ዛሬ በቡሌሆራ ዩኒቨርስቲ የተከሰተ ግጭትን ተከትሎ፣ የፀጥታ ሀይሎች ተኩስ ከፍተው አንድ ተማሪ ሲገድሉ 3 ተማሪዎችን አቁስሏል። ሟች ተማሪ ናትናዔል መንግስቱ የ3ኛ አመት የሲቪል ኢንጅነሪንግ ተማሪ ነበር።
Via:- ELU / YeneTube
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- ELU / YeneTube
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
ኢራን የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላንን በስህተት መትታ መጣሏን አመነች።
የኢራን ጦር ባወጣው መግለጫ የዩክሬኑ የመንገደኞች አውሮፕላን "ሆነ ተብሎ አለመመታቱን" ገልጿል።
በኢራን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የተነበበው የጦሩ መግለጫ፤ አውሮፕላኑ በኢራን አብዮታዊ ጥበቃ አቅራቢያ በሚገኙ የደህንነት ሥፍራዎች እየበረረ ስለነበረ ''በሰዎች ስህተት" ተመትቶ ስለመጣሉ ተነግሯል።
በመግለጫው የመንገደኞች አውሮፕላኑ ተመቶ ለመውደቁ ኃላፊነት የሚወስዱት ተጠያቂ ይሆናሉ ተብሏል።
ከዚህ ቀደም የአሜሪካ፣ ካናዳ፣ ዩናይትድ ኪንግደም፣ ዩክሬን እና ኢራቅ መንግሥታት አውሮፕላኑ በስህተት በሩሲያ ሰራሽ ሚሳኤል ተመትቶ ስለመውደቁ መረጃው አለን ማለታቸው ይታወሳል።
ምዕራባውያኑ መንግሥታት ይህን ይበሉ እንጂ፤ ትናንት የኢራን ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ኃላፊ አሊ አቤደዛዱህ "አውሮፕላኑ በምዕራብ አቅጣጫ ከአየር ማረፊያ ተነስቶ መብረር ከጀመረ በኋላ ባጋጠመው የቴክኒክ ችግር ወደ ቀኝ ዞሮ ተመልሶ ለማረፍ እየመጣ ሳለ ነው የተከሰከሰው" በማለት ማስተባበያ ሰጥተው ነበር።
ኃላፊው ጨምረውም የዓይን እማኞች አውሮፕላኑ አየር ላይ ሳለ በእሳት ተያይዞ ማየታቸውን ገልጸዋል።
ከቴህራን እንደተነሳ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በተከሰከሰው አውሮፕላን ላይ ተሳፍረው የነበሩት 178 ሰዎች በሙሉ አልቀዋል።
Via:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
የኢራን ጦር ባወጣው መግለጫ የዩክሬኑ የመንገደኞች አውሮፕላን "ሆነ ተብሎ አለመመታቱን" ገልጿል።
በኢራን ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ የተነበበው የጦሩ መግለጫ፤ አውሮፕላኑ በኢራን አብዮታዊ ጥበቃ አቅራቢያ በሚገኙ የደህንነት ሥፍራዎች እየበረረ ስለነበረ ''በሰዎች ስህተት" ተመትቶ ስለመጣሉ ተነግሯል።
በመግለጫው የመንገደኞች አውሮፕላኑ ተመቶ ለመውደቁ ኃላፊነት የሚወስዱት ተጠያቂ ይሆናሉ ተብሏል።
ከዚህ ቀደም የአሜሪካ፣ ካናዳ፣ ዩናይትድ ኪንግደም፣ ዩክሬን እና ኢራቅ መንግሥታት አውሮፕላኑ በስህተት በሩሲያ ሰራሽ ሚሳኤል ተመትቶ ስለመውደቁ መረጃው አለን ማለታቸው ይታወሳል።
ምዕራባውያኑ መንግሥታት ይህን ይበሉ እንጂ፤ ትናንት የኢራን ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ኃላፊ አሊ አቤደዛዱህ "አውሮፕላኑ በምዕራብ አቅጣጫ ከአየር ማረፊያ ተነስቶ መብረር ከጀመረ በኋላ ባጋጠመው የቴክኒክ ችግር ወደ ቀኝ ዞሮ ተመልሶ ለማረፍ እየመጣ ሳለ ነው የተከሰከሰው" በማለት ማስተባበያ ሰጥተው ነበር።
ኃላፊው ጨምረውም የዓይን እማኞች አውሮፕላኑ አየር ላይ ሳለ በእሳት ተያይዞ ማየታቸውን ገልጸዋል።
ከቴህራን እንደተነሳ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በተከሰከሰው አውሮፕላን ላይ ተሳፍረው የነበሩት 178 ሰዎች በሙሉ አልቀዋል።
Via:- BBC
@YeneTube @Fikerassefa
የሃረማያ ዩኒቨርሲቲ 239 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ
በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ የሃረር የህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጁ ያሰለጥናቸውን 239 የህክምና ዶክተሮች ዛሬ አስመርቋል
በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የሃረሪ ክልል ርዕሰ-መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋና ሌሎች የክልልና የፌዴራል የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ከተመራቂዎቹ መካከል 56 የሚሆኑት ሴቶች ናቸው።
Via:- ኢዜአ
@YeneTube @Fikerassefa
በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ የሃረር የህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጁ ያሰለጥናቸውን 239 የህክምና ዶክተሮች ዛሬ አስመርቋል
በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የሃረሪ ክልል ርዕሰ-መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋና ሌሎች የክልልና የፌዴራል የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
ከተመራቂዎቹ መካከል 56 የሚሆኑት ሴቶች ናቸው።
Via:- ኢዜአ
@YeneTube @Fikerassefa
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ
በዛሬው ቀን 221 የሕክምና ዶክተሮችን በድህረ-ምረቃ፣ ስፔሻሊቲ በተለያዩ የህክምና ዘርፎች በአጠቃላይ 394 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
በዛሬው ቀን 221 የሕክምና ዶክተሮችን በድህረ-ምረቃ፣ ስፔሻሊቲ በተለያዩ የህክምና ዘርፎች በአጠቃላይ 394 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
#Update ሀዋሳ ዩንቨርስቲ ሰኞ ይጀምራል ተብሎ የነበረው የአንደኛ ሴሚስተር ፈተና ጊዜ ወደ እሮብ (06/05/2012) ተለውጧል።
@Yenetube @FikerAssefa
@Yenetube @FikerAssefa
የምርጫ ቦርድ በሁለት ረቂቅ መመሪያዎች ላይ ጥር 9 ምክክር ሊያደርግ ነው
የአትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሁለት ረቂቅ የምርጫ መመሪያዎች ላይ ጥር 9 ቀን 2012 ዓ.ም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመምከር ግብዓት ለማሰባሰብ ማቀዱን አስታውቋል።
ውይይት የሚደረግባቸው ሁለቱ ረቂቅ መመሪያዎች የመገኛኛ ብዙሃን እና የጋዜጠኞች የምርጫ አዘጋገብ “ስነምግባር እና አሰራር ረቂቅ መመሪያ የመጀመሪያው ሲሆን ሌላኛው መመሪያ ደግሞ የስነ ዜጋ እና የመራጮች ትምህርት ፍቃድ አሰጣጥ እና ስነ ምግባር ለመደንገግ የወጣው ረቂቅ መመሪያ ነው።
ቦርዱ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ፀድቆ በወጣው አዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና ቁጥር 1133/2011 መሰረት የተሰጡትን ሀላፊነትና ግዴታን ለመወጣት እንዲያስችለው የተለያዩ መመሪያዎች በማርቀቅ ላይ እንደሚገኝም ጠቁሟል፡፡
Via:- EPA
@YeneTube @Fikerassefa
የአትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሁለት ረቂቅ የምርጫ መመሪያዎች ላይ ጥር 9 ቀን 2012 ዓ.ም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመምከር ግብዓት ለማሰባሰብ ማቀዱን አስታውቋል።
