በአማራ እና ትግራይ የሀገር ሽማግሌዎች መካከል የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው
የአማራ እና ትግራይ ክልል ህዝቦችን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር ዋነኛ አላማው ያደረገ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
"ህብረ—ብሄራዊ አንድነታችንን ለማጠናከር ውስጣዊ ችግሮቻችንን በምክክር እንፍታ" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ባለው የምክክር መድረክ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል፡፡
የምክክር መድረኩ በኢትዮጵያ የሀገር ሽማግሌዎች መማክርት ጉባኤ፣ በሰላም ሚኒስቴር እና በጀስትስ ፎር ኦል ፒ. ኤፍ. ኢትዮጵያ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የሁለቱ ክልል ህዝቦች እየገጠሟቸው ያሉ ችግሮች እና የመፍትሄ ሀሳቦች ይጠቁሙበታል ተብሎ ይጠበቃል።
Via:- EBC
@Yenetube @Fikerassefa
የአማራ እና ትግራይ ክልል ህዝቦችን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር ዋነኛ አላማው ያደረገ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
"ህብረ—ብሄራዊ አንድነታችንን ለማጠናከር ውስጣዊ ችግሮቻችንን በምክክር እንፍታ" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ባለው የምክክር መድረክ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል፡፡
የምክክር መድረኩ በኢትዮጵያ የሀገር ሽማግሌዎች መማክርት ጉባኤ፣ በሰላም ሚኒስቴር እና በጀስትስ ፎር ኦል ፒ. ኤፍ. ኢትዮጵያ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የሁለቱ ክልል ህዝቦች እየገጠሟቸው ያሉ ችግሮች እና የመፍትሄ ሀሳቦች ይጠቁሙበታል ተብሎ ይጠበቃል።
Via:- EBC
@Yenetube @Fikerassefa
ሩዋንዳ ሁለት ተከታታይ የኢትዮጵያ ድራማዎችን በትርጉም በቴሌቪዥን ማሳየት ልትጀምር ነው!
በሩዋንዳ ብሄራዊ ቴሌቪዝን ጣብያ በሆነው አር ቲቪ ሰው ለሰው እና ዘመን ድራማ በትርጉም ሊቀርቡ መሆኑ ተሰምቷል። በቅድሚያ ሰው ለሰው ለእይታ የሚቀርብ ሲሆን ለዚህ ይረዳ ዘንድ የሩዋንዳ ሃገር ተዋንዎች የሰው ለሰው ድራም ትርጉም ድምጽ ቀረጻ ላይ መሆናቸውን ታዲያስ አዲስ ዘግቧል።
@Yeneyube @Fikerassefa
በሩዋንዳ ብሄራዊ ቴሌቪዝን ጣብያ በሆነው አር ቲቪ ሰው ለሰው እና ዘመን ድራማ በትርጉም ሊቀርቡ መሆኑ ተሰምቷል። በቅድሚያ ሰው ለሰው ለእይታ የሚቀርብ ሲሆን ለዚህ ይረዳ ዘንድ የሩዋንዳ ሃገር ተዋንዎች የሰው ለሰው ድራም ትርጉም ድምጽ ቀረጻ ላይ መሆናቸውን ታዲያስ አዲስ ዘግቧል።
@Yeneyube @Fikerassefa
👍1
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የአዳማ የኢንዱሰትሪ ፓርክን እየጎበኙ ነው
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ እና በኢትዮጵያ ጉበኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የአዳማ የኢንዱሰትሪ ፓረክን በመጎብኘት ላይ ናቸው።
መሪዎቹ ለጉብኝቱ አዳማ ሲደርሱ የኦሮሚያ ብሄራዊ ከልላዊ መንግስት ምክትል ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ትናንት ነበር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ እና በኢትዮጵያ ጉበኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የአዳማ የኢንዱሰትሪ ፓረክን በመጎብኘት ላይ ናቸው።
መሪዎቹ ለጉብኝቱ አዳማ ሲደርሱ የኦሮሚያ ብሄራዊ ከልላዊ መንግስት ምክትል ርእሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ትናንት ነበር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ሳተላይት ከህዋ ያነሳችውን የመጀመሪያ ምስል ላከች!!
