ኔዳምኮ ካፒታል የተሰኘ የኔዘርላንድስ ኩባንያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ 10 ሺህ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ማሰልጠን እፈልጋለሁ አለ።
Via:- Fbc / #Al_ain
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- Fbc / #Al_ain
@YeneTube @Fikerassefa
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የገና ሎተሪ ታህሳስ 29/2012 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ዕድል አዳራሽ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ላይ በህዝብ ፊት ወጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት የወጡት የአሸናፊ ዕጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ሆነዋል፡፡ 👇👇👇👇
👉1ኛ. 5,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር -------1507526
👉2ኛ. 2,500,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር----------0391652
👉3ኛ. 1,500,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር ---------0083181
👉4ኛ. 600,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1436526
👉5ኛ. 300,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1570545
👉6ኛ. 150,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ----------0355397
👉7ኛ.100,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ----------0880889
👉8ኛ.17 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 3,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------- 03240
👉9ኛ. 17 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,500 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------90649
👉10ኛ. 170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 600 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------1263
👉11ኛ.170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 300 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------6233
👉12ኛ.170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 150 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------2565
👉13ኛ.1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 120 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------646
👉14ኛ. 1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 90 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----385
👉15ኛ. 1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 45 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----80
👉16ኛ.17,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 30 የሚያስገኘው (የማስተዛዘኛ) ዕጣ ቁጥር ደግሞ 5 በመሆን ወጥቷል፡፡
ታህሳስ 29 ቀን 2012 ዓ.ም
ምንጭ:- ብሔራዊ ሎተሪ
@YeneTube @Fikerassefa
👉1ኛ. 5,000,000 ብር የሚያስገኘው የ1ኛ ዕጣ ቁጥር -------1507526
👉2ኛ. 2,500,000 ብር የሚያስገኘው የ2ኛ ዕጣ ቁጥር----------0391652
👉3ኛ. 1,500,000 ብር የሚያስገኘው የ3ኛ ዕጣ ቁጥር ---------0083181
👉4ኛ. 600,000 ብር የሚያስገኘው የ4ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1436526
👉5ኛ. 300,000 ብር የሚያስገኘው የ5ኛ ዕጣ ቁጥር ---------1570545
👉6ኛ. 150,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ----------0355397
👉7ኛ.100,000 ብር የሚያስገኘው የ6ኛ ዕጣ ቁጥር ----------0880889
👉8ኛ.17 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 3,000 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------- 03240
👉9ኛ. 17 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 1,500 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------90649
👉10ኛ. 170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 600 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------1263
👉11ኛ.170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 300 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------6233
👉12ኛ.170 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 150 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር--------2565
👉13ኛ.1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 120 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-------646
