegra.ph/ArmyChief-02-22
ስፖርታዊ ውርርድን በተመለከተ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው የባለድርሻ አካላት ጋር በአዳማ ከተማ ምክክር እያደረገ ነው፡፡
በምክክር መድረኩ ተገኝተን እንደሰማነው የስፖርት ውርርድ ቁማር በአጭር ጊዜ ውስጥ በርካቶችን በመሳብ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ሥነ-ልቦናዊ ጉዳቶችን እያደረሰ ነው ተብሏል፡፡ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጀምሮ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ያሉ ተማሪዎች ለውርርዱ በሚሰጡት ትኩረት ትምህርታቸውን እያስተጓጎሉ መሆኑ በምክክሩ ተነስቷል፡፡
በርካታ አዋቂዎችም በውርርድ በሚያጡት ገንዘብ ኪሳራ እና የሀብት ብክነት እየገጠማቸው መሆኑን ያደረግናቸው አጫጭር ዳሰሳዎች ይጠቁማሉ ሲሉ በሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የወጣቶች ስብዕና ልማት ዳይሬክተሩ አቶ ዓለሙ ሰኢድ ተናግረዋል፡፡በውርርዱ ሱሰኛ ሆነው የትዳር መፍረስ እና የቤተሰብ መበተን ያጋጠማቸው መኖራቸውንም አቶ ዓለሙ አንስተዋል፡፡
ስንፍናን በማስፋፋት እና ጠንካራ የስራ ባህል እንዳይኖር በማድረግ በኩልም የስፖርት ውርርዱ ከፍ ያለ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራል ብለዋል፡፡የምክክሩ ተሳታፊዎችም የጉዳዩ አሳሳቢነት ከፍ ያለ በመሆኑ ከወዲሁ ሊታሰብበት ይገባል ሲሉ ጠንከር ያለ ሀሳቦችን አንስተዋል፡፡
ከ11 ዓመት በፊት በወጣ አዋጅ ተግባራዊ መሆን የጀመረውን የስፖርት ውርርድ፣ ጨዋታ እና መዝናኛ ነው የሚለው ብሔራዊ ሎተሪም እየመጣ ያለውን ችግር በማየት አዋጁን በድጋሚ ሊያጤነው ይገባል ብለዋል፡፡በአሁኑ ወቅት 46 ድርጅቶች የስፖርት ውርርድ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው ሲሆን 22 የሚሆኑት በአወራራጅነት እየሰሩ ይገኛሉ፡፡በአዲስ አበባ ከሚሰሩ አወራራጅ ድርጅቶች መካከል አንዱ ብቻ 65 ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይሰራል፡፡ቁጥሩ ይለያይ እንጂ ሁሉም ድርጅቶች በርካታ ቅርንጫፎች አሏቸው ተብሏል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
በምክክር መድረኩ ተገኝተን እንደሰማነው የስፖርት ውርርድ ቁማር በአጭር ጊዜ ውስጥ በርካቶችን በመሳብ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ሥነ-ልቦናዊ ጉዳቶችን እያደረሰ ነው ተብሏል፡፡ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጀምሮ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ያሉ ተማሪዎች ለውርርዱ በሚሰጡት ትኩረት ትምህርታቸውን እያስተጓጎሉ መሆኑ በምክክሩ ተነስቷል፡፡
በርካታ አዋቂዎችም በውርርድ በሚያጡት ገንዘብ ኪሳራ እና የሀብት ብክነት እየገጠማቸው መሆኑን ያደረግናቸው አጫጭር ዳሰሳዎች ይጠቁማሉ ሲሉ በሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የወጣቶች ስብዕና ልማት ዳይሬክተሩ አቶ ዓለሙ ሰኢድ ተናግረዋል፡፡በውርርዱ ሱሰኛ ሆነው የትዳር መፍረስ እና የቤተሰብ መበተን ያጋጠማቸው መኖራቸውንም አቶ ዓለሙ አንስተዋል፡፡
ስንፍናን በማስፋፋት እና ጠንካራ የስራ ባህል እንዳይኖር በማድረግ በኩልም የስፖርት ውርርዱ ከፍ ያለ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራል ብለዋል፡፡የምክክሩ ተሳታፊዎችም የጉዳዩ አሳሳቢነት ከፍ ያለ በመሆኑ ከወዲሁ ሊታሰብበት ይገባል ሲሉ ጠንከር ያለ ሀሳቦችን አንስተዋል፡፡
