ዶክሌ በህይወት አለ !! #FakeNewsAlert
ስለ ኮሜዲያን ወንዶሰን መሸሻ (ዶክሌ) በሾሻል ሚዲያ የሚወራ ወሬ ከእውነት የራቀ ነው።
ዶክሌ በህይወት አለ ረጅም እድሜ እና ጤና ለዶክሌ እንመኛለን።
ያረጋገጠው ነዋሪነቱን በአሜሪካ ያደረገው #ተቦርነ_በየነ የቀድሞ የኢሳት ፕሮግራም መሪ የአሁን Ethio360 ተቀላቅሎ እየሰራ የሚገኝ።
//የሚታመን ምንጭ ነው//
ሼር አድርጉ በፌስብክ ገፃችሁ!!
@YeneTube @Fikerassefa
ስለ ኮሜዲያን ወንዶሰን መሸሻ (ዶክሌ) በሾሻል ሚዲያ የሚወራ ወሬ ከእውነት የራቀ ነው።
ዶክሌ በህይወት አለ ረጅም እድሜ እና ጤና ለዶክሌ እንመኛለን።
ያረጋገጠው ነዋሪነቱን በአሜሪካ ያደረገው #ተቦርነ_በየነ የቀድሞ የኢሳት ፕሮግራም መሪ የአሁን Ethio360 ተቀላቅሎ እየሰራ የሚገኝ።
//የሚታመን ምንጭ ነው//
ሼር አድርጉ በፌስብክ ገፃችሁ!!
@YeneTube @Fikerassefa
የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር እና ተቃዋሚያቸው ሬክ ማቻር በመጭው ቅዳሜ የአንድነት ሽግግር መንግሥቱን ለመመስረት #እንደተስማሙ ዘ ዴይሊ ሞኒተር ዘግቧል፡፡
ኪር መንግሥታቸውን ዛሬ ይበትናሉ፤ ነገ ደሞ ማቻርን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው ይሾማሉ፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
ኪር መንግሥታቸውን ዛሬ ይበትናሉ፤ ነገ ደሞ ማቻርን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው ይሾማሉ፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
#ምርጫ2012
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጫናዎች ስር ነው። ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ እንደሆነ ቢነገርና ምርጫውም ነጻና ፍትሐዊ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም፣ አካሄዱ ግን ወደዛ እንዳልሆነና እንደማይመስል ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ያደረጉትን ንግግርና የሰጡትንም ምላሽ፣ ይልቁንም ከምርጫ ጋር የሚገናኙ ነጥቦች አወዛጋቢ ከመሆናቸው ላይ ቦርዱ ላይ ተጽእኖ ሊኖር እንደሚችል ማሳያዎችም እንዳሉ ግዛቸው ያነሳሉ። ነገር ግን ቦርዱ በማላዊ የሆነውን ሁኔታ አጢኖ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ በማላዊ የሆነውን አብራርተዋል።
https://telegra.ph/Addismaleda-02-21
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጫናዎች ስር ነው። ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ እንደሆነ ቢነገርና ምርጫውም ነጻና ፍትሐዊ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም፣ አካሄዱ ግን ወደዛ እንዳልሆነና እንደማይመስል ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ያደረጉትን ንግግርና የሰጡትንም ምላሽ፣ ይልቁንም ከምርጫ ጋር የሚገናኙ ነጥቦች አወዛጋቢ ከመሆናቸው ላይ ቦርዱ ላይ ተጽእኖ ሊኖር እንደሚችል ማሳያዎችም እንዳሉ ግዛቸው ያነሳሉ። ነገር ግን ቦርዱ በማላዊ የሆነውን ሁኔታ አጢኖ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ በማላዊ የሆነውን አብራርተዋል።
https://telegra.ph/Addismaleda-02-21
በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለውን ለውጥና የብልፅግና ፓርቲን በመደገፍ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የፊቼ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ከዞኑ 13 ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ነዋሪዎቹ በፊቼ ስታዲየም በመገኘት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።
