ለአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ዳቦን በተመጣጣኝ ዋጋና በብዛት ለማቅረብ ታስቦ እየተገነባ ያለው የዳቦ ፋብሪካ ከጥር ወር በኋላ ሥራ እንደሚጀምር ተገለጸ።
በውጭ ምንዛሬ እጥረት እስከ አሁን የስንዴ ግብይት አለመፈጸሙ ተግዳሮት መሆኑም ተጠቅሷል።በሆራይዘን ፕላንቴሽን የዕቅድ ቢዝነስ ዴቨሎፕ መንትና የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ አቶ ይበልጣል ሽመልስ ለአዲስ ዘመን እንዳስረዱት፣ ከቅርብ ወራት በፊት ግንባታው የተጀመረው ይህ ፕሮጀክት በቀን 18 ሰዓታትን በመስራት ከ90 በመቶ በላይ ተጠናቋል። በቀጣይ ወራትም የማሽን ተከላና ቀላል ሥራዎች ይከናወናሉ።
ማሽኑ በመጓጓዝ ላይ ያለ ሲሆን በሦስት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሥፍራው ይደርሳልም ያሉት አቶ ይበልጣል፣ በዕቅዱ መሰረትም ፕሮጀክቱ እስከ ጥር ወር መገባደጃ ተጠናቆ ሙሉ ለሙሉ ወደሥራ ለመግባት መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
በውጭ ምንዛሬ እጥረት እስከ አሁን የስንዴ ግብይት አለመፈጸሙ ተግዳሮት መሆኑም ተጠቅሷል።በሆራይዘን ፕላንቴሽን የዕቅድ ቢዝነስ ዴቨሎፕ መንትና የፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ አቶ ይበልጣል ሽመልስ ለአዲስ ዘመን እንዳስረዱት፣ ከቅርብ ወራት በፊት ግንባታው የተጀመረው ይህ ፕሮጀክት በቀን 18 ሰዓታትን በመስራት ከ90 በመቶ በላይ ተጠናቋል። በቀጣይ ወራትም የማሽን ተከላና ቀላል ሥራዎች ይከናወናሉ።
ማሽኑ በመጓጓዝ ላይ ያለ ሲሆን በሦስት ሳምንታት ውስጥ ወደ ሥፍራው ይደርሳልም ያሉት አቶ ይበልጣል፣ በዕቅዱ መሰረትም ፕሮጀክቱ እስከ ጥር ወር መገባደጃ ተጠናቆ ሙሉ ለሙሉ ወደሥራ ለመግባት መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ የዓለም ቅርስ ኮሚቴ (The World Heritage Committee) አባል ሆና ተመረጠች።
በአመት አንድ ጊዜ የሚሰበሰበው እና 21 አባላት ያሉት ኮሚቴ የዓለም ቅርስ ስምምነት አተገባበርን የመከታተል እና የዓለም ቅርስ ፈንድ የገንዘብ አጠቃቀም የመወሰን ሥልጣን የተሰጠው ነው። ኢትዮጵያ የኮሚቴው አባል ሆና የተመረጠችው የአባል አገራት ጠቅላላ ጉባኤ በፓሪስ ባደረገው ስብሰባ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት በድረ–ገጹ አስታውቋል። በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሔኖክ ተፈራ ኢትዮጵያ ለሚቀጥሉት አራት አመታት የኮሚቴው አባል ሆና እንደምታገለግል ገልጸው በግል የፌስቡክ ገጻቸው የደስታ መልዕክት አስተላልፈዋል።ይኸ ኮሚቴ አባሎቹ በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት ገንዘብ የመስጠት ኃላፊነት ጭምር አለው።ግብጽ፣ ማሊ፣ ናይጄሪያ፣ ኦማን፣ ታይላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳዑዲ አረቢያ እና ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር የተመረጡ አዲስ የኮሚቴው አባላት ሆነዋል።
Via Sheger Tribune
@YeneTube @FikerAssefa
በአመት አንድ ጊዜ የሚሰበሰበው እና 21 አባላት ያሉት ኮሚቴ የዓለም ቅርስ ስምምነት አተገባበርን የመከታተል እና የዓለም ቅርስ ፈንድ የገንዘብ አጠቃቀም የመወሰን ሥልጣን የተሰጠው ነው። ኢትዮጵያ የኮሚቴው አባል ሆና የተመረጠችው የአባል አገራት ጠቅላላ ጉባኤ በፓሪስ ባደረገው ስብሰባ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት በድረ–ገጹ አስታውቋል። በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሔኖክ ተፈራ ኢትዮጵያ ለሚቀጥሉት አራት አመታት የኮሚቴው አባል ሆና እንደምታገለግል ገልጸው በግል የፌስቡክ ገጻቸው የደስታ መልዕክት አስተላልፈዋል።ይኸ ኮሚቴ አባሎቹ በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት ገንዘብ የመስጠት ኃላፊነት ጭምር አለው።ግብጽ፣ ማሊ፣ ናይጄሪያ፣ ኦማን፣ ታይላንድ፣ ሩሲያ፣ ሳዑዲ አረቢያ እና ደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ ጋር የተመረጡ አዲስ የኮሚቴው አባላት ሆነዋል።
Via Sheger Tribune
@YeneTube @FikerAssefa
አክሱም ዩኒቨርስቲ ዶክተር ኪሮስ ጉዕሽ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሆነው መሾማቸውን አሳውቋል።
ዶ/ር ፀሃዬ አስመላሽ ከ ግንቦት 2008 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ህዳር 2012 ዓ.ም የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ሆነው ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ይሁን እንጂ በ ህዳር 2012 ዓ.ም ለአክሱም ዩኒቨርሲቲ ቦርድ በግል ጉዳይ ምክንያት የመልቀቅያ ደብዳቤ አስገብተዋል፡፡ ቦርዱም የዶ/ር ፀሃዬ የመልቀቅያ አይቶ ከተወያዬ ቦኃላ በሙሉ ድምፅ ያፀደቀው ሲሆን ቦርዱ በመቀጠልም የውሳኔ ሃሳቡ ወደ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አቅርቦ የሚኒስቴር መስርያቤቱም የቀረበለት የውሳኔ ሃሳብ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ህግና ደምብ መሰረት ውሳኔው ተቀብሎታል፡፡በመሆኑም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ህግና ደምብ መሰረት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት እስኪሾም ድረስ ዶ/ር ኪሮስ ጉዕሽ ተጠባባቂ ፕሬዝደንት አድርጎ መመደቡን ታውቋል።