ኢትዮጵያ ባለፈው ሳምንት ወደ ህዋ ያመጠቀቻት ሳተላይት ከህዋ ያነሳቸውን የመጀመሪያ ምስል ልካለች።
ምድርን እየቃኘች እና በፎቶ እየመዘገበች መረጃ የምትሰበስበውና “ETRSS-1” የሚል ስያሜን የተሰጣት የመጀመሪያዋ የኢትዮጵያ ሳተላይት የመጀመሪያ ፎቶን ከህዋ እንደላከች ነው የተገለፀው።
ሳተላይቷ ቻይና ከሚገኘው የሳተላይት ማስወንጨፊያ ጣቢያ ባለፈው አርብ ነበር የመጠቀቸው።
የአየር ንብረት ለውጥን ለመቆጣጠር፣ ከግብርና ጋር የተያያዙ ጥናት እና ምርምሮችን ለመሥራት እና ሌሎች ዘርፈ ብዙ የመሠረተ ልማት ተግባራትን ለማከናወን ታስችላለች ነው የተባለው።
በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ይህን የመጀመሪያ ምስል ይፋ አድርገዋል፤ ሆኖም ምስሉ የት አከባቢን የሚያሳይ እንደሆነ አልተመለከተም።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ ባለፈው ሳምንት ወደ ህዋ ያመጠቀቻት ሳተላይት ከህዋ ያነሳቸውን የመጀመሪያ ምስል ልካለች።
ምድርን እየቃኘች እና በፎቶ እየመዘገበች መረጃ የምትሰበስበውና “ETRSS-1” የሚል ስያሜን የተሰጣት የመጀመሪያዋ የኢትዮጵያ ሳተላይት የመጀመሪያ ፎቶን ከህዋ እንደላከች ነው የተገለፀው።
ሳተላይቷ ቻይና ከሚገኘው የሳተላይት ማስወንጨፊያ ጣቢያ ባለፈው አርብ ነበር የመጠቀቸው።
የአየር ንብረት ለውጥን ለመቆጣጠር፣ ከግብርና ጋር የተያያዙ ጥናት እና ምርምሮችን ለመሥራት እና ሌሎች ዘርፈ ብዙ የመሠረተ ልማት ተግባራትን ለማከናወን ታስችላለች ነው የተባለው።
በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ይህን የመጀመሪያ ምስል ይፋ አድርገዋል፤ ሆኖም ምስሉ የት አከባቢን የሚያሳይ እንደሆነ አልተመለከተም።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
ዳሽን ባንክ በ100 ሚሊየን ብር የስራ እድል ፈጠራ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ።
የኢትዮጵያ ታለንት ፓወር ሲሪየስ የሚል መጠሪያ የተሰጠው ይህ ፕሮጀክት፥ ስራ ፈጠራን ማበረታታት፣ ክህሎት ላላቸው ዜጎች የገንዘብ ድጋፍ ማድረግና የስራ አጥነትን ለመቅረፍ ያግዛል ነው የተባለው።
ከዚህ ባለፈም ለሃገራዊው የኢኮኖሚ ማሻሻያ እቅድ ትግበራ የራሱን ሚና ይወጣል ተብሎም ይጠበቃል።
ፕሮጀክቱ በዚህ አመት በተመረጡ ስድስት ከተሞች ተግባራዊ እንደሚደረግም ባንኩ አስታውቋል።
በፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የሚሆኑ ዜጎችም የስራ ፈጠራ ክህሎትና የአቅም ግንባታ ስልጠና የሚያገኙ ሲሆን፥ ስራ መጀመር የሚያስችል ድጋፍም ከባንኩ ያገኛሉ።
ፕሮጀክቱ የስራ ፈጠራ ስልጠና፣ የጥቃቅን እና አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች አቅም ግንባታ፣ የከፍተኛ ትምህርት የፋይናንስ ድጋፍ መርሃ ግብር፣ የፋይናንስ ተደራሽነት መርሃ ግብር፣ የቢዝነስ ክለብ ምስረታ፣ የገበያ ትስስር እና የእሴት ሰንሰለት የፋይናንስ ድጋፍ ላይ ትኩረቱን ያደርጋል።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ታለንት ፓወር ሲሪየስ የሚል መጠሪያ የተሰጠው ይህ ፕሮጀክት፥ ስራ ፈጠራን ማበረታታት፣ ክህሎት ላላቸው ዜጎች የገንዘብ ድጋፍ ማድረግና የስራ አጥነትን ለመቅረፍ ያግዛል ነው የተባለው።
ከዚህ ባለፈም ለሃገራዊው የኢኮኖሚ ማሻሻያ እቅድ ትግበራ የራሱን ሚና ይወጣል ተብሎም ይጠበቃል።
ፕሮጀክቱ በዚህ አመት በተመረጡ ስድስት ከተሞች ተግባራዊ እንደሚደረግም ባንኩ አስታውቋል።
በፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የሚሆኑ ዜጎችም የስራ ፈጠራ ክህሎትና የአቅም ግንባታ ስልጠና የሚያገኙ ሲሆን፥ ስራ መጀመር የሚያስችል ድጋፍም ከባንኩ ያገኛሉ።
ፕሮጀክቱ የስራ ፈጠራ ስልጠና፣ የጥቃቅን እና አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች አቅም ግንባታ፣ የከፍተኛ ትምህርት የፋይናንስ ድጋፍ መርሃ ግብር፣ የፋይናንስ ተደራሽነት መርሃ ግብር፣ የቢዝነስ ክለብ ምስረታ፣ የገበያ ትስስር እና የእሴት ሰንሰለት የፋይናንስ ድጋፍ ላይ ትኩረቱን ያደርጋል።
Via:- FBC
@Yenetube @Fikerassefa
“ዲፋክቶ መንግስት ያዋጣል ብሎ የሚያስብ ፓርቲና ፖለቲከኛ እጅግ በጣም ለትግራይ ሕዝብ ጥፋት እየደገሰ ያለ ነው”
#አቶ_ገብሩ_አስራት_የአረና_ትግራይና የመድረክ_ስራ_አስፈጻሚ_ኮሚቴ_አባል።
• ሕወሓት ይፋዊ በሆነው ልሳኑ ወይን ጋዜጣ ላይ ዲፋክቶ መንግስት እንመሰርታለን ነው ያሉት።
• የሕወሓት አመራር ስለተቸገረና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ስለተበላሸ እንገነጠላለን የሚለው ነገር የማያዋጣ ለሕዝብ የማይበጅ፤ ጥፋትን የሚያስከትል ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
• ዲፋክቶ መንግስት ማለት ሕገወጥ መንግስት ማለት ነው፡፡ ለሕወሓት አመራር ፤ ለአንዳንድ አክቲቪስቶች እንዲመች ሲባል የትግራይን ሕዝብ ወደ አልተፈለገ መንገድ እየመሩት እንዳሉ ሊሰመርበት ይገባል፡፡
• ይሄ ትግራይን ነጻ እናወጣለን፣ ዲፋክቶ መንግስት (ኢ-መደበኛ ) የሆነ መንግስት ነው።
• ዲፋክቶ መንግስት በአለም መንግስታት እውቅና ፤ፓስፖርትና ቪዛ የለህም። መንቀሳቀስ አትችልም፡፡ ልትነግድ አትችልም፤ ሕገወጥ ነህ፤ ኢንቨስትመንት የሚባል ነገር የለም፤ የውጭ ኢንቨስትመንት አይኖርም፡፡ የውጭ ምንዛሪ ማንቀሳቀስ አትችልም፤ መጨረሻም ላይ ከጎረቤቶችህ ጋር ወደ ግጭት ወደ ጦርነት ውስጥ ነው የምትገባው።
ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ⬇️
https://telegra.ph/Yenetube-12-26
#አቶ_ገብሩ_አስራት_የአረና_ትግራይና የመድረክ_ስራ_አስፈጻሚ_ኮሚቴ_አባል።
• ሕወሓት ይፋዊ በሆነው ልሳኑ ወይን ጋዜጣ ላይ ዲፋክቶ መንግስት እንመሰርታለን ነው ያሉት።
• የሕወሓት አመራር ስለተቸገረና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ስለተበላሸ እንገነጠላለን የሚለው ነገር የማያዋጣ ለሕዝብ የማይበጅ፤ ጥፋትን የሚያስከትል ነው ብዬ አምናለሁ፡፡
• ዲፋክቶ መንግስት ማለት ሕገወጥ መንግስት ማለት ነው፡፡ ለሕወሓት አመራር ፤ ለአንዳንድ አክቲቪስቶች እንዲመች ሲባል የትግራይን ሕዝብ ወደ አልተፈለገ መንገድ እየመሩት እንዳሉ ሊሰመርበት ይገባል፡፡
• ይሄ ትግራይን ነጻ እናወጣለን፣ ዲፋክቶ መንግስት (ኢ-መደበኛ ) የሆነ መንግስት ነው።
• ዲፋክቶ መንግስት በአለም መንግስታት እውቅና ፤ፓስፖርትና ቪዛ የለህም። መንቀሳቀስ አትችልም፡፡ ልትነግድ አትችልም፤ ሕገወጥ ነህ፤ ኢንቨስትመንት የሚባል ነገር የለም፤ የውጭ ኢንቨስትመንት አይኖርም፡፡ የውጭ ምንዛሪ ማንቀሳቀስ አትችልም፤ መጨረሻም ላይ ከጎረቤቶችህ ጋር ወደ ግጭት ወደ ጦርነት ውስጥ ነው የምትገባው።
ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ⬇️
https://telegra.ph/Yenetube-12-26
ኢትዮጵያ ከ2000 እስከ 2010 ከ17 ቢሊዬን ዶላር በላይ ሃብቷን በሙስና አጥታለች!