ከ11 ዓመት በፊት በወጣ አዋጅ ተግባራዊ መሆን የጀመረውን የስፖርት ውርርድ፣ ጨዋታ እና መዝናኛ ነው የሚለው ብሔራዊ ሎተሪም እየመጣ ያለውን ችግር በማየት አዋጁን በድጋሚ ሊያጤነው ይገባል ብለዋል፡፡በአሁኑ ወቅት 46 ድርጅቶች የስፖርት ውርርድ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው ሲሆን 22 የሚሆኑት በአወራራጅነት እየሰሩ ይገኛሉ፡፡በአዲስ አበባ ከሚሰሩ አወራራጅ ድርጅቶች መካከል አንዱ ብቻ 65 ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይሰራል፡፡ቁጥሩ ይለያይ እንጂ ሁሉም ድርጅቶች በርካታ ቅርንጫፎች አሏቸው ተብሏል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
ኮሮና ቫይረስ ከቻይና ግዛት ውጪ በኢራን እና በደቡብ ኮርያ እየተስፋፋ ይገኛል ትላንት ብቻ 81 ሰዎች በደቡብ ኮርያ በቫይረሱ የተያዡ ሲሆን በአጠቃላይ 433 ሰዎችን በደቡብ ኮርያ በቫይረሱ ተይዘዋል እንዲሁም በአጠቃላይ 3 ሰዎች ሞተዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢራን በተመሳሳይ መልኩ ማለት በሚቻል መልኩ ቫይረሱ እየተስፋፋ ይገኛል በኢራን የሟቾች ቁጥር 4 ደርሷል።
ከኮሮና ቫይረስ ጋር የተገናኘ ዘናዎችን የምንለቅበትን ቻናል ይቀላቀሉ
@coronavirusliveupdate
@coronavirusliveupdate
@YeneTube @Fikerassefa
ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢራን በተመሳሳይ መልኩ ማለት በሚቻል መልኩ ቫይረሱ እየተስፋፋ ይገኛል በኢራን የሟቾች ቁጥር 4 ደርሷል።
ከኮሮና ቫይረስ ጋር የተገናኘ ዘናዎችን የምንለቅበትን ቻናል ይቀላቀሉ
@coronavirusliveupdate
@coronavirusliveupdate
@YeneTube @Fikerassefa
ማንም ኢትዮጵያ ለምንም ኢትዮጵያዊ የዜግነት ሰርተፍኬት መስጠት አይችልም ይህንን ሁሉም እንዲያውቅ ያስፋልጋል።
ፕሮፌሰር መራራ ጉዲና በሀዋሳ እየተካሄደ ባለው የሲዳማ ዓርነት ንቅናቄ ስብሰባ ላይ የተናገሩት
Via:- Maleda media
@Yenetube @FikerAssefa
ፕሮፌሰር መራራ ጉዲና በሀዋሳ እየተካሄደ ባለው የሲዳማ ዓርነት ንቅናቄ ስብሰባ ላይ የተናገሩት
Via:- Maleda media
@Yenetube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ፣ አቶ ጌታቸው ባልቻ የቡራዩ ከተማ አስተዳደርና ፀጥታ ኃላፊ አቶ ሠለሞን ታደሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት እንደሚፈፀም ለቢቢሲ አስታውቀዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
በአሶሳ ከተማ 46 አባላት ያለው የዘራፊ ቡድን በቁጥጥር ስር መዋሉን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ።
ትናንት ምሽት የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች ለክልሉ ፖሊስ ባደረሱት ጥቆማ መሰረት ድንገተኛ አሰሳ ተደርጎ የአንድ የዘረፋ ቡድን አባል የሆኑ 45 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የኮሚንኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ መለሰ በየነ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡46ኛው የቡድኑ አባል ደግሞ ዛሬ ጥዋት መያዙን ነግረውናል፡፡