ምንጭ: አክሱም ዩኒቨርስቲ
@YeneTube @FikerAssefa
ዶ/ር ፀሃዬ አስመላሽ ከ ግንቦት 2008 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ህዳር 2012 ዓ.ም የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ሆነው ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ይሁን እንጂ በ ህዳር 2012 ዓ.ም ለአክሱም ዩኒቨርሲቲ ቦርድ በግል ጉዳይ ምክንያት የመልቀቅያ ደብዳቤ አስገብተዋል፡፡ ቦርዱም የዶ/ር ፀሃዬ የመልቀቅያ አይቶ ከተወያዬ ቦኃላ በሙሉ ድምፅ ያፀደቀው ሲሆን ቦርዱ በመቀጠልም የውሳኔ ሃሳቡ ወደ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አቅርቦ የሚኒስቴር መስርያቤቱም የቀረበለት የውሳኔ ሃሳብ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ህግና ደምብ መሰረት ውሳኔው ተቀብሎታል፡፡በመሆኑም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ህግና ደምብ መሰረት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት እስኪሾም ድረስ ዶ/ር ኪሮስ ጉዕሽ ተጠባባቂ ፕሬዝደንት አድርጎ መመደቡን ታውቋል።
ምንጭ: አክሱም ዩኒቨርስቲ
@YeneTube @FikerAssefa
ከትናንት በስቲያ ሁለት የምዕራብ ሸዋ ባለስልጣናት በጥይት ተመተው ተገደሉ!
በምዕራብ ኦሮሚያ የሚገኘው የጀልዱ ወረዳ አመራር የሆኑ ሁለት የአካባቢው ባለስልጣናት ከትናነት በስቲያ ማንነታቸው አልታወቀም በተባሉ ታጣቂዎች መገደላቸው ተነገረ።የጀልዱ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ረጋኔ ከበበ እና የጎጆ ከተማ የፖለቲካ ዘረፍ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ገረመው በጎጆ ከተማ ማክሰኞ ምሽት 12 ሰዓት አካባቢ በጥይት ተመተው መገደላቸውን የኦሮሚያ ክልል የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዴሬሳ ተናግረዋል።
https://telegra.ph/BBC-11-28
በምዕራብ ኦሮሚያ የሚገኘው የጀልዱ ወረዳ አመራር የሆኑ ሁለት የአካባቢው ባለስልጣናት ከትናነት በስቲያ ማንነታቸው አልታወቀም በተባሉ ታጣቂዎች መገደላቸው ተነገረ።የጀልዱ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ረጋኔ ከበበ እና የጎጆ ከተማ የፖለቲካ ዘረፍ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ገረመው በጎጆ ከተማ ማክሰኞ ምሽት 12 ሰዓት አካባቢ በጥይት ተመተው መገደላቸውን የኦሮሚያ ክልል የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዴሬሳ ተናግረዋል።
https://telegra.ph/BBC-11-28
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የብልፅግና ፓርቲ ምስረታ ሁሉንም ህጋዊ መሰረት የያዘና ህግን ተከትሎ የተፈፀመ መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠ/ሚ ዐቢይ የብልጽግና ፓርቲን አቋምና ምኞት በተመለከተ በፌስቡክ ገፃቸው መልእክት አስተላልፈዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
በትላንትናው ዕለት በልደታ አካባቢ በሚገኙ ሶስት ትምህርት ቤቶች ላይ ተማሪዎች በምግብ ተመርዘዋል ተብሎ የተሰሩት ዜናዎች ትክክል አይደሉም ተባለ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአሐዱ እንደገለፀው በትላንትናው ዕለት በፍሬህይወት አፀደ ህፃናት እና ቁጥር 1 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ብቻ ተማሪዎች መታመማቸውን ገልጿል፡፡የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ሶስት ትምህርት ቤት ብለው የዘገቡት ትክክል አይደለም ያለው ከተማ አስተዳደሩ በፍሬህይወት ትምህርት ቤት ውስጥ ተማሪዎች እና መምህራን ላይ የማስመለስ እና የሳል ምክልቶች በመታየቱ ከተማ አስተዳደሩ በአፋጣኝ ወደ ህክምና ተቋም እንዲሄዱ ማድረጉን አስታወቋል፡፡207 የሚደርሱ ተማሪዎች ላይ ህክምናው መደረጉን የገለፀው የከተማ አስተዳደሩ ውጤቱም ተማሪዎች ላይ የተከሰተው የምግብ መመረዝ አለመሆኑ ታውቋል ብሏል፡፡
Via አሐዱ ሬድዮ
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአሐዱ እንደገለፀው በትላንትናው ዕለት በፍሬህይወት አፀደ ህፃናት እና ቁጥር 1 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ብቻ ተማሪዎች መታመማቸውን ገልጿል፡፡የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ሶስት ትምህርት ቤት ብለው የዘገቡት ትክክል አይደለም ያለው ከተማ አስተዳደሩ በፍሬህይወት ትምህርት ቤት ውስጥ ተማሪዎች እና መምህራን ላይ የማስመለስ እና የሳል ምክልቶች በመታየቱ ከተማ አስተዳደሩ በአፋጣኝ ወደ ህክምና ተቋም እንዲሄዱ ማድረጉን አስታወቋል፡፡207 የሚደርሱ ተማሪዎች ላይ ህክምናው መደረጉን የገለፀው የከተማ አስተዳደሩ ውጤቱም ተማሪዎች ላይ የተከሰተው የምግብ መመረዝ አለመሆኑ ታውቋል ብሏል፡፡
Via አሐዱ ሬድዮ
@YeneTube @FikerAssefa
በመኪና ምርቷ የምትታወቀው የጀርመን ባደን ውርተምበርግ ግዛት እና የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ዛሬ አዲስ አበባ ተገናኝተው መክረዋል!