ውይይት የሚደረግባቸው ሁለቱ ረቂቅ መመሪያዎች የመገኛኛ ብዙሃን እና የጋዜጠኞች የምርጫ አዘጋገብ “ስነምግባር እና አሰራር ረቂቅ መመሪያ የመጀመሪያው ሲሆን ሌላኛው መመሪያ ደግሞ የስነ ዜጋ እና የመራጮች ትምህርት ፍቃድ አሰጣጥ እና ስነ ምግባር ለመደንገግ የወጣው ረቂቅ መመሪያ ነው።
ቦርዱ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ፀድቆ በወጣው አዋጅ ቁጥር 1162/2011 እና ቁጥር 1133/2011 መሰረት የተሰጡትን ሀላፊነትና ግዴታን ለመወጣት እንዲያስችለው የተለያዩ መመሪያዎች በማርቀቅ ላይ እንደሚገኝም ጠቁሟል፡፡
Via:- EPA
@YeneTube @Fikerassefa
የአፋር እና የአማራ ክልል ሕዝቦች የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት መድረክ በሠመራ ከተማ እየተካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ ከሁለቱ ክልል ሕዝቦች የተውጣጡ ከ500 በላይ የሃይማኖት አባቶች፣ ምሁራን እና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
Via:- elu
@YeneTube @FikerAssefa
Via:- elu
@YeneTube @FikerAssefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በ17 የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ እገታ ተፈጽሟል መባሉን ተከትሎ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ለታ ተስፋዬ የሰጡት ማብራሪያ
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
በታገቱት ተማሪዎች ዙሪያ ከጠቅላይ ሚንስትር ጽሕፈት ምንም አይነት መግለጫ አይሰጥም ተባለ
በምዕራብ ኦሮሚያ አንድ ወር ከሁለት ሳምንት በፊት ስለታገቱት 17 የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ዛሬ ጥር 2/2012 ከምሽቱ 12 ሰአት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) ለአዲስ ማለዳ የተናገሩ ቢሆንም የጠቅላይ ሚንስትር ጽሕፈት ፕሬስ ሴክሬታሪ ባልደረባ ሔርሜላ ሰለሞን በተባለው ቀን ምንም አይነት መግለጫ እንደማይሰጥ ለአዲስ ማለዳ ተናገሩ።
ሔርሜላ አያይዘውም በቀጣይ ሳምንት መግለጫው ሊሰጥ እንደሚችል አስታውቀዋል።
ምንጭ:- አዲስ ማለዳ
@YeneTube @Fikerassefa
በምዕራብ ኦሮሚያ አንድ ወር ከሁለት ሳምንት በፊት ስለታገቱት 17 የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ዛሬ ጥር 2/2012 ከምሽቱ 12 ሰአት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚሰጥ የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) ለአዲስ ማለዳ የተናገሩ ቢሆንም የጠቅላይ ሚንስትር ጽሕፈት ፕሬስ ሴክሬታሪ ባልደረባ ሔርሜላ ሰለሞን በተባለው ቀን ምንም አይነት መግለጫ እንደማይሰጥ ለአዲስ ማለዳ ተናገሩ።
ሔርሜላ አያይዘውም በቀጣይ ሳምንት መግለጫው ሊሰጥ እንደሚችል አስታውቀዋል።
ምንጭ:- አዲስ ማለዳ
@YeneTube @Fikerassefa
#ሹፌሩ_ነው_በስልክ_ተደዋውሎ_አሳልፎ_የሰጠን
በደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተከስቶ የነበረውን የፀጥታ ችግር ተከትሎ ወደ ጋምቤላ በመጓዝ ላይ የነበሩ 18 የተማሪዎችን ለአጋቾች አሳልፎ የሰጠው የአውቶቡስ አሽከርካሪ እንደነበረ ከእገታው ያመለጠችው ተማሪ ተናገረች፡፡
ተሳፍረውበት የነበረው የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ምን ያህል ሰው እንደሚጭን ባታስታውስም፤ ሌሎች ተማሪዎችን ጨምሮ የአካባቢውን ህብረተሰብ ያሳፈረ መኪና ነበር፡፡ መኪናው ከጫናቸው ሰአት ጀምሮ ስልክ ቢያወራም ቋንቋ ባለማወቃቸው ከጥርጣሬ ያለፈ እርምጃ እንዳይወስዱ እንዳደረጋቸውም ትናገራለች፡፡