እስካሁን ባለው መረጃ ዘራፊዎቹ ከ10 ቀናት በፊት በመደራጀት የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችንና ገንዘብ ሲዘርፉ እንደነበር ተናግረዋል፡፡ሌሎች መረጃዎች በመጣራት ላይ መሆናቸውንና ፖሊስ ሙሉ ምርመራዎቹን ሲያጠናቅቅ ለሀዘብ ይፋ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል፡፡እነዚህ ግለሰቦች ከዚህ በፊት በዝርፊያ የተሰማሩ መሆናቸው ተረጋግጦ ታስረው የነበረ ሲሆን የእርምት ጊዜያቸውን ጨርሰው ታርመዋል ተብለው የተፈቱ ነበሩ በማለት አቶ መለሰ ተናግረዋል፡፡
ከዛሬ አስር ቀን በፊት በአሶሳ ከፍተኛ ዝርፊያ ተስፋፍቶ እንደነበር የገለፁት ሀላፊው ፖሊስ ጉዳዩን ሲከታተል ቆይቶ 46ቱን በቁጥጥር ስር አውሏል ብለዋል።ሌሎች ተጨማሪ አባላቶች ሊኖሩ እንደሚችልና እነርሱንም በቀጣይ በሚደረጉ ምርመራዎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ይሰራል ተብሏል፡፡እስከዛሬ የዘረፉትን ንብረት ለባለቤቶች የማስመለስ ስራ መጀመሩንም ሃላፊው ነግረውናል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ትናንት ምሽት የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች ለክልሉ ፖሊስ ባደረሱት ጥቆማ መሰረት ድንገተኛ አሰሳ ተደርጎ የአንድ የዘረፋ ቡድን አባል የሆኑ 45 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የኮሚንኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ መለሰ በየነ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡46ኛው የቡድኑ አባል ደግሞ ዛሬ ጥዋት መያዙን ነግረውናል፡፡
እስካሁን ባለው መረጃ ዘራፊዎቹ ከ10 ቀናት በፊት በመደራጀት የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችንና ገንዘብ ሲዘርፉ እንደነበር ተናግረዋል፡፡ሌሎች መረጃዎች በመጣራት ላይ መሆናቸውንና ፖሊስ ሙሉ ምርመራዎቹን ሲያጠናቅቅ ለሀዘብ ይፋ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል፡፡እነዚህ ግለሰቦች ከዚህ በፊት በዝርፊያ የተሰማሩ መሆናቸው ተረጋግጦ ታስረው የነበረ ሲሆን የእርምት ጊዜያቸውን ጨርሰው ታርመዋል ተብለው የተፈቱ ነበሩ በማለት አቶ መለሰ ተናግረዋል፡፡
ከዛሬ አስር ቀን በፊት በአሶሳ ከፍተኛ ዝርፊያ ተስፋፍቶ እንደነበር የገለፁት ሀላፊው ፖሊስ ጉዳዩን ሲከታተል ቆይቶ 46ቱን በቁጥጥር ስር አውሏል ብለዋል።ሌሎች ተጨማሪ አባላቶች ሊኖሩ እንደሚችልና እነርሱንም በቀጣይ በሚደረጉ ምርመራዎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ይሰራል ተብሏል፡፡እስከዛሬ የዘረፉትን ንብረት ለባለቤቶች የማስመለስ ስራ መጀመሩንም ሃላፊው ነግረውናል፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
አክቲቪስት ናትናኤል መኮንን የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ፕሮፊሰር ክንድያ ገብረሕይወት የብልፅግና ፓርቲ ትግራይ ቅርንጫፍ አባል እና አመራር በመሆን እየሰሩ ነው በሚል ህወሓት ወንጀል ፈጥሮላቸው የፍርድ ቤት ክስ እና #ማዘዣ_ወጥቶባቸዋል።
በማለት በትዊተር ገፅ ያሰፈረውን መረጃ የተለመለከተው የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ክንድያ በአንድ ቃል #ውሸት በማለት ገልፆታል።
#StopfakeNews
@YeneTube @Fikerassefa
በማለት በትዊተር ገፅ ያሰፈረውን መረጃ የተለመለከተው የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ክንድያ በአንድ ቃል #ውሸት በማለት ገልፆታል።
#StopfakeNews
@YeneTube @Fikerassefa
በኮድ 2 ቃሊቲ ጉሙሩክ የታሰሩት መኪኖች ማክሰኞ ይለቀቃሉ ተባለ!
