የደቡብ ክልል መንግስት የ2011 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በአራት ተቃውሞ በሁለት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ ጸደቀ!
የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የ2011 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ቀርቦ ውይይት ከተደረገበት በኋላ በአራት ተቃውሞ በሁለት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ ጸድቋል፡፡የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ምክትል ርዕሰ መስተዳድ ያቀረቡትን ሪፖርት መነሻ በማድረግ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱት ጥያቄዎች በምክትል ርዕስ መስተዳድሩና ዘርፉን በሚመሩ የቢሮ ኃላፊዎች ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
የክልሉ ምክትል ርዕስ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ቀደም ሲል በክልሉ የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ የበጀት ዕጥረት መኖሩን ገልጸው በያዝነው በጀት ዓመት አዲስ ፕሮጀክት እንደማይኖርና የተጀመሩትን ለማጠናቀቅ እንደሚሰራ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረውዋል፡፡ለሰራ ዕድል ፈጠራ ልዩ ትኩረት ይሰጣል፡፡ ለተጀመሩ የመስሪያና የመሸጫ ቦታ ግንባታ ሀብት በማፈላለግ ይሰራል፡፡ ለሰራ ዕድል ፈጠራ ቁጠባን የሀብት ምንጭ በማደረግ መሰራት ተገቢ ነው ብለዋል፡፡በትምህርቱ ዘርፉ የመምህራን ልማት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራና አዳዲስ የመምህራን ቅጥር መፈጸም እንደሚገባው ተናግረዋል፡፡
Via SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት የ2011 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ቀርቦ ውይይት ከተደረገበት በኋላ በአራት ተቃውሞ በሁለት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ ጸድቋል፡፡የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ምክትል ርዕሰ መስተዳድ ያቀረቡትን ሪፖርት መነሻ በማድረግ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱት ጥያቄዎች በምክትል ርዕስ መስተዳድሩና ዘርፉን በሚመሩ የቢሮ ኃላፊዎች ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
የክልሉ ምክትል ርዕስ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ቀደም ሲል በክልሉ የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ የበጀት ዕጥረት መኖሩን ገልጸው በያዝነው በጀት ዓመት አዲስ ፕሮጀክት እንደማይኖርና የተጀመሩትን ለማጠናቀቅ እንደሚሰራ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረውዋል፡፡ለሰራ ዕድል ፈጠራ ልዩ ትኩረት ይሰጣል፡፡ ለተጀመሩ የመስሪያና የመሸጫ ቦታ ግንባታ ሀብት በማፈላለግ ይሰራል፡፡ ለሰራ ዕድል ፈጠራ ቁጠባን የሀብት ምንጭ በማደረግ መሰራት ተገቢ ነው ብለዋል፡፡በትምህርቱ ዘርፉ የመምህራን ልማት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራና አዳዲስ የመምህራን ቅጥር መፈጸም እንደሚገባው ተናግረዋል፡፡
Via SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ላይ ከሦስተዮሹ መድረክ ውጭ ሌላ አማራጭ አትቀበልም ብለዋል- የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚንስቴትሩ ስለሺ በቀለ፡፡ ሚንስትሩ ይህን የተናገሩት ስለ ግድቡና ስለ ግብጽ አቋም ለሚንስትሮች ምክር ቤትና ባለድርሻዎች ገለጻ በደረጉበት ወቅት መሆኑን ፋና ብሮድካስት ዘግቧል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ማስታወቂያ 💥