ድጋፋቸውን ለማመላከትም የሰንጋ እና የተለያዩ ስጦታዎችን ይዘው መገኘታቸው ነው የተገለፀው።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የፊቼ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ከዞኑ 13 ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ነዋሪዎቹ በፊቼ ስታዲየም በመገኘት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።
ድጋፋቸውን ለማመላከትም የሰንጋ እና የተለያዩ ስጦታዎችን ይዘው መገኘታቸው ነው የተገለፀው።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
የጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አደም መሀመድ የተመራና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ደዔታ ክቡር ተስፋሁን ጎበዛይ እንዲሁም የአገር መከላከያ ከፍተኛ አመራሮች ያካተተ የአገራችን ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከየካቲት 12-13 ቀን 2012 ዓ.ም በሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡
በቆይታውም የልዑካን ቡድኑ ከሳዑዲ አረቢያ የጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ፈያድ ቢን ሃመድ አል-ሩዋሊና የሳዑዲ ዓረቢያ የመከላከያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመገናኘት በሁለትዮሽና ቀጠናዊ የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይቶችን አካሂዷል፡፡ በውይይቶቹ በኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ መካከል በመከላከያ ዘርፍ ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከርና በሌሎች ቀጠናዊ የጋራ ስጋቶች ዙሪያ በትብብር መስራትና የልምድ ልውውጥ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክርና የሃሳብ ልውውጦች ተደርገዋል፡፡
የልዑካን ቡድኑ በሪያድ የሚገኘውን የእስላማዊ ጸረ-ሽብርተኝነት ወታደራዊ ጥምረት ማዕከል (The Islamic Military Counter Terrorism Coalition (IMCTC)) ዋና ጽ/ቤት በመጎብኘትም ከማዕከሉ አመራሮች ጋር ሽብርተኝነት በመከላከል ረገድ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርጓል፡፡
ምንጭ: በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ
@YeneTube @FikerAssefa
በቆይታውም የልዑካን ቡድኑ ከሳዑዲ አረቢያ የጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ፈያድ ቢን ሃመድ አል-ሩዋሊና የሳዑዲ ዓረቢያ የመከላከያ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በመገናኘት በሁለትዮሽና ቀጠናዊ የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይቶችን አካሂዷል፡፡ በውይይቶቹ በኢትዮጵያና ሳዑዲ ዓረቢያ መካከል በመከላከያ ዘርፍ ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከርና በሌሎች ቀጠናዊ የጋራ ስጋቶች ዙሪያ በትብብር መስራትና የልምድ ልውውጥ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክርና የሃሳብ ልውውጦች ተደርገዋል፡፡
የልዑካን ቡድኑ በሪያድ የሚገኘውን የእስላማዊ ጸረ-ሽብርተኝነት ወታደራዊ ጥምረት ማዕከል (The Islamic Military Counter Terrorism Coalition (IMCTC)) ዋና ጽ/ቤት በመጎብኘትም ከማዕከሉ አመራሮች ጋር ሽብርተኝነት በመከላከል ረገድ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር አድርጓል፡፡
ምንጭ: በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ
@YeneTube @FikerAssefa
ስለ COVID-19 የካቲት 13/2012 የተሰጠ ወቅታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
Via EPHI
ከኮሮና ቫይረስ ጋር ለተያያዙ ዜናዎች Special ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEjsbjPMSsije0LoiQ