በዚህ ሳምንት መጀመርያ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ተይዘው በጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ቃሊቲ ጉሙሩክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የታሰሩትና በአዲሰ አበባ ፣በኦሮሚያ፣በአማራ እና በደቡብ በ2 ቁጥር ታርጋ መሀል ሸገር ላይ ሲንቀሳቀሱ የነበሩት D4D ፣ዳማስ እና ዶልፊን መኪኖቻቸው በመጪው ማክሰኞ ለባለቤቶቹ እመልሳለው ማለቱን መኪናቸው የታሰረባቸው ባለ ንብረቶች ለፊደል ፓስት ተናግረዋል።
መኪናቸው ከተወሰደባቸው የተወሰኑት ባለንብረቶች ለፊደል ፓስት በስልክ እንደተናገሩት ዛሬ ጠዋት ቃሊቲ ወደሚገኘው ኮሚሽኑ ፅ/ ቤት እንዳመሩ ገልፀው ማመልከቻ ፅፈው መኪናቸውን መውሰድ እንደሚችሉና በኮድ ሁለት ለመቀጠል የሚፈልጉ ከሆነ የተጣለባቸውን ግብር መክፈል አልያም ታርጋቸውን ኮድ አንድ ወይም ሶስት ማድረግ እንደሚጠብቅባቸው ተነግሮናል ብለዋል።ኮሚሽኑ የጣለባቸው ግብር ከ 700 ሺ ብር እሰከ አንድ ሚልየን ብር ሲሆን ባለንበቶቹም ይሄ ህገወጥ አሰራር ነው ሲሉ ሰሞኑ ተደምጠዋል።
የኮሚሽኑ ሀላፊዎች ሰሞኑን እንደገለፁት መኪኖቹ በህዝብ አገልግሎት ሰበብ ገብተው በግል አገልግሎት ሲሰሩ በመገኘታቸው ነው ለግል አገልግሎት በሚቀረጥ የቀረጥ ሂሳብ እንዲከፍሉ የተገደዱት ያሉት ብሏል።የመኪኖቹ ባለቤት ደግሞ “ጉምሩክ ባለስልጣን በህግ መከሰሰ አለበት። ይህ ህገመንግስታዊ መብታችን ነው። የዜጎችን ንብረት አግባብነት ባሌለው በማስፈራራት መንገድ ነጥቆ ህዝብን ቤተሰብን ለማይገባ እንግልት ከመዳረጉ ባለፈ በወቅቱ ህግን ተላልፎ በሙስናና በሽርክና መኪኖቹ ሀገር ውስጥ ካስገቡ በኋላ በሆጋዊ መንገድ በላቡ የገዛ ባለንብረትን ላልተገባ አገልግሎት አውላችኋል የማለት ስልጣንም ድፍረትም ሆነ የህግ አግባብነት የለውም ” ብለዋል።
Via :- fidelpost.com
@YeneTube @FikerAssefa
በዚህ ሳምንት መጀመርያ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ተይዘው በጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ቃሊቲ ጉሙሩክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የታሰሩትና በአዲሰ አበባ ፣በኦሮሚያ፣በአማራ እና በደቡብ በ2 ቁጥር ታርጋ መሀል ሸገር ላይ ሲንቀሳቀሱ የነበሩት D4D ፣ዳማስ እና ዶልፊን መኪኖቻቸው በመጪው ማክሰኞ ለባለቤቶቹ እመልሳለው ማለቱን መኪናቸው የታሰረባቸው ባለ ንብረቶች ለፊደል ፓስት ተናግረዋል።