የዓለም ፈተና፣ ለህዝቦችን ልማት አብሮነትና ብልጽግና ብሎም ሰላም ፈተና በሆነው ሙስና ኢትዮጵያ ባለፉት ከ2000 እስከ 2010 ድረስ ከ17 ቢሊዬን ዶላር በላይ ሃብቷ መመዝበሩን የፌዴራል ስነምግባርና ጸረሙስና ኮሚሽን መረጃ አመለከተ፡፡ከኮሚሽኑ የተገኘ መረጃ እንዳለመከተው ሙስና ኢትዮጵያን እአአ ከ2000 እስከ 2010 እ.ኤ.አ ባሉት ዓመታት 11ነጥብ7 ቢሊዬን ዶላር፤ በ2009 እና 2010 ደግሞ 6 ነጥብ 66 ቢሊዬን ዶላር ማሳጣቱን ያሳያሉ፡፡በመረጃው እንደተመላከተው ሙስና ዓለማችንን በየዓመቱ ከአጠቃላይ ዓመታዊ ምርት ገቢ 5 በመቶ እያሳጣት ሲሆን፤ አፍሪካም ከ50 ቢሊዬን ዶላር በላይ በሙስና የሚዘረፍባት አህጉር ሆናለች፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የዓለም ፈተና፣ ለህዝቦችን ልማት አብሮነትና ብልጽግና ብሎም ሰላም ፈተና በሆነው ሙስና ኢትዮጵያ ባለፉት ከ2000 እስከ 2010 ድረስ ከ17 ቢሊዬን ዶላር በላይ ሃብቷ መመዝበሩን የፌዴራል ስነምግባርና ጸረሙስና ኮሚሽን መረጃ አመለከተ፡፡ከኮሚሽኑ የተገኘ መረጃ እንዳለመከተው ሙስና ኢትዮጵያን እአአ ከ2000 እስከ 2010 እ.ኤ.አ ባሉት ዓመታት 11ነጥብ7 ቢሊዬን ዶላር፤ በ2009 እና 2010 ደግሞ 6 ነጥብ 66 ቢሊዬን ዶላር ማሳጣቱን ያሳያሉ፡፡በመረጃው እንደተመላከተው ሙስና ዓለማችንን በየዓመቱ ከአጠቃላይ ዓመታዊ ምርት ገቢ 5 በመቶ እያሳጣት ሲሆን፤ አፍሪካም ከ50 ቢሊዬን ዶላር በላይ በሙስና የሚዘረፍባት አህጉር ሆናለች፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ለዩኒቨርሲቲ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች በተዘጋጀው የታሪክ ሞጁል ላይ የግምገማ መድረክ ተከፈተ
የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለዩኒቨርሲቲ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በጋራ ከሚወስዷቸው ትምህርቶች አንዱ በሆነው የታሪክ ሞጁል ላይ የጋራ ግምገማ መድረክ ታኅሣሥ 16 ቀን 2012 አዲስ አበባ ውስጥ ጀመረ።
በግምገማ መድረኩ ላይ ከዩኒቨርሲቲ ምሁራን እና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ ባለሞያዎች እንደሚሳተፉ ታውቋል።
ግምገማው ከታኅሣሥ 16-18 ቀን 2012 ባሉት ሦስት ቀናት ውስጥ እንደሚካሔድም ተገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለዩኒቨርሲቲ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በጋራ ከሚወስዷቸው ትምህርቶች አንዱ በሆነው የታሪክ ሞጁል ላይ የጋራ ግምገማ መድረክ ታኅሣሥ 16 ቀን 2012 አዲስ አበባ ውስጥ ጀመረ።
በግምገማ መድረኩ ላይ ከዩኒቨርሲቲ ምሁራን እና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ ባለሞያዎች እንደሚሳተፉ ታውቋል።
ግምገማው ከታኅሣሥ 16-18 ቀን 2012 ባሉት ሦስት ቀናት ውስጥ እንደሚካሔድም ተገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና የአዳማ የኢንዱስትሪ ፓርክንና ገልመ አባገዳን ጎበኙ!