ምክክራቸው ያተኮረውም የጀርመን መኪና አምራች ድርጅቶች እንዲሁም የአካባቢ ጥበቃ ቴክኖሎጂዎችን ኢትዮጵያ ውስጥ ምርት ለማስጀመር ያሰበ ነበር። ባደን ውርተምበርግ መርሴዲስ፣ ፖርሽ እንዲሁም ኦዲ መኪናዎች የሚመረቱበት ግዛት ነው። ኢትዮጵያ የድሬዳዋ ኢንደስትሪ ፓርክን መኪና ለማምረቻነት እንደመረጠች በስብሰባው ወቅት ተነግሯል።
Via ጋዜጠኛ ኤልያስ መሠረት
@YeneTube @FikerAssefa
ምክክራቸው ያተኮረውም የጀርመን መኪና አምራች ድርጅቶች እንዲሁም የአካባቢ ጥበቃ ቴክኖሎጂዎችን ኢትዮጵያ ውስጥ ምርት ለማስጀመር ያሰበ ነበር። ባደን ውርተምበርግ መርሴዲስ፣ ፖርሽ እንዲሁም ኦዲ መኪናዎች የሚመረቱበት ግዛት ነው። ኢትዮጵያ የድሬዳዋ ኢንደስትሪ ፓርክን መኪና ለማምረቻነት እንደመረጠች በስብሰባው ወቅት ተነግሯል።
Via ጋዜጠኛ ኤልያስ መሠረት
@YeneTube @FikerAssefa
በምዕራብ ኦሮሚያ በባለስልጣናት ላይ እየተፈጸመ ያለው ግድያ በመንግስት የውስጥ አሻጥር የሚፈጸም ነው ብሎ እንደሚያምን የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ገለጸ።
ኦነግ በግድያዎቹ “እጁ እንደሌለበት፤ የሚያዘውም ሰራዊት እንደሌለው” አስታውቋል። በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተፈጸሙ ስላሉ ግድያዎች በዶይቼ ቬለ ጥያቄ የቀረበላቸው የኦነግ ቃል አቀባይ አቶ ቀጄላ መርዳሳ “በእኛ ግምት እና በአንዳንድ ምልክቶች፤ የውስጥ አሻጥር የሚመስል ነው” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።“ከመንግስት የውስጥ መዋቅር በተለይም ከመከላከያው እና ጸጥታ ክፍሉ ውስጥ ሆን ብለው አሻጥር (ሳቦታጅ) የሚሰሩ ይኖራሉ” ብለዋል።
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በኦሮሚያ ክልል በተለይ በአካባቢ ባለስልጣናት እና የስራ ኃላፊዎች ላይ ያነጣጠሩ ግድያዎች እየተፈጸሙ ይገኛሉ።በክልሉ በምዕራብ ሸዋ ዞን ከትናንት በስቲያ በተፈጸመ ጥቃት የጀልዱ ወረዳ ሁለት ባለስልጣናት በጥይት ተመትተው መገደላቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል።ይህን የምዕራብ ሸዋን ግድያ ጨምሮ ባለፉት ሁለት ወራት በምዕራብ ኦሮሚያ ሶስት ዞኖች ብቻ በትንሹ ስድስት የመንግስት ባለስልጣናት መገደላቸውን ከየአካባቢው የተገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ።ግድያዎቹ “በማን እንደሚፈጸሙ በግልጽ የቀረበ ነገር አላየንም” የሚሉት የኦነግ ቃል አቀባይ “የሚታወቅ ነገር የለም። ሆኖም ሰዎች ከተማ ውስጥ ይገደላሉ። መንገድ ላይ፣ በመኪናም ሲሄዱ ይገደላሉ” ሲሉ የችግሩን መኖር አረጋግጠዋል።
አቶ ቀጄላም ሆኑ ግድያዎቹ የተፈጸመባቸው አካባቢዎች የመንግስት ኃላፊዎች የገዳዩቹ ማንነት በግልጽ እንደማይታወቅ ቢናገሩም የየአካባቢው ነዋሪዎች ግን ሸኔ ተብሎ የሚጠራው ከኦነግ ተገንጥሎ የወጣ ክንፍ ታጣቂዎች ግድያዎቹን እንደሚፈጽሙ ሲናገሩ ይደመጣል።“ህዝቡ የሚደርሱ ጥፋቶችን ከጠቅላላው የኦነግ አባላት ጋር በማያያዝ ባልተገባ መንገድ ሲያነሳ ይታያል” የሚሉት አቶ ቀጄላ ውንጀላውን ውድቅ አድርገዋል።“ሸኔ ማለት በድሮው አጠራር የፖሊት ቢሮ አባል ወይም በአሁኑ የመዋቅር ደረጃ የስራ አስፈጻሚ ማለት ነው” ያሉት ቃል አቀባዩ “በአሁኑ ወቅት እንዲህ ያለው አደረጃጀት ከድርጅታቸው መዋቅር ውጪ መሆኑን አስረድተዋል። “እኛ የምናዝበት ሰራዊት የለንም።ሰላማዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ ነው የመጣነው። አሁንም ፍላጎታችን ያ ነው” ሲሉ ተናግረዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ኦነግ በግድያዎቹ “እጁ እንደሌለበት፤ የሚያዘውም ሰራዊት እንደሌለው” አስታውቋል። በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተፈጸሙ ስላሉ ግድያዎች በዶይቼ ቬለ ጥያቄ የቀረበላቸው የኦነግ ቃል አቀባይ አቶ ቀጄላ መርዳሳ “በእኛ ግምት እና በአንዳንድ ምልክቶች፤ የውስጥ አሻጥር የሚመስል ነው” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።“ከመንግስት የውስጥ መዋቅር በተለይም ከመከላከያው እና ጸጥታ ክፍሉ ውስጥ ሆን ብለው አሻጥር (ሳቦታጅ) የሚሰሩ ይኖራሉ” ብለዋል።