@YeneTube @FikerAssefa
Via EPHI
ከኮሮና ቫይረስ ጋር ለተያያዙ ዜናዎች Special ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEjsbjPMSsije0LoiQ
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
🎊| አስደሳች ዜና ራሰ-በርሃ ለሆኑ ሴትና ወንዷች ፂም ማሳደግ ለሚፈልጉ||💯💯💯
📌🇺🇸🇺🇸🇺🇸 አሜሪካ ሰራሹ ተአምረኛው ትሪትመንት በድጋሚ አገራችን ገባ በ ቀናት ውስጥ ከ መላጣነት ወደ ማበጠሪያ ተጠቃሚነት ይዞራሉ,100% በተግባር የታየ ፀጉር እና ፂም ማሳደጊያ
አናም የእርሶ ፀጉር
👉🏼 አላድግም ብሎ ለቀረ 👉🏼 ራሰ በርሃ ለሆነ
👉🏼 ወደራሰ በርሃነት የተጠጋ ለሳሳ ፀጉር
👉🏼 ወደውስተጥ ለገባ ፀጉር
👉🏼 ፐረም ወይም ጄል ለጨረሰው ፀጉር
👉🏼ላሽ ለበላው #ፂም #ፀጉር
👉🏼 ተፈግፍጎም ሆነ በሌላ ምክንያት አላድግ ብሎ ለቀረ ፂም 👉🏼 በዘር ፂም ለማያበቅል
100% በተግባር የታየ ፀጉር እና ፂም ማሳደጊያ 🔽USA🇺🇸 አሁኑኑ ያናግሩን @Fabulousss
በተጨማሪም በተለያዩ አማራጮችየቀረቡ የዉፍረት መቀነሻ ቀበቶዎች, [Human hair ] +ለ እስፖርታዊ እንቅስቃሴ ገንቢ የሆኑ ፕሮቲኖች (protein shake),በተለያየ ምክንያት ለመጣ ጠባሳ ማጥፊያ የሚሆኑ ትሪትመንቶችን ከኛ ያገኛሉ፡፡➡️ ✆ +251991203033
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEpoRsmLNv7NNj3K_g
📌🇺🇸🇺🇸🇺🇸 አሜሪካ ሰራሹ ተአምረኛው ትሪትመንት በድጋሚ አገራችን ገባ በ ቀናት ውስጥ ከ መላጣነት ወደ ማበጠሪያ ተጠቃሚነት ይዞራሉ,100% በተግባር የታየ ፀጉር እና ፂም ማሳደጊያ
አናም የእርሶ ፀጉር
👉🏼 አላድግም ብሎ ለቀረ 👉🏼 ራሰ በርሃ ለሆነ
👉🏼 ወደራሰ በርሃነት የተጠጋ ለሳሳ ፀጉር
👉🏼 ወደውስተጥ ለገባ ፀጉር
👉🏼 ፐረም ወይም ጄል ለጨረሰው ፀጉር
👉🏼ላሽ ለበላው #ፂም #ፀጉር
👉🏼 ተፈግፍጎም ሆነ በሌላ ምክንያት አላድግ ብሎ ለቀረ ፂም 👉🏼 በዘር ፂም ለማያበቅል
100% በተግባር የታየ ፀጉር እና ፂም ማሳደጊያ 🔽USA🇺🇸 አሁኑኑ ያናግሩን @Fabulousss
በተጨማሪም በተለያዩ አማራጮችየቀረቡ የዉፍረት መቀነሻ ቀበቶዎች, [Human hair ] +ለ እስፖርታዊ እንቅስቃሴ ገንቢ የሆኑ ፕሮቲኖች (protein shake),በተለያየ ምክንያት ለመጣ ጠባሳ ማጥፊያ የሚሆኑ ትሪትመንቶችን ከኛ ያገኛሉ፡፡➡️ ✆ +251991203033
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEpoRsmLNv7NNj3K_g
ሰበር ዜና!
የቡራዩ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ሰለሞን በጥይት ተገደሉ!
የቡራዩ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮሚሽነር ሰለሞን ታደሰ ዛሬ ምሳ ሰዓት ላይ በቡራዩ ከተማ በጥይት ተመተው ተገደሉ። ከኮሚሽነር ሰለሞን ታደሰ ጋር አብሮ የነበሩት የፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን የልዩ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ተስፋዬ ድንቁም በጥይት ተመተው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል።
ሁለቱ የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ ቢሮ ኃላፊዎች ላይ ጥቃቱን የሰነዘረው አካል ማንነት እስካሁን ግልጽ አለመሆኑን እና እስካሁን በወንጀሉ ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር የዋለ ሰው አለመኖሩንም የኦሮሚያ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ኦቶ ጌታቸው እንዳሉት በሁለቱ ባለስልጣናት ላይ ጥቃቱ የተሰነዘረው የቡራዩ ከተማ አስተዳደር አቅራቢያ ምሳ እየተመገቡ ሳሉ ነበር።በጥይት ተመተው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው የሚገኙት ኮማንደር ተስፋዬ የሚገኙበትን ሁኔታ ማወቅ አልተቻለም።
ዘገባው የቢቢሲ ነው
ፎቶ:ኢቲቪ
@YeneTube @FikerAssefa
የቡራዩ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ሰለሞን በጥይት ተገደሉ!