መኪናቸው ከተወሰደባቸው የተወሰኑት ባለንብረቶች ለፊደል ፓስት በስልክ እንደተናገሩት ዛሬ ጠዋት ቃሊቲ ወደሚገኘው ኮሚሽኑ ፅ/ ቤት እንዳመሩ ገልፀው ማመልከቻ ፅፈው መኪናቸውን መውሰድ እንደሚችሉና በኮድ ሁለት ለመቀጠል የሚፈልጉ ከሆነ የተጣለባቸውን ግብር መክፈል አልያም ታርጋቸውን ኮድ አንድ ወይም ሶስት ማድረግ እንደሚጠብቅባቸው ተነግሮናል ብለዋል።ኮሚሽኑ የጣለባቸው ግብር ከ 700 ሺ ብር እሰከ አንድ ሚልየን ብር ሲሆን ባለንበቶቹም ይሄ ህገወጥ አሰራር ነው ሲሉ ሰሞኑ ተደምጠዋል።
የኮሚሽኑ ሀላፊዎች ሰሞኑን እንደገለፁት መኪኖቹ በህዝብ አገልግሎት ሰበብ ገብተው በግል አገልግሎት ሲሰሩ በመገኘታቸው ነው ለግል አገልግሎት በሚቀረጥ የቀረጥ ሂሳብ እንዲከፍሉ የተገደዱት ያሉት ብሏል።የመኪኖቹ ባለቤት ደግሞ “ጉምሩክ ባለስልጣን በህግ መከሰሰ አለበት። ይህ ህገመንግስታዊ መብታችን ነው። የዜጎችን ንብረት አግባብነት ባሌለው በማስፈራራት መንገድ ነጥቆ ህዝብን ቤተሰብን ለማይገባ እንግልት ከመዳረጉ ባለፈ በወቅቱ ህግን ተላልፎ በሙስናና በሽርክና መኪኖቹ ሀገር ውስጥ ካስገቡ በኋላ በሆጋዊ መንገድ በላቡ የገዛ ባለንብረትን ላልተገባ አገልግሎት አውላችኋል የማለት ስልጣንም ድፍረትም ሆነ የህግ አግባብነት የለውም ” ብለዋል።
Via :- fidelpost.com
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ተቃዋሚያቸው የነበሩት ሪክ ማቻርን የሀገሪቷ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው ሾመዋል፡፡
የተቃዋሚ ቡድን መሪው ሪክ ማቻር ሹመት የተሰማው ሁለቱ አካላት የብሄራዊ አንድነት መንግስት ለመመስረት ከስምምነት መድረሳቸውን ተከትሎ መሆኑን ሲጂቲኤንን ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል፡፡
የነዳጅ ሀብት ያላት ደቡብ ሱዳን እ.ኤ.አ. በ2011 ከጎረቤት ሰሜን ሱዳን ነፃነቷን ካገኘች ከሁለት ዓመት በኋላ ነበር እርስ በርስ ጦርነት ውስጥ የገባችው፡፡
ግጭቱ በ1994 በሩዋንዳ ከተፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ወዲህ የ400,000 ያህል ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈና ትልቁን የስደተኛ ቀውስ ያስከተለ ነበር፡፡
ግጭቱ የተፈጠረው በዛን ወቅት የሳልቫ ኪር ምክትል በመሆን በስልጣን ላይ የነበሩት ማቻር ከስልጣን መውረዳቸውን ተከትሎ እንደሆነ ዘገባው አስታውሷል፡፡
Via:- ኢዜአ /ሲጂቲነ
@YeneTube @FikerAssefa
የተቃዋሚ ቡድን መሪው ሪክ ማቻር ሹመት የተሰማው ሁለቱ አካላት የብሄራዊ አንድነት መንግስት ለመመስረት ከስምምነት መድረሳቸውን ተከትሎ መሆኑን ሲጂቲኤንን ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል፡፡
የነዳጅ ሀብት ያላት ደቡብ ሱዳን እ.ኤ.አ. በ2011 ከጎረቤት ሰሜን ሱዳን ነፃነቷን ካገኘች ከሁለት ዓመት በኋላ ነበር እርስ በርስ ጦርነት ውስጥ የገባችው፡፡