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በኦሮሚያ ክልል በተለይ በአካባቢ ባለስልጣናት እና የስራ ኃላፊዎች ላይ ያነጣጠሩ ግድያዎች እየተፈጸሙ ይገኛሉ።በክልሉ በምዕራብ ሸዋ ዞን ከትናንት በስቲያ በተፈጸመ ጥቃት የጀልዱ ወረዳ ሁለት ባለስልጣናት በጥይት ተመትተው መገደላቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል።ይህን የምዕራብ ሸዋን ግድያ ጨምሮ ባለፉት ሁለት ወራት በምዕራብ ኦሮሚያ ሶስት ዞኖች ብቻ በትንሹ ስድስት የመንግስት ባለስልጣናት መገደላቸውን ከየአካባቢው የተገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ።ግድያዎቹ “በማን እንደሚፈጸሙ በግልጽ የቀረበ ነገር አላየንም” የሚሉት የኦነግ ቃል አቀባይ “የሚታወቅ ነገር የለም። ሆኖም ሰዎች ከተማ ውስጥ ይገደላሉ። መንገድ ላይ፣ በመኪናም ሲሄዱ ይገደላሉ” ሲሉ የችግሩን መኖር አረጋግጠዋል።
አቶ ቀጄላም ሆኑ ግድያዎቹ የተፈጸመባቸው አካባቢዎች የመንግስት ኃላፊዎች የገዳዩቹ ማንነት በግልጽ እንደማይታወቅ ቢናገሩም የየአካባቢው ነዋሪዎች ግን ሸኔ ተብሎ የሚጠራው ከኦነግ ተገንጥሎ የወጣ ክንፍ ታጣቂዎች ግድያዎቹን እንደሚፈጽሙ ሲናገሩ ይደመጣል።“ህዝቡ የሚደርሱ ጥፋቶችን ከጠቅላላው የኦነግ አባላት ጋር በማያያዝ ባልተገባ መንገድ ሲያነሳ ይታያል” የሚሉት አቶ ቀጄላ ውንጀላውን ውድቅ አድርገዋል።“ሸኔ ማለት በድሮው አጠራር የፖሊት ቢሮ አባል ወይም በአሁኑ የመዋቅር ደረጃ የስራ አስፈጻሚ ማለት ነው” ያሉት ቃል አቀባዩ “በአሁኑ ወቅት እንዲህ ያለው አደረጃጀት ከድርጅታቸው መዋቅር ውጪ መሆኑን አስረድተዋል። “እኛ የምናዝበት ሰራዊት የለንም።ሰላማዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ ነው የመጣነው። አሁንም ፍላጎታችን ያ ነው” ሲሉ ተናግረዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሳይንስ፣ የትምህርትና ባህል ማዕከል (ዩኔስኮ) የዓለምአቀፍ የቅርስ ኮሚቴ አባል ሆና ተመረጠች።
በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ እንዳስታወቀው፥ ኢትዮጵያ ለሚቀጥሉት 4 ዓመታት የዓለምአቀፍ የቅርስ ኮሚቴ አባል ሆና ተመርጣለች።
ኢትዮጵያ በተመሳሳይ ወቅት የዩኔስኮ ስራ አስፈፃሚ ቦርድና የዓለምአቀፍ ቅርስ ኮሚቴ አባል ሆና እንደምታገለግልም ነው ኤምባሲው ያስታወቀው።
ኢትዮጵያ የዩኔስኮ የዓለምአቀፍ የቅርስ ኮሚቴ አባል እንድትሆን ለመረጡ ሀገራትም ምስጋናውን አቅርቧል።
የዩኔስኮ የዓለምአቀፍ የቅርስ ኮሚቴ የ21 ሀገራት ተወካዮችን በውስጡ የያዘ ሲሆን፥ የኮሚቴው አባል ሀገራትም በዩኔስኮ ጠቅላላ ጉባዔ የሚመረጡ ናቸው።
ኮሚቴው ዓለም አቀፍ የቅርስ ጥበቃ ስምምነቶች በስራ ላይ እንዲውሉ የማድረግ ኃላፊነት ያለው ሲሆን፥ ከዚህ በተጨማሪም ዓለም አቀፍ የቅርስ ፈንድ አስፈላጊነትን የሚያብራራ እና በሀገራት ጥያቄ ላይ ተመስርቶም የገንዘብ ድጋፍ የሚያመቻች መሆኑንም ከዩኔስኮ የተገኘ መረጃ ያመለክታል።
በተጨማሪም ኮሚቴው ቅርሶች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሳይንስ፣ የትምህርትና ባህል ማዕከል (ዩኔስኮ) መዝገብ ላይ እንዲሰፍሩ እና ቅርሶቹ አደጋ ላይ ሲወድቁም እንዲሰረዙ የማድረግ ሙሉ ስልዕጣን ያለው ነው።
@Yenetube @fikerassefa
በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ እንዳስታወቀው፥ ኢትዮጵያ ለሚቀጥሉት 4 ዓመታት የዓለምአቀፍ የቅርስ ኮሚቴ አባል ሆና ተመርጣለች።
ኢትዮጵያ በተመሳሳይ ወቅት የዩኔስኮ ስራ አስፈፃሚ ቦርድና የዓለምአቀፍ ቅርስ ኮሚቴ አባል ሆና እንደምታገለግልም ነው ኤምባሲው ያስታወቀው።
ኢትዮጵያ የዩኔስኮ የዓለምአቀፍ የቅርስ ኮሚቴ አባል እንድትሆን ለመረጡ ሀገራትም ምስጋናውን አቅርቧል።
የዩኔስኮ የዓለምአቀፍ የቅርስ ኮሚቴ የ21 ሀገራት ተወካዮችን በውስጡ የያዘ ሲሆን፥ የኮሚቴው አባል ሀገራትም በዩኔስኮ ጠቅላላ ጉባዔ የሚመረጡ ናቸው።
ኮሚቴው ዓለም አቀፍ የቅርስ ጥበቃ ስምምነቶች በስራ ላይ እንዲውሉ የማድረግ ኃላፊነት ያለው ሲሆን፥ ከዚህ በተጨማሪም ዓለም አቀፍ የቅርስ ፈንድ አስፈላጊነትን የሚያብራራ እና በሀገራት ጥያቄ ላይ ተመስርቶም የገንዘብ ድጋፍ የሚያመቻች መሆኑንም ከዩኔስኮ የተገኘ መረጃ ያመለክታል።