የቡራዩ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮሚሽነር ሰለሞን ታደሰ ዛሬ ምሳ ሰዓት ላይ በቡራዩ ከተማ በጥይት ተመተው ተገደሉ። ከኮሚሽነር ሰለሞን ታደሰ ጋር አብሮ የነበሩት የፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን የልዩ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ተስፋዬ ድንቁም በጥይት ተመተው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል።
ሁለቱ የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ ቢሮ ኃላፊዎች ላይ ጥቃቱን የሰነዘረው አካል ማንነት እስካሁን ግልጽ አለመሆኑን እና እስካሁን በወንጀሉ ተጠርጥሮ በቁጥጥር ሥር የዋለ ሰው አለመኖሩንም የኦሮሚያ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ኦቶ ጌታቸው እንዳሉት በሁለቱ ባለስልጣናት ላይ ጥቃቱ የተሰነዘረው የቡራዩ ከተማ አስተዳደር አቅራቢያ ምሳ እየተመገቡ ሳሉ ነበር።በጥይት ተመተው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው የሚገኙት ኮማንደር ተስፋዬ የሚገኙበትን ሁኔታ ማወቅ አልተቻለም።
ዘገባው የቢቢሲ ነው
ፎቶ:ኢቲቪ
@YeneTube @FikerAssefa
ቅርስ የሆነው የራስ ሙሌጌታ ቤት ደህንነት ነን ያሉ ሰዎች “አንወጣም ” በማለታቸው ሊታደስ አልቻለም
በአዲስ አበባ ቅድስተ ማርያም አካባቢ የሚገኘውና ዘጠና አመት ያስቆጠረው የራስ ሙሉጌታ ( አባ ገስጥ ቤት) ደህንነት ነን አንወጣም ስላሉኝ ቤቱን ላድስ አልቻልኩም ሲል የከተማው ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ቅሪታውን ገለፀ።
የቢሮው የቅርስ ጥበቃ ክፍል ዛሬ ለፊደል ፓስት እንደተናገረው ትናንት ሐሙስ ወደ ሰባት የሚጠጉ ፓሊሶችን ይዞ ወደ ቤቱ ቀን ስምንት ሰአት ገደማ ቢዘልቅም በውስጡ ያሉ ሰዎች ግርግር መፍጠራቸውንና ፓሊስም ሑከት ላለመፍጠር ሲል ቦታውን ለቆ ሂዷል ብሏል።
ቢሮውም ለከተማዋ ፓሊስ ኮሚሽን አቤቱታ አቅርቦ ምላሽ አየተጠባበቀ እንደሚገኝ ተናግሯል።
እንደ ቢሮው ገለፃ ቤቱ በደርግ ግዜ የፓሊት ቢሮ ሆኖ ሲያገለግል እንደነበረና ከዛም ት/ቤት ሆኖ ያገለገለ ሲሆን ከቅርብ አመታት ጀምሮ ግን የደህንነት ሰዎች ሲጠቀሙበት እንደነበረ ገልፇል።
ሆኖም ግን ያለምንም ህጋዊ ዶክመንት ወደ ስምንት የሚጠጉ አባወራዎች ከነቤተሰቦቻቸው 760 ካሬ ሜትር ገደማ የሆነውን መሬትን ይዘውት የደህንነት ስዎች ነን በሚል ምክንያት አንወጣም በማለታቸው ታድሶ ለቱሪስት አገልግሎት አንዲሰጥ የታሰበውን በህገወጥ መልኩ መያዛቸውን አስረድቷል።
በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 የሚገኘው በግንብ የተሰራው ባለ አንድ ፎቅ ቤት የሰሩት ራስ ሙሉጌታ የመጀመሪው የገንዘብ ሚኒስቴር ሲሆኑ የካቲት 19,1929 ማረፋቸው የታሪክ ማህደራቸው ይናገራል።
Via:- Fidel Post
@YeneTube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ቅድስተ ማርያም አካባቢ የሚገኘውና ዘጠና አመት ያስቆጠረው የራስ ሙሉጌታ ( አባ ገስጥ ቤት) ደህንነት ነን አንወጣም ስላሉኝ ቤቱን ላድስ አልቻልኩም ሲል የከተማው ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ቅሪታውን ገለፀ።
የቢሮው የቅርስ ጥበቃ ክፍል ዛሬ ለፊደል ፓስት እንደተናገረው ትናንት ሐሙስ ወደ ሰባት የሚጠጉ ፓሊሶችን ይዞ ወደ ቤቱ ቀን ስምንት ሰአት ገደማ ቢዘልቅም በውስጡ ያሉ ሰዎች ግርግር መፍጠራቸውንና ፓሊስም ሑከት ላለመፍጠር ሲል ቦታውን ለቆ ሂዷል ብሏል።
ቢሮውም ለከተማዋ ፓሊስ ኮሚሽን አቤቱታ አቅርቦ ምላሽ አየተጠባበቀ እንደሚገኝ ተናግሯል።
እንደ ቢሮው ገለፃ ቤቱ በደርግ ግዜ የፓሊት ቢሮ ሆኖ ሲያገለግል እንደነበረና ከዛም ት/ቤት ሆኖ ያገለገለ ሲሆን ከቅርብ አመታት ጀምሮ ግን የደህንነት ሰዎች ሲጠቀሙበት እንደነበረ ገልፇል።
ሆኖም ግን ያለምንም ህጋዊ ዶክመንት ወደ ስምንት የሚጠጉ አባወራዎች ከነቤተሰቦቻቸው 760 ካሬ ሜትር ገደማ የሆነውን መሬትን ይዘውት የደህንነት ስዎች ነን በሚል ምክንያት አንወጣም በማለታቸው ታድሶ ለቱሪስት አገልግሎት አንዲሰጥ የታሰበውን በህገወጥ መልኩ መያዛቸውን አስረድቷል።
በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 የሚገኘው በግንብ የተሰራው ባለ አንድ ፎቅ ቤት የሰሩት ራስ ሙሉጌታ የመጀመሪው የገንዘብ ሚኒስቴር ሲሆኑ የካቲት 19,1929 ማረፋቸው የታሪክ ማህደራቸው ይናገራል።
Via:- Fidel Post
@YeneTube @Fikerassefa
ጃዋር መሐመድ የውጭ ሀገር ዜግነቱን መልሶ የኢትዮጵያ ዜግነትን ለማግኘት ማመልከቻ ማስገባቱ ብቻ በቂ እንዳልሆነ ከኢምግሬሽን ማብራሪያ አግኝቻለሁ ሲል ምርጫ ቦርድ ትናንት ለቪኦኤ ተናግሯል። ኢምግሬሽን ማብራሪያውን የሰጠው ከቦርዱ በቀረበለት ጥያቄ መሠረት ነው፡፡
Via Wazema/VoA
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema/VoA
@YeneTube @FikerAssefa
መረጃ ለጋጣፎ
ለገጣፎ መንገድ ተዘግቷል ለምን እንደተዘጋ ባይታወቅም ብዙ መኪኖች ቆመዋል ከካራ ጀምሮ መንገዶች ዝግ ናቸው።
@YeneTube @Fikerassefa
ለገጣፎ መንገድ ተዘግቷል ለምን እንደተዘጋ ባይታወቅም ብዙ መኪኖች ቆመዋል ከካራ ጀምሮ መንገዶች ዝግ ናቸው።
@YeneTube @Fikerassefa