👉14ኛ. 1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 90 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----385
👉15ኛ. 1,700 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 45 የሚያስገኘው ዕጣ ቁጥር-----80
👉16ኛ.17,000 ዕጣዎች እያንዳንዳቸው ብር 30 የሚያስገኘው (የማስተዛዘኛ) ዕጣ ቁጥር ደግሞ 5 በመሆን ወጥቷል፡፡
ታህሳስ 29 ቀን 2012 ዓ.ም
ምንጭ:- ብሔራዊ ሎተሪ
@YeneTube @Fikerassefa
በምዕራብ ወለጋ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች የኢንተርኔት እና ስልክ ግንኙነት ከተቋረጠ 5 ቀናት እንደሆነው ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል፡፡ ኢንተርኔት ደሞ በአራቱም ወለጋ ዞኖች ተቋርጧል፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም ማብራሪያ መስጠት አልፈለገም፡፡ አካባቢው ግን በጦር ዕዝ ስር ከወደቀ ወራት አልፈዋል፡፡
Via:- wazema
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- wazema
@YeneTube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከመሸ በሰጡት መግለጫ ከአሜሪካ በኩል በትላንቱ የኢራን ጥቃት የተጎዳም ሆነ የሞተ አለመኖሩን አስታውቋል።
እንዲሁም ኢራን ፀብ አጫሪ ተግባሯን የማታቆም ከሆነ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ማዕቀብ ይጠብቃታል ብለዋል።
Via:- Usa today
@YeneTube @Fikerassefa
እንዲሁም ኢራን ፀብ አጫሪ ተግባሯን የማታቆም ከሆነ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ማዕቀብ ይጠብቃታል ብለዋል።
Via:- Usa today
@YeneTube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEO_AwEACCqYXy4L9A. 👈🏾👈🏾👈👈👈 🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄
የተከበራችሁ የ SHOPIA®️ ቤተሰቦች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል በሰላም አደረሳችሁ ❤️ እያልን በዐሉን ምክንያት በማድረግ ከ 25/04/12(ቅዳሜ) ጀምሮ ለ 3 ተከታታይ ቀናት በቻናላችን በኩል በሚሸጡ ሁሉም ዕቃዎች ላይ 5-15%⬇️ ቅናሽ አድርገናል።🤗
🎉🛍 ይግዙ በዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ ቅናሹ የሚቆየው እስከ በዐሉ ዋዜማ ድረስ ብቻ ነው🎁🛒
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅
⭐️ መልካም የገና በዐል ⭐️
⭐️ SHOPIA ⭐️
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEO_AwEACCqYXy4L9A
የተከበራችሁ የ SHOPIA®️ ቤተሰቦች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዐል በሰላም አደረሳችሁ ❤️ እያልን በዐሉን ምክንያት በማድረግ ከ 25/04/12(ቅዳሜ) ጀምሮ ለ 3 ተከታታይ ቀናት በቻናላችን በኩል በሚሸጡ ሁሉም ዕቃዎች ላይ 5-15%⬇️ ቅናሽ አድርገናል።🤗
🎉🛍 ይግዙ በዕድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ ቅናሹ የሚቆየው እስከ በዐሉ ዋዜማ ድረስ ብቻ ነው🎁🛒
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅
⭐️ መልካም የገና በዐል ⭐️
⭐️ SHOPIA ⭐️
🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅🎄🎅👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEO_AwEACCqYXy4L9A
Quality products 👇👇👇
Edifice casio watch- 1900 birr
Poison girl dior perfume-1100 birr
Ysl manifesto perfume-1100 birr
Chanel bags 7 pieces -2000 birr
Armani watch-1900 birr
YSL perfume-1100 birr
Miss dior perfume-1100 birr
Contact @kiru04
0931607806
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEPkyxEP1snCoAkFGw
Edifice casio watch- 1900 birr
Poison girl dior perfume-1100 birr
Ysl manifesto perfume-1100 birr
Chanel bags 7 pieces -2000 birr
Armani watch-1900 birr
YSL perfume-1100 birr
Miss dior perfume-1100 birr
Contact @kiru04
0931607806
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEPkyxEP1snCoAkFGw
ኢትዮ ቴሌኮም ባለፉት 6 ወራት 547 የኬብል መቆረጥና ስርቆትእንደደረሰበት ዛሬ በዚሁ ጉዳይ ላይ እየተደረገ በሚገኝ ስብሰባ ላይ አስታውቋል።
ምንጭ:- Alain
@YeneTube @Fikeeassefa
ምንጭ:- Alain
@YeneTube @Fikeeassefa
የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከኃላፊነታቸው መነሳታቸውን ከተለያያዩ የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች ተመልክተናል።
@YeneTube @Fikerasssefa
@YeneTube @Fikerasssefa
ታሕሳስ 8 ቀን 2011 ዓ/ም የከምባታ ጠምባሮ ዞን ምክር ቤት ባካሔደው አስቸኳይ ጉባኤ በሙሉ ድምጽ ያፀደቀው የከምባታ ብሔር በክልል የመደራጀት ሕገ መንግስታዊ ጥያቄ መፈጸም ባለበት የጊዜ ገደብ ውስጥ ባለመከናወኑ የከምባታ ጠምባሮ ዞን ምክር ቤት ለኢፌዴሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት የፃፈው አቤቱታ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም ቢሮ ደርሷል።
የከምባታ ጠምባሮ ዞን አስተዳደር ሕዝብ ግንኙነት ጽ/ቤት
@Yenetube @Fikerassefa
የከምባታ ጠምባሮ ዞን አስተዳደር ሕዝብ ግንኙነት ጽ/ቤት
@Yenetube @Fikerassefa
የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፀደቀ!