ግጭቱ በ1994 በሩዋንዳ ከተፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ወዲህ የ400,000 ያህል ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈና ትልቁን የስደተኛ ቀውስ ያስከተለ ነበር፡፡
ግጭቱ የተፈጠረው በዛን ወቅት የሳልቫ ኪር ምክትል በመሆን በስልጣን ላይ የነበሩት ማቻር ከስልጣን መውረዳቸውን ተከትሎ እንደሆነ ዘገባው አስታውሷል፡፡
Via:- ኢዜአ /ሲጂቲነ
@YeneTube @FikerAssefa
#OLF #ABO #ኦነግ መግለጫ
የሀገር ሰላምና የዜጎች ደህንነት ሊረጋገጥ የሚችለዉ ሁሉም ወገኖች ለሁለንተናዊ መፍትሄ ተግተዉ ስሰሩ ብቻ ነው
የክስተቱን መንስዔና አጠቃላይ ምንነቱን አስመልክቶ እስካሁን በቂ ግንዛቤና መረጃ ባይኖረንም እንኳ በትናንትናዉ ዕለት (የካቲት 13, 2012) በቡራዩ ከተማ የተፈጸመዉንና የኮሚሽኔር ሰለሞን ታደሰ ሕይወት የጠፋበትን ግድያና የአካል ጉዳት ያደረሰዉን ጥቃት በጽኑ እናወግዛለን። በጠፋዉ ሕይወትና በደረሰዉ አካላዊ ጉዳት ለተጎዱትም የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለተጎጂ ቤተሰቦችና ጓደኞች ሁሉ መጽናናቱን እንመኛለን።
በእንዲህ መሰሉ ጥቃትም ይሁን በሌላ በምንም መልኩ የተወሰኑ ግለሰቦችንና ቡድኖችን ዒላማ አድርጎ የሚፈጸሙ ጥቃቶችና አላስፈላጊ ጫናዎች የሀገሪቱን ችግሮች ይበልጥ ያባብሱና ያወሳስቡ እንደሆነ እንጂ ዘላቂ መፍትሄ ያመጣሉ ብለንም አናምንም። በመላ ሀገሪቱ በተለያዩ መንገዶች እየታዩ ላሉት የፖለቲካና የደህንነት ችግሮች ሁሉ ሰላማዊና ዘላቂ መፍትሄ ለማፈላለግ መንግሥት ከፍተኛዉን ድርሻና ኃላፍነት እንዳለዉ ይታወቃል። የዚህች ሀገር የፖለቲካ ኃይሎች ሁሉም ይህንን አስመልክቶ የድርሻቸዉን ለመወጣት ግዴታ አለባቸዉ። ሰፊዉ ሕዝብም እንደ ሀገርም ሆነ እንደ ሕዝብ የተጋረጡብንን ችግሮች በተመለከተ የችግሮቹን መንስዔና መፍትሄያቸዉን ለይቶ ያሉብን ችግሮች ለዘለቄታዉ መፍትሄ በሚያገኙበት አቅጣጫ ላይ የበኩሉን እገዛ ለማድረግ በንቃት መንቀሳቀስ አስፈላጊ ነዉ ብለን እናምናለን።
ስለሆነም፣ ባሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ ላይ አስፈሪና ዘግናኝ የሆነ የስጋት ደመናን አንዣቦ ያሉት የፖለቲካና የደህንነት ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ልያገኙ የሚችሉበትን መንገድ ለማፈላለግ ሁሉም ወገኖች ኃላፍነትና ግዴታቸዉን በላቀ የተጠያቂነት/responsibility መንፈስ እንዲወጡ ኦነግ አጥብቆ ይማጸናል።
ከሁሉም በላይ ደግሞ መንግሥት የዜጎች ነፃነትና ደህንነት ልረጋገጥበት የሚችለዉ ሁለንተናዊ መፍትሄ ልገኝ የሚችልበትን ሁኔታ ለማመቻቸት እንደመንግሥት የተረከበዉን ታሪካዊ ኃላፍነትና ተጠያቂነት መወጣቱ የወሳኝነት ሚና እንዳለዉ ተገንዝቦ ይህንን ኃላፊነቱን በገንቢ ሁኔታ እንዲወጣ በአፅንዖት እናሳስባለን።
ድል ለሰፊዉ ሕዝብ !