በትናንትናው ዕለት ለይፋዊ ጉብኝት ኢትዮጵያ የገቡት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ የአዳማ የኢንዱስትሪ ፓርክን እና ገልመ አባገዳን ጎብኝተዋል። የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ለመሪዎቹ አቀባበል አድርገዋል።
የአዳማ ሕዝብ ለመሪዎቹ ደማቅ አቀባበል ከማድረግም ባሻገር በኦሮሞ ሕዝብ ባህል እና እሴት መሠረት የፈረስ ስጦታ እንዳበረከተላቸው ከኦቢኤን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በትናንትናው ዕለት ለይፋዊ ጉብኝት ኢትዮጵያ የገቡት የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ዛሬ የአዳማ የኢንዱስትሪ ፓርክን እና ገልመ አባገዳን ጎብኝተዋል። የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ለመሪዎቹ አቀባበል አድርገዋል።
የአዳማ ሕዝብ ለመሪዎቹ ደማቅ አቀባበል ከማድረግም ባሻገር በኦሮሞ ሕዝብ ባህል እና እሴት መሠረት የፈረስ ስጦታ እንዳበረከተላቸው ከኦቢኤን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
አንበሳ ባንክ ከታክስ በፊት ከ695 ሚሊዮን ብር በላይ አተረፈ!
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማኅበር በ2011 የሒሳብ ከታክስ በፊት ያገኘው ትርፍ በ45 በመቶ በማደግ 695.5 ሚሊዮን ብር መሆኑን ገለጸ፡፡ ባንኩ የ2011 ዓመት የሒሳብ ዓመት ሪፖርቱ እንደሚያመላክተው፣ ከታክስ በኋላ ያገኘው የትርፍ መጠን 539 ሚሊዮን ብር ሆኗል፡፡ ባንኩ የሒሳብ ዓመቱ አፈጻጸም ውጤታማ እንደነበር የሚያመላክት ሲሆን፣ በተለይ በሁሉም የተቀማጭ ሒሳብ ዓይነቶች 4.8 ቢሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻሉ ለአብነት ተጠቅሷል፡፡
https://telegra.ph/Anbesa-12-26
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማኅበር በ2011 የሒሳብ ከታክስ በፊት ያገኘው ትርፍ በ45 በመቶ በማደግ 695.5 ሚሊዮን ብር መሆኑን ገለጸ፡፡ ባንኩ የ2011 ዓመት የሒሳብ ዓመት ሪፖርቱ እንደሚያመላክተው፣ ከታክስ በኋላ ያገኘው የትርፍ መጠን 539 ሚሊዮን ብር ሆኗል፡፡ ባንኩ የሒሳብ ዓመቱ አፈጻጸም ውጤታማ እንደነበር የሚያመላክት ሲሆን፣ በተለይ በሁሉም የተቀማጭ ሒሳብ ዓይነቶች 4.8 ቢሊዮን ብር ማሰባሰብ መቻሉ ለአብነት ተጠቅሷል፡፡
https://telegra.ph/Anbesa-12-26
👍1
የወራቤ- ቦዣባር አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ስራ በይፋ ተጀመረ።
በዛሬው እለት የሰላም ሚንስትር መፈርያት ካሚል፣ የትራንስፖርት ሚንስትር ዳግማዊት ሞገስ፣የደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው እና የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋናዳይሬክተር ኢ/ር ሀብታሙ ተገኘን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው ከፍተኛ የክልል እና የፌደራል የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት የፕሮጀክቱን ስራ በይፋ አስጀምረዋል። የወራቤ - ቦዣበር መንገድ ግንባታ ስራው ከ795 ሚልዮን በጀት ተመድቦለታል።በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ ላይ የሚጀምረው ፕሮጀክቱ 40.5 ኪ.ሜ ርዝመት አለው።ለመንገዱ ግንባታ የሚውለው ወጪ በኢትዮጵያ መንግስት ይሸፈናል።
Via ERA
@YeneTube @FikerAssefa
በዛሬው እለት የሰላም ሚንስትር መፈርያት ካሚል፣ የትራንስፖርት ሚንስትር ዳግማዊት ሞገስ፣የደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው እና የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋናዳይሬክተር ኢ/ር ሀብታሙ ተገኘን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው ከፍተኛ የክልል እና የፌደራል የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት የፕሮጀክቱን ስራ በይፋ አስጀምረዋል። የወራቤ - ቦዣበር መንገድ ግንባታ ስራው ከ795 ሚልዮን በጀት ተመድቦለታል።በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ ላይ የሚጀምረው ፕሮጀክቱ 40.5 ኪ.ሜ ርዝመት አለው።ለመንገዱ ግንባታ የሚውለው ወጪ በኢትዮጵያ መንግስት ይሸፈናል።