በተጨማሪም ኮሚቴው ቅርሶች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሳይንስ፣ የትምህርትና ባህል ማዕከል (ዩኔስኮ) መዝገብ ላይ እንዲሰፍሩ እና ቅርሶቹ አደጋ ላይ ሲወድቁም እንዲሰረዙ የማድረግ ሙሉ ስልዕጣን ያለው ነው።
@Yenetube @fikerassefa
ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ 4 ተከሳሾች ላይ ከራዳር ግዢ ጋር በተያያዘ አዲስ ክስ ተመሰረተ!
ተከሳሾች 1ኛ ሜ/ጀነራል ክንፈ ዳኘውን 2ኛ ሌ/ኮረኔል ፀጋዬ አንሙት፣ 3ኛ ኮረኔል ሸጋው ሙሉጌታ እና 4ኛ ኮረኔል መሐመድ ብርሐን ሲሆኑ የመንግስትን ስራ በማያመች አኳኋን በመምራት ከግዢ መመሪያ ውጭ ጥራቱን ያልጠበቀ ራዳር ከ214 ሚሊዩን ብር በላይ በመግዛት በመንግስት ላይ ጉዳት በማድረስ በከባድ የሙስና ወንጀል በዛሬው እለት አዲስ ክስ ተመሰረቷል፡፡
https://telegra.ph/Kinfe-11-28
ተከሳሾች 1ኛ ሜ/ጀነራል ክንፈ ዳኘውን 2ኛ ሌ/ኮረኔል ፀጋዬ አንሙት፣ 3ኛ ኮረኔል ሸጋው ሙሉጌታ እና 4ኛ ኮረኔል መሐመድ ብርሐን ሲሆኑ የመንግስትን ስራ በማያመች አኳኋን በመምራት ከግዢ መመሪያ ውጭ ጥራቱን ያልጠበቀ ራዳር ከ214 ሚሊዩን ብር በላይ በመግዛት በመንግስት ላይ ጉዳት በማድረስ በከባድ የሙስና ወንጀል በዛሬው እለት አዲስ ክስ ተመሰረቷል፡፡
https://telegra.ph/Kinfe-11-28
መንግሥትን ከ214 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ አሳጥተውታል የተባሉ የቀድሞ የሜቴክ አመራሮች በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሠረተ
የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ የመሠረተባቸው በቀድሞው የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል ክንፈ ዳኘው፣ ሌተናል ኮሎኔል ጸጋዬ አንሙት፣ ኮሎኔል ሸጋው ሙሉጌታ እና ኮሎኔል መሐመድ ብርሃን የተሰኙ ግለሰቦች ላይ ነው።
እንደ ዐቃቤ ሕግ ክስ አራቱም ተከሳሾች እንደ ቅደም ተከተላቸው የሜቴክ ዋና ዳይሬክተር በኮርፖሬሽኑ የሀይቴክ ኢንዱስትሪ ሥራ አስኪያጅ የቦርድ ጽ/ቤት ሓላፊ እና የሥነ ምግባር እና የሕግ ክፍል ሓላፊዎች ናቸው።
ግለሰቦቹን ለክስ ያበቃው ወንጀል ደግሞ በ2004 ዓ.ም ያለ ጨረታ ግዥ ተፈጽሞበታል የተባለው የራዳር ጉዳይ ነው።
ከኢፌዴሪ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር የግዥ ፍላጎት ሳይቀርብ ኤልአይቲ እና ሲኢአይሲ ከተሰኙ የቻይና ኩባንያዎች ተመሳሳይነት ያላቸውን ራዳሮች ያለ ጨረታ ግዥ እንዲፈጸም አስደርገዋል ብሏል-ዐቃቤ ሕግ።
በክስ መዝገቡ ሁለተኛ ተራቁጥር ላይ የተጠቀሱት ሌተናል ኮሎኔል ጸጋዬ አንሙት እና 3ኛው ተከሳሽ ኮሎኔል ሸጋው ሙሉጌታ ከኩባንያዎች ጋር ያለ አግባብ ተቋሙን ወክለው ውል በመፈራረማቸው ነው የተከሰሱት።
ጠቅላይ አቃቢ ህግ
@YeneTube @FikerAssefa
የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ የመሠረተባቸው በቀድሞው የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል ክንፈ ዳኘው፣ ሌተናል ኮሎኔል ጸጋዬ አንሙት፣ ኮሎኔል ሸጋው ሙሉጌታ እና ኮሎኔል መሐመድ ብርሃን የተሰኙ ግለሰቦች ላይ ነው።
እንደ ዐቃቤ ሕግ ክስ አራቱም ተከሳሾች እንደ ቅደም ተከተላቸው የሜቴክ ዋና ዳይሬክተር በኮርፖሬሽኑ የሀይቴክ ኢንዱስትሪ ሥራ አስኪያጅ የቦርድ ጽ/ቤት ሓላፊ እና የሥነ ምግባር እና የሕግ ክፍል ሓላፊዎች ናቸው።
ግለሰቦቹን ለክስ ያበቃው ወንጀል ደግሞ በ2004 ዓ.ም ያለ ጨረታ ግዥ ተፈጽሞበታል የተባለው የራዳር ጉዳይ ነው።
ከኢፌዴሪ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር የግዥ ፍላጎት ሳይቀርብ ኤልአይቲ እና ሲኢአይሲ ከተሰኙ የቻይና ኩባንያዎች ተመሳሳይነት ያላቸውን ራዳሮች ያለ ጨረታ ግዥ እንዲፈጸም አስደርገዋል ብሏል-ዐቃቤ ሕግ።
በክስ መዝገቡ ሁለተኛ ተራቁጥር ላይ የተጠቀሱት ሌተናል ኮሎኔል ጸጋዬ አንሙት እና 3ኛው ተከሳሽ ኮሎኔል ሸጋው ሙሉጌታ ከኩባንያዎች ጋር ያለ አግባብ ተቋሙን ወክለው ውል በመፈራረማቸው ነው የተከሰሱት።
ጠቅላይ አቃቢ ህግ