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባው በዛሬው እለት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ አድርጓል።ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው ከውጪ ጉዳይና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እንዲሁም በተባባሪነት ከህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርምሮ ያቀረበለትን የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ያቀረቡትን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ተመልክቷል።በዚህም የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅ የጦር መሳሪያ ቁጥጥር የሀገርንና የህዝብን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ እንዲሁም የዜጎችን እና የህዝቦችን መብትና ደህንነት ለማስከበር አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ መዘጋጀቱ ተነግሯል...
https://telegra.ph/regulation-01-09
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባው በዛሬው እለት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ አድርጓል።ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው ከውጪ ጉዳይና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እንዲሁም በተባባሪነት ከህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርምሮ ያቀረበለትን የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ ያቀረቡትን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ተመልክቷል።በዚህም የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅ የጦር መሳሪያ ቁጥጥር የሀገርንና የህዝብን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ እንዲሁም የዜጎችን እና የህዝቦችን መብትና ደህንነት ለማስከበር አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ መዘጋጀቱ ተነግሯል...
https://telegra.ph/regulation-01-09
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ችግር ፈጥረዋል ባላቸው 51 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወሰደ
ችግር ፈጥረዋል ባላቸው 51 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የጅማ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል።
ትምህርት እንዲስተጓጎል ፍላጎት ባላቸውና ሁኔታዎችን በመጠቀም ችግር የፈጠሩ 51 ተማሪዎች በመለየት ሕግ የማስከበር እርምጃ መውሰዱን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል፡፡
ለ31 ተማሪዎች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ሲሆን 20 ተማሪዎች ላይ ከ1 ዓመት እሰከ ሙሉ በሙሉ ከትምህርት መርሐ-ግብር ማገድ የሚደርስ የዲሲፕሊን ቅጣት እርምጃዎችን መውሰዱ ተገልጿል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ዩኒቨርሲቲዉ ባደረገዉ ሰፊ ግምገማ 28 የጥበቃ አባላትን በጡረታ እና 29 ደግሞ ለይቶ ከጥበቃ ሥራ እንዳሰናበተ ነው የተገለፀው።
ተልዕኮውን ለማሳካት በተለያዩ የአስተዳደር ደረጃዎች ላይ ያሉ ኃላፊዎችን በአዳዲስ ሰዎች በመተካት የተቋም ለውጥ ሂደቱን እያንቀሳቀሰ ይገኛልም ተብሏል።