ከዛም ሱድ አካባበ ሲደርሱ በቁጥር ከሃያ የሚበልጡ አካለቸው በጣም ግዙፍ ከሆኑ ወጣቶች ጋር ሲደርስ ሹፌሩ ውረዱ ብሎ እንዳስወረዳቸውና ጥሏቸው እንደሄደ ገልፃለች፡፡
በወቅቱ አንድ ሰውዬ እያለቀሰ አትውሰዷቸው ብሎ እንደለመነላቸው እና ነገር ግን ወጣቶቹ በጣም ስላስፈራሩት ተስፋ ቆርጦ እንደሄደ ተናግራለች፡፡
ሌሎች የኦሮሚያ ክልል ተወላጅ ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው ወጥተው ሱድ እስኪደርሱ ባለው ግዜ አደጋ እንዳይደርስባቸው ሲጠብቋቸው እንደነበረ የምትናገረው ወጧቷ ‹‹አጋቾች ሊወስዱን ሲሉም እነዚህ ጓደኞቻችን ለምነውልናል›› ብላለች፡፡
ነገር ግን ምን እንደተባባሉ ባለውቅም በሃይለ ቃል የሆነ ነገር ካሏቸው በኋላ ደንግጠው ጥለውን ሄዱ›› ስትል ለአዲስ ማለዳ ተናግራለች፡፡
ከታገገቱት ጓደኞቿ ጋር እስከተለያየችበት ግዜም በጫካው አካባቢ የተወሰኑ ትናንሽ መንደሮች እንዳጋጠሟቸው ተናግራ ምንም እርዳታ ሊያደርግላቸው የፈለገ አካል እንዳልነበረ ግን ገልፃለች፡፡
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
በደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተከስቶ የነበረውን የፀጥታ ችግር ተከትሎ ወደ ጋምቤላ በመጓዝ ላይ የነበሩ 18 የተማሪዎችን ለአጋቾች አሳልፎ የሰጠው የአውቶቡስ አሽከርካሪ እንደነበረ ከእገታው ያመለጠችው ተማሪ ተናገረች፡፡
ተሳፍረውበት የነበረው የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ምን ያህል ሰው እንደሚጭን ባታስታውስም፤ ሌሎች ተማሪዎችን ጨምሮ የአካባቢውን ህብረተሰብ ያሳፈረ መኪና ነበር፡፡ መኪናው ከጫናቸው ሰአት ጀምሮ ስልክ ቢያወራም ቋንቋ ባለማወቃቸው ከጥርጣሬ ያለፈ እርምጃ እንዳይወስዱ እንዳደረጋቸውም ትናገራለች፡፡
ከዛም ሱድ አካባበ ሲደርሱ በቁጥር ከሃያ የሚበልጡ አካለቸው በጣም ግዙፍ ከሆኑ ወጣቶች ጋር ሲደርስ ሹፌሩ ውረዱ ብሎ እንዳስወረዳቸውና ጥሏቸው እንደሄደ ገልፃለች፡፡
በወቅቱ አንድ ሰውዬ እያለቀሰ አትውሰዷቸው ብሎ እንደለመነላቸው እና ነገር ግን ወጣቶቹ በጣም ስላስፈራሩት ተስፋ ቆርጦ እንደሄደ ተናግራለች፡፡
ሌሎች የኦሮሚያ ክልል ተወላጅ ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው ወጥተው ሱድ እስኪደርሱ ባለው ግዜ አደጋ እንዳይደርስባቸው ሲጠብቋቸው እንደነበረ የምትናገረው ወጧቷ ‹‹አጋቾች ሊወስዱን ሲሉም እነዚህ ጓደኞቻችን ለምነውልናል›› ብላለች፡፡
ነገር ግን ምን እንደተባባሉ ባለውቅም በሃይለ ቃል የሆነ ነገር ካሏቸው በኋላ ደንግጠው ጥለውን ሄዱ›› ስትል ለአዲስ ማለዳ ተናግራለች፡፡
ከታገገቱት ጓደኞቿ ጋር እስከተለያየችበት ግዜም በጫካው አካባቢ የተወሰኑ ትናንሽ መንደሮች እንዳጋጠሟቸው ተናግራ ምንም እርዳታ ሊያደርግላቸው የፈለገ አካል እንዳልነበረ ግን ገልፃለች፡፡
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
በጀርመኗ ፍራንክፈርት ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የመስጊዶችን መቃጠል በመቃወም በዛሬው ዕለት አደባባይ መውጣታቸውን ከጅርመን ድምፅ ራዲዮ ተመልክተናል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
ታግተው የነበሩ #21 የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መንግስት ባደረገው ጥረት መለቀቃቸውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት አስታወቀ!
በደንቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ግጭት መከሰቱን ተከትሎ ወደ ቤተሰቦቻቸው በመሄድ ላይ የነበሩ ተማሪዎች ጫካ ውስጥ ታግተው መቆየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለኢቲቪ ተናግረዋል።
በእገታ ላይ የነበሩትን ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ያለምንም ጉዳት ለማስለቀቅ መንግስት ከአካባቢው የአገር ሽማግሌዎች ፣ ከወጣቶችና ከመከላከያ ሰራዊትና የፀጥታ መዋቅሮች ጋር ሲሰራ መቆቱን ኃላፊው አስታውቀዋል።
የሰላም ጥረቱ ፍሬ በማፍርቱ ታግተው ከነበሩ ተማሪዎች ውስጥ 13 ሴትና 8 ወንድ በድምሩ 21 ተማሪዎች በሰላማዊ ሁኔታ መለቀቃቸውን አቶ ንጉሱ አስታውቀዋል።
ይሁን እንጂ አሁንም ቀሪ #6_ተማሪዎች_በእገታ ላይ መሆናቸውን በአካባቢው የተሰማራው የፀጥታ ኃይል መረጃ መስጠቱን ተናግረዋል።
ታግተው ያሉ ቀሪ ተማሪዎችን ያለምንም ጉዳት እንዲለቀቁ ለማድረግ መንግስት ከአገር ሽማግሌዎችና የሐይማኖት አባቶች ጋር በመተባበር በአካባቢው ወግና ስርዓት ለማስለቀቅ እየሰራ መሆኑንም አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለኢቲቪ ገልፀዋል።
መንግስትም በተከታታይ ከእገታ ያልወጡ 6 ተማሪዎችን ለማስለቀቅ እየተደረገ ያለውን ጥረት በየጊዜው ለህዝብ መረጃ እንደሚያደርስም አመልክተዋል።
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
በደንቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ግጭት መከሰቱን ተከትሎ ወደ ቤተሰቦቻቸው በመሄድ ላይ የነበሩ ተማሪዎች ጫካ ውስጥ ታግተው መቆየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለኢቲቪ ተናግረዋል።
በእገታ ላይ የነበሩትን ተማሪዎች በሰላማዊ መንገድ ያለምንም ጉዳት ለማስለቀቅ መንግስት ከአካባቢው የአገር ሽማግሌዎች ፣ ከወጣቶችና ከመከላከያ ሰራዊትና የፀጥታ መዋቅሮች ጋር ሲሰራ መቆቱን ኃላፊው አስታውቀዋል።
የሰላም ጥረቱ ፍሬ በማፍርቱ ታግተው ከነበሩ ተማሪዎች ውስጥ 13 ሴትና 8 ወንድ በድምሩ 21 ተማሪዎች በሰላማዊ ሁኔታ መለቀቃቸውን አቶ ንጉሱ አስታውቀዋል።
ይሁን እንጂ አሁንም ቀሪ #6_ተማሪዎች_በእገታ ላይ መሆናቸውን በአካባቢው የተሰማራው የፀጥታ ኃይል መረጃ መስጠቱን ተናግረዋል።
ታግተው ያሉ ቀሪ ተማሪዎችን ያለምንም ጉዳት እንዲለቀቁ ለማድረግ መንግስት ከአገር ሽማግሌዎችና የሐይማኖት አባቶች ጋር በመተባበር በአካባቢው ወግና ስርዓት ለማስለቀቅ እየሰራ መሆኑንም አቶ ንጉሱ ጥላሁን ለኢቲቪ ገልፀዋል።
መንግስትም በተከታታይ ከእገታ ያልወጡ 6 ተማሪዎችን ለማስለቀቅ እየተደረገ ያለውን ጥረት በየጊዜው ለህዝብ መረጃ እንደሚያደርስም አመልክተዋል።
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEO_AwEACCqYXy4L9A. 👈🏾👈🏾👈👈👈 🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄
የተከበራችሁ የ SHOPIA®️ ቤተሰቦች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል በሰላም አደረሳችሁ ❤️ እያልን በዐሉን ምክንያት በማድረግ ከ 25/04/12(ቅዳሜ) ጀምሮ ለ 3 ተከታታይ ቀናት በቻናላችን በኩል በሚሸጡ ሁሉም ዕቃዎች ላይ 5-15%⬇️ ቅናሽ አድርገናል።🤗
🎉🛍 ይግዙ በዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ ቅናሹ የሚቆየው እስከ በዐሉ ዋዜማ ድረስ ብቻ ነው🎁🛒
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅
⭐️ መልካም የገና በዐል ⭐️
⭐️ SHOPIA ⭐️
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEO_AwEACCqYXy4L9A
የተከበራችሁ የ SHOPIA®️ ቤተሰቦች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል በሰላም አደረሳችሁ ❤️ እያልን በዐሉን ምክንያት በማድረግ ከ 25/04/12(ቅዳሜ) ጀምሮ ለ 3 ተከታታይ ቀናት በቻናላችን በኩል በሚሸጡ ሁሉም ዕቃዎች ላይ 5-15%⬇️ ቅናሽ አድርገናል።🤗
🎉🛍 ይግዙ በዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ ቅናሹ የሚቆየው እስከ በዐሉ ዋዜማ ድረስ ብቻ ነው🎁🛒
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅
⭐️ መልካም የገና በዐል ⭐️
⭐️ SHOPIA ⭐️
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEO_AwEACCqYXy4L9A