@YeneTube @FikerAssefa
ኳታር በሱዳን በኩል ሁለገብ አሻጥር እየፈጸመችብኝ ነው ስትል ኤርትራ ከሳለች፡፡ በአጎራባቼ ፖርት ሱዳን የጎሳ ግጭት ታስነሳለች፤ ኤርትራዊያን ሙስሊሞችን ጨምሮ ተቃዋሚዎችን እንደገና ታደራጃለች፤ በሱዳንም ወታደራዊ ሥልጠና ትሰጣለች- ብሏል መንግሥት በሻባይት ድረ ገጽ ባወጣው መግለጫ፡፡ የባለስልጣናትን ግድያም ታቀነባብራለች፤ በከተሞችም ጸረ-መንግሥት ተቃውሞ እንዲቀጣጠል ቀን ተሌት ትሰራለች ሲል አክሏል፡፡
ምንጭ: ዋዜማ ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ: ዋዜማ ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ መስተዳደር አዲሱ ደሞዝ ጭማሪ እንደሚሰጥ ዛሬ ታውቋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች ከሐምሌ ጀምሮ ያለው አዲሱ ደሞዝ ጭማሪ ለሴክተር መስርያ ቤቶች ሀላፊዎች ለሰራተኞቻቸው የተከማቸውን ክፍያ ጨምሮ አዲሱን ደሞዝ ተግባራዊ እንዲያርጉ የሚያዝ ደብዳቤ ዛሬ ተበትኗል።
Via:- Tesfay Getnet
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች ከሐምሌ ጀምሮ ያለው አዲሱ ደሞዝ ጭማሪ ለሴክተር መስርያ ቤቶች ሀላፊዎች ለሰራተኞቻቸው የተከማቸውን ክፍያ ጨምሮ አዲሱን ደሞዝ ተግባራዊ እንዲያርጉ የሚያዝ ደብዳቤ ዛሬ ተበትኗል።
Via:- Tesfay Getnet
@Yenetube @Fikerassefa
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢህዴን) ከብልጽግና ፓርቲ ጋር ለመዋሃድ የሚያስችለውን ውሳኔ ማሳለፉን አስታወቀ። የንቅናቄው ማዕከላዊ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ ማምሻውን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አንዳስታወቁት ንቅናቄው የውህደት ውሳኔውን ያሳለፈው ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ባካሄደው አስቸኳይና ልዩ ጠቅላላ ጉባኤው ነው። ጉባኤው ውህደቱን ለመቀላቀል የሚያስችለውን ውሳኔ ያሳለፈው በብልጽግና ፓርቲ ፕሮግራም፣ በህገ ደንብ እና መመሪያ ላይ ከጉባኤው አባላት ጋር ከተወያየ በኋላ መሆኑን አቶ ሞገስ ጨምረው ገልጸዋል።
Via:- DW
@Yenetube @FikerAssefa
Via:- DW
@Yenetube @FikerAssefa
የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ትምህርት ለ15 ቀናት እንዲቋረጥ መወሰኑ ተሰማ፡፡
ከሰሞኑ አለመረጋጋት ተከስቶባቸው ከነበሩት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል የሆነው ዩኒቨርሲቲው ይህን ውሳኔ ያሳለፈው ተማሪዎች በተለያዩ ውይይቶች ባነሷቸው ጥያቄዎች ላይ መክሮ ነው ተብሏል፡፡በዚህም ከኅዳር 17/2012 ጀምሮ ለ15 ቀናት ማስተማሩን በማቋረጥ በ15ቱ ቀናት ዩኒቨርሲቲው መፈታት አለባቸው ብሎ የሚያምንባቸውን ችግሮች እንዲፈታ ሴኔቱ ውሳኔ ማሳለፉን አሐዱ ቴሌቪዥን ያገኘው መረጃ አመልክቷል፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴርም ይህንኑ ለአሐዱ አረጋጧል፡፡በ15ቱ ቀናት ውስጥ በግቢው ለሚቆዩት ተማሪዎች የምግብና መኝታ አገልግሎት እንደማይቋረጥ በመጠቆም፤ ለ15 ቀናት ተማሪዎች በፈቃዳቸው ከዩኒቨርሲቲው ለእረፍት መሄድ ከፈለጉ ቅፅ ሞልተው መውጣት እንደሚችሉም ተወስኗል፡፡
ምንጭ:አሐዱ ቴሌቪዥን
@YeneTube @FikerAssefa
ከሰሞኑ አለመረጋጋት ተከስቶባቸው ከነበሩት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል የሆነው ዩኒቨርሲቲው ይህን ውሳኔ ያሳለፈው ተማሪዎች በተለያዩ ውይይቶች ባነሷቸው ጥያቄዎች ላይ መክሮ ነው ተብሏል፡፡በዚህም ከኅዳር 17/2012 ጀምሮ ለ15 ቀናት ማስተማሩን በማቋረጥ በ15ቱ ቀናት ዩኒቨርሲቲው መፈታት አለባቸው ብሎ የሚያምንባቸውን ችግሮች እንዲፈታ ሴኔቱ ውሳኔ ማሳለፉን አሐዱ ቴሌቪዥን ያገኘው መረጃ አመልክቷል፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴርም ይህንኑ ለአሐዱ አረጋጧል፡፡በ15ቱ ቀናት ውስጥ በግቢው ለሚቆዩት ተማሪዎች የምግብና መኝታ አገልግሎት እንደማይቋረጥ በመጠቆም፤ ለ15 ቀናት ተማሪዎች በፈቃዳቸው ከዩኒቨርሲቲው ለእረፍት መሄድ ከፈለጉ ቅፅ ሞልተው መውጣት እንደሚችሉም ተወስኗል፡፡
