አክቲቪስት ናትናኤል መኮንን የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ፕሮፊሰር ክንድያ ገብረሕይወት የብልፅግና ፓርቲ ትግራይ ቅርንጫፍ አባል እና አመራር በመሆን እየሰሩ ነው በሚል ህወሓት ወንጀል ፈጥሮላቸው የፍርድ ቤት ክስ እና #ማዘዣ_ወጥቶባቸዋል።
በማለት በትዊተር ገፅ ያሰፈረውን መረጃ የተለመለከተው የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ክንድያ በአንድ ቃል #ውሸት በማለት ገልፆታል።
#StopfakeNews
@YeneTube @Fikerassefa
በማለት በትዊተር ገፅ ያሰፈረውን መረጃ የተለመለከተው የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ክንድያ በአንድ ቃል #ውሸት በማለት ገልፆታል።
#StopfakeNews
@YeneTube @Fikerassefa