Via ERA
@YeneTube @FikerAssefa
የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በዱከም የሚገኘው የኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞንን ዛሬ መጎብኘታቸውን ከኦሮሚያ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
@Yenetube @FikerAssefa
@Yenetube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የኤርትራ ኤምባሲ ግንባታ የመሠረተ ድንጋይ የኢ.ፌ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ እና የሃገረ ኤርትራ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ አፈወርቂ በተገኙበት በዛሬው ዕለት ተቀምጧል፡፡
Via Mayor Office of Addis Ababa
@YeneTube @FikerAssefa
Via Mayor Office of Addis Ababa
@YeneTube @FikerAssefa
የሲኤንኤን የዓመቱ ጀግና በመቀለ ደማቅ አቀባበል ተደረገላት
ሲኤንኤን የዓመቱ ‘ጀግና’ ሲል የሸለማት ፍረወይኒ መብራህቱ ዛሬ ከሰዓት መቀለ ከተማ ስትደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላታል።
ፍረወይኒ በሲኤንኤን የዓመቱ ጀግና ተብላ እንድትመረጥ ያደረጋት፤ በመቀለ ከተማ ከ13 ዓመታት በፊት በመሰረተችው ማርያምሰባ ፍብሪካ በምታመርተው የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ምርት ነው።
ይህ ምርት በአነስተኛ ዋጋ ተገዝቶ በድጋሚ ጥቅም ላይ ከመዋሉም ባሻገር፤ ሴት ተማሪዎች በወር አበባ ምክንያት በሚያጋጥማቸው የስነ ልቦና ተጽእኖ ከትምህርት ቤት እንዳይቀሩ አስችሏል።
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ሲኤንኤን የዓመቱ ‘ጀግና’ ሲል የሸለማት ፍረወይኒ መብራህቱ ዛሬ ከሰዓት መቀለ ከተማ ስትደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላታል።
ፍረወይኒ በሲኤንኤን የዓመቱ ጀግና ተብላ እንድትመረጥ ያደረጋት፤ በመቀለ ከተማ ከ13 ዓመታት በፊት በመሰረተችው ማርያምሰባ ፍብሪካ በምታመርተው የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ምርት ነው።
ይህ ምርት በአነስተኛ ዋጋ ተገዝቶ በድጋሚ ጥቅም ላይ ከመዋሉም ባሻገር፤ ሴት ተማሪዎች በወር አበባ ምክንያት በሚያጋጥማቸው የስነ ልቦና ተጽእኖ ከትምህርት ቤት እንዳይቀሩ አስችሏል።
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
❤1
አሊባባ እና የቻይና ኤሌክትሪክ ፓዎር የተባሉ ድርጅቶች ከ700 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የሕክምና መሣሪያዎችን ለፈለገ ሕይወት አጠቅላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ከ15 በላይ የሚሆኑ የቻይና የሕክምና ቡድን አባላት በፈለገ ሕይወት አጠቅላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከትናንት ታኅሣሥ 15/2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ቀን የሚቆይ የሕክምና ድጋፍ እያደረጉ ነው፡፡
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
🔥1
በምዕ/ጎንደር ዞን በቋራ ወረዳ ከነፍስ ገቢያ ወደ ጎንደር በመጓዝ ላይ የነበረ ተሽከርካሪን ታጣቂዎች አስቁመው 5 ሰዎችን ማገታቸውን የቋራ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽ/ቤቱ እንዳስታወቀው "እገታው ማንነትን መሰረት ያደረገ ነው።"
Via Ethiopia Live Updates
@YeneTube @FikerAssefa
Via Ethiopia Live Updates
@YeneTube @FikerAssefa