ምንጭ:አሐዱ ቴሌቪዥን
@YeneTube @FikerAssefa
ሁለተኛው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 7ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ነገ ህዳር 19 እና 20 ቀን 2012 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት የፕሬስና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስአለም አስቻለው እንደገለጹት ምክር ቤቱ የ2012 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ያካሂዳል፡፡የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች በሁሉም ተቋማት የእቅድ ግምገማ አድርገው ጥንካሬ እና ድክመታቸውን በእቅዳቸው ሊሰሩ የሚችሉ ግቦች ላይ ተፈራርመው እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡በዚህም መሰረት በ41 ተቋማት ላይ የሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ በማድረግ ለተቋማቱ ደረጃ ሰጥቷል፡፡በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዳራሽ ከነገ ከህዳር 19-20 ቀን 2012 ዓ.ም በሚያካሂደው መደበኛ ጉባኤ ተደጋጋሚ የህዝብ ጥያቄዎች የሚነሱባቸውን አራት ተቋማት ትምህርት ቢሮ ፣ቤቶች እና ኮንስራክሽን ቢሮ ፤የፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እንዲሁም የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ሪፖርታቸውን ለምክር ቤቱ እንደሚያቀርቡ አቶ አዲስአለም ተናግረዋል፡፡
ምንጭ: የከተማ መስተዳድሩ ፕሬስ ሴክሬተሪያት
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት የፕሬስና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስአለም አስቻለው እንደገለጹት ምክር ቤቱ የ2012 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ያካሂዳል፡፡የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች በሁሉም ተቋማት የእቅድ ግምገማ አድርገው ጥንካሬ እና ድክመታቸውን በእቅዳቸው ሊሰሩ የሚችሉ ግቦች ላይ ተፈራርመው እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡በዚህም መሰረት በ41 ተቋማት ላይ የሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ በማድረግ ለተቋማቱ ደረጃ ሰጥቷል፡፡በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዳራሽ ከነገ ከህዳር 19-20 ቀን 2012 ዓ.ም በሚያካሂደው መደበኛ ጉባኤ ተደጋጋሚ የህዝብ ጥያቄዎች የሚነሱባቸውን አራት ተቋማት ትምህርት ቢሮ ፣ቤቶች እና ኮንስራክሽን ቢሮ ፤የፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እንዲሁም የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ሪፖርታቸውን ለምክር ቤቱ እንደሚያቀርቡ አቶ አዲስአለም ተናግረዋል፡፡
ምንጭ: የከተማ መስተዳድሩ ፕሬስ ሴክሬተሪያት
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
Forwarded from YeneTube
#አስደሳች ዜና ለሞባይል መለዋወጫ ሱቆች
በስክሪን ኘሮቴክተር መሰቃየት ቀረ
አንዴ ገዝተው እስከ ሁል ጊዜ ከጥሩ ትርፍ ጋር ለሁሉም አይነት ስልክ የሚያገለግል።
በ 12000 ብር ብቻ
አሁኑኑ በ 0911522626
0953120011
ይደውሉ። ወይም በ @natyendex መልእክት ያስቀምጡ።
For more @natcomputers
በስክሪን ኘሮቴክተር መሰቃየት ቀረ
አንዴ ገዝተው እስከ ሁል ጊዜ ከጥሩ ትርፍ ጋር ለሁሉም አይነት ስልክ የሚያገለግል።
በ 12000 ብር ብቻ
አሁኑኑ በ 0911522626
0953120011
ይደውሉ። ወይም በ @natyendex መልእክት ያስቀምጡ።
For more @natcomputers
Forwarded from YeneTube
ለወንዶች!!!!
የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን
RJ FASHION
ለውድ ደንበኞቹ ጥራት ያላቸውን የወንዶች ብራንድ እና አዲስ Style
➡️ሹራቦች
➡️ጃኬቶች
➡️ቱታዎች
➡️ጫማዎችን
በቅናሽ ዋጋ አቅርበናል:
ሾው ሩም አድራሻ:
ገርጂ መብራት ሀይል (ዊዝደም ህንፃ ፊት ለፊት)
ስልክ:-+251900628132
:-011-6296465
የቴሌግራም ቻናላችንን ከታች ያለውን ሊነክ በመጫን ያገኙናል
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን
RJ FASHION
ለውድ ደንበኞቹ ጥራት ያላቸውን የወንዶች ብራንድ እና አዲስ Style
➡️ሹራቦች
➡️ጃኬቶች
➡️ቱታዎች
➡️ጫማዎችን
በቅናሽ ዋጋ አቅርበናል:
ሾው ሩም አድራሻ:
ገርጂ መብራት ሀይል (ዊዝደም ህንፃ ፊት ለፊት)
ስልክ:-+251900628132
:-011-6296465
የቴሌግራም ቻናላችንን ከታች ያለውን ሊነክ በመጫን ያገኙናል
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
Forwarded from YeneTube
🎊አስደሳች ዜና 🎊
📲በ 09 13 29 17 35 ይደውሉ
👉🏾ቢንቢ እና በረሮ አላስተኛ ብሎዎታል
የህፃን ልጅዎን ሰውነት እያበላሸ አስጨንቆዎታል?
👉🏾ሰላም የሚሰጡ እና መኝታ ክፍልዎን ውበት የሚያላብሱ የአልጋ መጋረጃዎች አስመጥተናል የሰላም እንቅልፍ ይተኙ::
👉🏾ለመኖርያ ቤት, ለሆቴሎች,ለገሰት ሀዉስ በብዛት ለሚወስዱ በቅናሽ እናቀርባለን።
👉🏽ለነብሰ ጡር, ለአራስ እና ቢንቢ/ዝንብ/ትንኝ ለሚበዛበት አካባቢ የመጀመርያ ምርጫዎ!!!
👉🏽ግድግዳውን ሳይበሱ መሬቱን ሳይቆፍሩ በራሱ መቆም የሚችል ነው
👉🏽ቢቆሽሽ አውርዶ ማጠብ የሚቻል
🏢 ወኪሎች
✔️መቀሌ
✔️ባህርዳር
✔️ጅማ
✔️ድሬዳዋ
✔️ሃረር
✔️ጂጂጋ
👍🏼 አዲስ ኣበባ :- ቦሌ መዳንያሃለም ከሽገር ህንፃ ፊት ለፊት
ሱቃችን ከእሁድ እስከ እሁድ ክፋት ነዉ
🚚 አሁኑኑ ይደውሉልን ያሉበት ቦታ በነፃ እናደርሳለን::
ዋጋ-3800ብር
📲 በ 0913291735 ይደውሉልን🛒
📲በ 09 13 29 17 35 ይደውሉ
👉🏾ቢንቢ እና በረሮ አላስተኛ ብሎዎታል
የህፃን ልጅዎን ሰውነት እያበላሸ አስጨንቆዎታል?
👉🏾ሰላም የሚሰጡ እና መኝታ ክፍልዎን ውበት የሚያላብሱ የአልጋ መጋረጃዎች አስመጥተናል የሰላም እንቅልፍ ይተኙ::
👉🏾ለመኖርያ ቤት, ለሆቴሎች,ለገሰት ሀዉስ በብዛት ለሚወስዱ በቅናሽ እናቀርባለን።
👉🏽ለነብሰ ጡር, ለአራስ እና ቢንቢ/ዝንብ/ትንኝ ለሚበዛበት አካባቢ የመጀመርያ ምርጫዎ!!!
👉🏽ግድግዳውን ሳይበሱ መሬቱን ሳይቆፍሩ በራሱ መቆም የሚችል ነው
👉🏽ቢቆሽሽ አውርዶ ማጠብ የሚቻል
🏢 ወኪሎች
✔️መቀሌ
✔️ባህርዳር
✔️ጅማ
✔️ድሬዳዋ
✔️ሃረር
✔️ጂጂጋ
👍🏼 አዲስ ኣበባ :- ቦሌ መዳንያሃለም ከሽገር ህንፃ ፊት ለፊት
ሱቃችን ከእሁድ እስከ እሁድ ክፋት ነዉ
🚚 አሁኑኑ ይደውሉልን ያሉበት ቦታ በነፃ እናደርሳለን::
ዋጋ-3800ብር
📲 በ 0913291735 ይደውሉልን🛒