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
ማስታወቂያ💥
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
Macbook Pro😍 15.4" 256GB SSD Intel Core i7 9th Gen 2.60 GHz 16GB Touch Bar - Space
Call now🏃♂+251912894363
Or via ZenachBrands1
Join our channel 😍😍@ZenachBrands for more items
Call now🏃♂+251912894363
Or via ZenachBrands1
Join our channel 😍😍@ZenachBrands for more items
በሰመራ ከተማ ከጥቂት ቀናት በፊት በአፋር ክልል የተፈጸመውን ጥቃት የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሔደ።
በሰመራ ብሔራዊ ስታዲየም በተካሔደው ሰልፍ ወደ 700 ገደማ ተሳታፊዎች የተለያዩ መፈክሮች ይዘው መገኘታቸውን በቦታው የነበሩ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
በሰልፉ የተሳተፉት አማር ሐቢብ «የኢሳ ማኅበረሰብ ከጅቡቲ መንግሥት ድጋፍ እያገኘ የአፋር ሕዝብ ላይ ጥቃት እያደረሰ ነው። ኮንትሮባንዲስቶችም ኮንትሮባንዳቸው እንዳይቆምባቸው የአፋር ሕዝብ ላይ በከፍተኛ ደረጃ ጥቃት እያደረሱ ነው። ያንን የሚቃወም ተቃውሞ ነው እያሰማን ያለንው» ሲሉ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
አቶ አልዛርቃዊ ሐቢብ የተባሉ ሌላ የሰመራ ነዋሪ «ዛሬ ትልቅ ሰላማዊ ሰልፍ ነው በአፋር የተደረገው፤ የአፋር ሕዝብ በነቂስ ወጥቆ ነው ድምፁን ያሰማው» ብለዋል።
ባለፈው ቅዳሜ በአፋር ክልል አፋምቦ ወረዳ ኦብኖ ቀበሌ ታጣቂ ኃይሎች አደረሱት በተባለው ጥቃት ከ13 በላይ ሰዎች ሲገደሉ 42 ሰዎች ቆስለዋል። የአካባቢው ነዋሪዎች ጥቃቱን የፈጸሙት ታጣቂዎች በጅቡቲ መንግሥት የሚታገዙ ናቸው ሲሉ ወንጅለዋል።
ይህንን ውንጀላ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር አስተባብሏል። በመከላከያ ሚኒስቴር የምክትል ኤታማዦር ሹም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኮሎኔል ተስፋዬ አያሌው «የጅቡቲ ጦር የኢትዮጵያን ድንብር ተሻግሮ በአፋር በኩል ዜጎች ላይ ጉዳት አደረሰ የሚለው ወሬ ሐሰት ነው» ሲሉ ባለፈው ሰኞ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል።
በዛሬው ዕለት አደባባይ የወጡ የሰመራ ከተማ ነዋሪዎች ግን የመከላከያ ሚኒስቴርን ምላሽ አልተቀበሉም። አማር ሐቢብ «የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ በትናንትናው ዕለት የተለያዩ መረጃዎችን ይፋ አድርገው ነበር።
መከላከያ አሰሳ አድርጊያለሁ፤ እዚህ አካባቢ ምንም አይነት የውጭ ኃይል የለም። ብሎ ነበር። የክልሉ መንግሥት ደግሞ የዛን ማስተባበያ ሰጥቶ ነበር። ያ ምላሽ ታርጋን ጨምሮ የተለያዩ ቁሳቁሶችን በአፋር ሚዲያ ይፋ አድርጎልናል። እኛ ደግሞ የክልላችንን ድምፅ በመደገፍ ነው የወጣንው» ሲሉ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በሚተላለፈው የአፋርኛ ቋንቋ የቴሌቭዥን ሥርጭት የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ የሰጡት ማብራሪያ ለተቃውሞ አደባባይ ለወጡ ሰዎች አንዱ ገፊ ምክንያት ሆኗል። በብሔራዊው የቴሌቭዥን ጣቢያ በተላለፈው ዘገባ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ የጥቃት ፈፃሚዎቹን ማንነት ያረጋግጣሉ ያሏቸውን ሁለት አይነት ሰንደቅ ዓላማዎች፣ የፊት መሸፈኛ ጭንብል እና መታወቂያ ወረቀቶች አሳይተዋል።
በመታወቂያ ወረቀቶቹ ላይ «የሶማሌ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታ አስተዳደር እና ፍትኅ ቢሮ የልዩ ፖሊስ አባላት መታወቂያ ካርድ» የሚል ፅሁፍ ይነበባል። በአፋርኛ ቋንቋ የተላለፈውን ዘገባ የተመለከቱት አማር «ትናንትና ወረራ እየተካሔደብን እንደሆነ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ በእኛ ቋንቋ፤ በአፋርኛ የአየር ሰዓት ላይ መግለጫ ሰጥተው ነበረ» ሲሉ አስረድተዋል።