ከተቋማዊ ለውጥ ሂደቱ ጋር በተገናኘ በአስተዳደር እና ተማሪዎች አገልግሎት ዙርያ የምክትል ፕሬዝዳንት እና የ3 ዳይሬክተሮች እንዲሁም በሌሎች ዘርፎችም የ3 ኃላፊዎችን ለውጥ አድርጓል፡፡
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
ችግር ፈጥረዋል ባላቸው 51 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የጅማ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል።
ትምህርት እንዲስተጓጎል ፍላጎት ባላቸውና ሁኔታዎችን በመጠቀም ችግር የፈጠሩ 51 ተማሪዎች በመለየት ሕግ የማስከበር እርምጃ መውሰዱን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል፡፡
ለ31 ተማሪዎች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ሲሆን 20 ተማሪዎች ላይ ከ1 ዓመት እሰከ ሙሉ በሙሉ ከትምህርት መርሐ-ግብር ማገድ የሚደርስ የዲሲፕሊን ቅጣት እርምጃዎችን መውሰዱ ተገልጿል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ዩኒቨርሲቲዉ ባደረገዉ ሰፊ ግምገማ 28 የጥበቃ አባላትን በጡረታ እና 29 ደግሞ ለይቶ ከጥበቃ ሥራ እንዳሰናበተ ነው የተገለፀው።
ተልዕኮውን ለማሳካት በተለያዩ የአስተዳደር ደረጃዎች ላይ ያሉ ኃላፊዎችን በአዳዲስ ሰዎች በመተካት የተቋም ለውጥ ሂደቱን እያንቀሳቀሰ ይገኛልም ተብሏል።
ከተቋማዊ ለውጥ ሂደቱ ጋር በተገናኘ በአስተዳደር እና ተማሪዎች አገልግሎት ዙርያ የምክትል ፕሬዝዳንት እና የ3 ዳይሬክተሮች እንዲሁም በሌሎች ዘርፎችም የ3 ኃላፊዎችን ለውጥ አድርጓል፡፡
Via:- EBC
@YeneTube @Fikerassefa
በ$5000 ዶላር አነስተኛ ስራ መጀመር እቅድ ካሎት በTony Elumelu Foundation ላይ አፕላይ በማድረግ አሸናፊ ለሆኑ ቡድኖች #5000 ዶላር እንደሚሰጥ አስታውቋል።
ከዚህ በፊት የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ይሳተፉበታል ነገር ግን ከኢትዮጵያ ታሳታፊዎች አነስተኛ ናቸው።
-ይህንን ሊንክ በመጠቀም እቅዶን ለፋውንዴሽኑ ይላኩ⬇️
#Share
http://tefconnect.com
ከዚህ በፊት የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ይሳተፉበታል ነገር ግን ከኢትዮጵያ ታሳታፊዎች አነስተኛ ናቸው።
-ይህንን ሊንክ በመጠቀም እቅዶን ለፋውንዴሽኑ ይላኩ⬇️
#Share
http://tefconnect.com
አቶ ትግስቱ አወሉ ከፌዴራሊስት ሃይሎች ፎረም ራሳቸውን ማግለላቸወን አስታወቁ።
አቶ ትግስቱ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ የፌዴራሊስት ሃይሎች በሚል የተሰባሰበው ሃይል ህወሓት ዳግም የበላይነቱን ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት አካል ነው።
እንደ አቶ ትግስቱ ገለጻም፤ ይህ ፎረም የኢትዮጵያን ህዝብ ዳግም ለማስለቀስ ያለመ ነው።
ህወሓት የብልጽግና ፓርቲ አሃዳዊ ነው የሚለው የብሄር ብሄረሰቦችን ቀልብ ለመሳብና የስብስቡ አካል ለማድረግ ነው ያሉት አቶ ትግስቱ፤ የፎረሙ አላማና አካሄድ የህወሓትን የበላይነት ለመመለስ ያለመ በመሆኑ ራሳቸውን ከፎረሙ ምክትል ሰብሳቢነት ጭምር ማግለላቸውን አስታውቀዋል።
Via:-EPA
@YeneTube @Fikerasssefa
አቶ ትግስቱ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ የፌዴራሊስት ሃይሎች በሚል የተሰባሰበው ሃይል ህወሓት ዳግም የበላይነቱን ለመመለስ የሚያደርገው ጥረት አካል ነው።
እንደ አቶ ትግስቱ ገለጻም፤ ይህ ፎረም የኢትዮጵያን ህዝብ ዳግም ለማስለቀስ ያለመ ነው።
ህወሓት የብልጽግና ፓርቲ አሃዳዊ ነው የሚለው የብሄር ብሄረሰቦችን ቀልብ ለመሳብና የስብስቡ አካል ለማድረግ ነው ያሉት አቶ ትግስቱ፤ የፎረሙ አላማና አካሄድ የህወሓትን የበላይነት ለመመለስ ያለመ በመሆኑ ራሳቸውን ከፎረሙ ምክትል ሰብሳቢነት ጭምር ማግለላቸውን አስታውቀዋል።
Via:-EPA
@YeneTube @Fikerasssefa