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር
@YeneTube @Fikerassefa
የሀገር ሰላምና የዜጎች ደህንነት ሊረጋገጥ የሚችለዉ ሁሉም ወገኖች ለሁለንተናዊ መፍትሄ ተግተዉ ስሰሩ ብቻ ነው
የክስተቱን መንስዔና አጠቃላይ ምንነቱን አስመልክቶ እስካሁን በቂ ግንዛቤና መረጃ ባይኖረንም እንኳ በትናንትናዉ ዕለት (የካቲት 13, 2012) በቡራዩ ከተማ የተፈጸመዉንና የኮሚሽኔር ሰለሞን ታደሰ ሕይወት የጠፋበትን ግድያና የአካል ጉዳት ያደረሰዉን ጥቃት በጽኑ እናወግዛለን። በጠፋዉ ሕይወትና በደረሰዉ አካላዊ ጉዳት ለተጎዱትም የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለተጎጂ ቤተሰቦችና ጓደኞች ሁሉ መጽናናቱን እንመኛለን።
በእንዲህ መሰሉ ጥቃትም ይሁን በሌላ በምንም መልኩ የተወሰኑ ግለሰቦችንና ቡድኖችን ዒላማ አድርጎ የሚፈጸሙ ጥቃቶችና አላስፈላጊ ጫናዎች የሀገሪቱን ችግሮች ይበልጥ ያባብሱና ያወሳስቡ እንደሆነ እንጂ ዘላቂ መፍትሄ ያመጣሉ ብለንም አናምንም። በመላ ሀገሪቱ በተለያዩ መንገዶች እየታዩ ላሉት የፖለቲካና የደህንነት ችግሮች ሁሉ ሰላማዊና ዘላቂ መፍትሄ ለማፈላለግ መንግሥት ከፍተኛዉን ድርሻና ኃላፍነት እንዳለዉ ይታወቃል። የዚህች ሀገር የፖለቲካ ኃይሎች ሁሉም ይህንን አስመልክቶ የድርሻቸዉን ለመወጣት ግዴታ አለባቸዉ። ሰፊዉ ሕዝብም እንደ ሀገርም ሆነ እንደ ሕዝብ የተጋረጡብንን ችግሮች በተመለከተ የችግሮቹን መንስዔና መፍትሄያቸዉን ለይቶ ያሉብን ችግሮች ለዘለቄታዉ መፍትሄ በሚያገኙበት አቅጣጫ ላይ የበኩሉን እገዛ ለማድረግ በንቃት መንቀሳቀስ አስፈላጊ ነዉ ብለን እናምናለን።
ስለሆነም፣ ባሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ ላይ አስፈሪና ዘግናኝ የሆነ የስጋት ደመናን አንዣቦ ያሉት የፖለቲካና የደህንነት ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ልያገኙ የሚችሉበትን መንገድ ለማፈላለግ ሁሉም ወገኖች ኃላፍነትና ግዴታቸዉን በላቀ የተጠያቂነት/responsibility መንፈስ እንዲወጡ ኦነግ አጥብቆ ይማጸናል።
ከሁሉም በላይ ደግሞ መንግሥት የዜጎች ነፃነትና ደህንነት ልረጋገጥበት የሚችለዉ ሁለንተናዊ መፍትሄ ልገኝ የሚችልበትን ሁኔታ ለማመቻቸት እንደመንግሥት የተረከበዉን ታሪካዊ ኃላፍነትና ተጠያቂነት መወጣቱ የወሳኝነት ሚና እንዳለዉ ተገንዝቦ ይህንን ኃላፊነቱን በገንቢ ሁኔታ እንዲወጣ በአፅንዖት እናሳስባለን።
ድል ለሰፊዉ ሕዝብ !
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር
@YeneTube @Fikerassefa