Via:- DW
@YeneTube @Fikerassefa
በሰመራ ብሔራዊ ስታዲየም በተካሔደው ሰልፍ ወደ 700 ገደማ ተሳታፊዎች የተለያዩ መፈክሮች ይዘው መገኘታቸውን በቦታው የነበሩ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
በሰልፉ የተሳተፉት አማር ሐቢብ «የኢሳ ማኅበረሰብ ከጅቡቲ መንግሥት ድጋፍ እያገኘ የአፋር ሕዝብ ላይ ጥቃት እያደረሰ ነው። ኮንትሮባንዲስቶችም ኮንትሮባንዳቸው እንዳይቆምባቸው የአፋር ሕዝብ ላይ በከፍተኛ ደረጃ ጥቃት እያደረሱ ነው። ያንን የሚቃወም ተቃውሞ ነው እያሰማን ያለንው» ሲሉ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
አቶ አልዛርቃዊ ሐቢብ የተባሉ ሌላ የሰመራ ነዋሪ «ዛሬ ትልቅ ሰላማዊ ሰልፍ ነው በአፋር የተደረገው፤ የአፋር ሕዝብ በነቂስ ወጥቆ ነው ድምፁን ያሰማው» ብለዋል።
ባለፈው ቅዳሜ በአፋር ክልል አፋምቦ ወረዳ ኦብኖ ቀበሌ ታጣቂ ኃይሎች አደረሱት በተባለው ጥቃት ከ13 በላይ ሰዎች ሲገደሉ 42 ሰዎች ቆስለዋል። የአካባቢው ነዋሪዎች ጥቃቱን የፈጸሙት ታጣቂዎች በጅቡቲ መንግሥት የሚታገዙ ናቸው ሲሉ ወንጅለዋል።
ይህንን ውንጀላ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር አስተባብሏል። በመከላከያ ሚኒስቴር የምክትል ኤታማዦር ሹም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኮሎኔል ተስፋዬ አያሌው «የጅቡቲ ጦር የኢትዮጵያን ድንብር ተሻግሮ በአፋር በኩል ዜጎች ላይ ጉዳት አደረሰ የሚለው ወሬ ሐሰት ነው» ሲሉ ባለፈው ሰኞ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል።
በዛሬው ዕለት አደባባይ የወጡ የሰመራ ከተማ ነዋሪዎች ግን የመከላከያ ሚኒስቴርን ምላሽ አልተቀበሉም። አማር ሐቢብ «የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ በትናንትናው ዕለት የተለያዩ መረጃዎችን ይፋ አድርገው ነበር።
መከላከያ አሰሳ አድርጊያለሁ፤ እዚህ አካባቢ ምንም አይነት የውጭ ኃይል የለም። ብሎ ነበር። የክልሉ መንግሥት ደግሞ የዛን ማስተባበያ ሰጥቶ ነበር። ያ ምላሽ ታርጋን ጨምሮ የተለያዩ ቁሳቁሶችን በአፋር ሚዲያ ይፋ አድርጎልናል። እኛ ደግሞ የክልላችንን ድምፅ በመደገፍ ነው የወጣንው» ሲሉ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በሚተላለፈው የአፋርኛ ቋንቋ የቴሌቭዥን ሥርጭት የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ የሰጡት ማብራሪያ ለተቃውሞ አደባባይ ለወጡ ሰዎች አንዱ ገፊ ምክንያት ሆኗል። በብሔራዊው የቴሌቭዥን ጣቢያ በተላለፈው ዘገባ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ የጥቃት ፈፃሚዎቹን ማንነት ያረጋግጣሉ ያሏቸውን ሁለት አይነት ሰንደቅ ዓላማዎች፣ የፊት መሸፈኛ ጭንብል እና መታወቂያ ወረቀቶች አሳይተዋል።
በመታወቂያ ወረቀቶቹ ላይ «የሶማሌ ክልላዊ መንግሥት የጸጥታ አስተዳደር እና ፍትኅ ቢሮ የልዩ ፖሊስ አባላት መታወቂያ ካርድ» የሚል ፅሁፍ ይነበባል። በአፋርኛ ቋንቋ የተላለፈውን ዘገባ የተመለከቱት አማር «ትናንትና ወረራ እየተካሔደብን እንደሆነ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ በእኛ ቋንቋ፤ በአፋርኛ የአየር ሰዓት ላይ መግለጫ ሰጥተው ነበረ» ሲሉ አስረድተዋል።
Via:- DW
@YeneTube @Fikerassefa
የአ/ አ ከተማ ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ዑማ ከሥልጣናቸው እንደማይነሱ አንድ ለኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ቅርበት ያላቸው ግለሰብ ተናገሩ። ፓርቲው ዛሬ ስብሰባውን ሲያጠናቅቅ በተወያየባቸው ጉዳዮች ላይ መግለጫ ይሰጣል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
9ኛው የኢትዮ ፖልተሪ ኤክስፓ በዶ/ር አብይ መፅሀፍ ምርቃት ምክንያት ተቋረጠ!!
ለጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ መፀሀፍ "መደመር" ምርቃት ሚሌኒየም አዳራሽ ስለተያዘ ለቃችሁ ውጡ የሚል ደብዳቤ ከከንቲባው ፅ/ቤት እንደረሳቸው 9ኛው የኢትዮ ፖልተሪ ኤክስፓ በመሳተፍ ላይ ያሉ የቻናላችን ቤተሰቦች ለየኔቲዩብ ተናግረዋል።
በነገራችን ላይ ይህ ኤክስፓ ዛሬ ጠዋት እንደተከፈተ እክለሁ ገልፀዋል እንዲሁም የከንቲባው ፅ/ቤት ደብዳቤ እቃችሁን ይዛችሁ ውጡ ተብለዋል 😔
This what we call it "መቀነስ"
@YeneTube @FikerAssefa
ለጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ መፀሀፍ "መደመር" ምርቃት ሚሌኒየም አዳራሽ ስለተያዘ ለቃችሁ ውጡ የሚል ደብዳቤ ከከንቲባው ፅ/ቤት እንደረሳቸው 9ኛው የኢትዮ ፖልተሪ ኤክስፓ በመሳተፍ ላይ ያሉ የቻናላችን ቤተሰቦች ለየኔቲዩብ ተናግረዋል።
በነገራችን ላይ ይህ ኤክስፓ ዛሬ ጠዋት እንደተከፈተ እክለሁ ገልፀዋል እንዲሁም የከንቲባው ፅ/ቤት ደብዳቤ እቃችሁን ይዛችሁ ውጡ ተብለዋል 😔
This what we call it "መቀነስ"
@YeneTube @FikerAssefa
ኢ/ር ታከለ ከስልጣናቸው እንደማይነሱ ተነገረ....
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ታከለ ዑማ ከሥልጣናቸው እንደማይነሱ አንድ ለኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ቅርበት ያላቸው ግለሰብ ተናገሩ። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማን በመምራት ላይ የሚገኙት አቶ ታከለ ከሥልጣናቸው ይነሳሉ የሚሉ ዘገባዎች ባለፉት ጥቂት ቀናት በሰፊው ተሰራጭተው ነበር። የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማዕከላዊ ኮሚቴ ከትናንትናው ዕለት ጀምሮ በአዲስ አበባ ውይይት በማድረግ ላይ ነው። ፓርቲው ዛሬ ምሽት ስብሰባውን ሲያጠናቅቅ የአቶ ታከለ ዑማን ጨምሮ በተወያየባቸው ጉዳዮች ላይ መግለጫ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ፓርቲው በሚሰጠው መግለጫ ጠንከር ያሉ ጉዳዮችን እንደሚነሳ ስማቸው እንዳይገለፅ የፈለጉ ሰው ለጀርመን ሬድዮ ተናግረዋል። ኢ/ር ታከለ ዑማ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ሆነው የተሾሙት ሐምሌ 10 ቀን 2010 ዓ.ም. ነበር። ዋና ከተማዋን መምራት ከመጀመራቸው በፊት የኦሮሚያ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ሠርተዋል።
Via:- DW
@YeneTube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ታከለ ዑማ ከሥልጣናቸው እንደማይነሱ አንድ ለኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ቅርበት ያላቸው ግለሰብ ተናገሩ። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማን በመምራት ላይ የሚገኙት አቶ ታከለ ከሥልጣናቸው ይነሳሉ የሚሉ ዘገባዎች ባለፉት ጥቂት ቀናት በሰፊው ተሰራጭተው ነበር። የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማዕከላዊ ኮሚቴ ከትናንትናው ዕለት ጀምሮ በአዲስ አበባ ውይይት በማድረግ ላይ ነው። ፓርቲው ዛሬ ምሽት ስብሰባውን ሲያጠናቅቅ የአቶ ታከለ ዑማን ጨምሮ በተወያየባቸው ጉዳዮች ላይ መግለጫ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። ፓርቲው በሚሰጠው መግለጫ ጠንከር ያሉ ጉዳዮችን እንደሚነሳ ስማቸው እንዳይገለፅ የፈለጉ ሰው ለጀርመን ሬድዮ ተናግረዋል። ኢ/ር ታከለ ዑማ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ሆነው የተሾሙት ሐምሌ 10 ቀን 2010 ዓ.ም. ነበር። ዋና ከተማዋን መምራት ከመጀመራቸው በፊት የኦሮሚያ ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ሠርተዋል።
Via:- DW
@YeneTube @Fikerassefa
#BR_News የትግራይ ክልል አዲስ ገቢ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አንደማይልክ አስታወቀ። "አማራ ክልል የተመደቡት ተማሪዎች እንደማይሄዱ ለሚመለከተው የፌደራል መንግሥት አሳውቀናል።
የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆኑ ተማሪዎች ዙሪያ ያሉት ነገር የለም።
የትግራይ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ገ/መስቀል ካሕሳይ
BBC Amharic
@YeneTube @Fikerassefa
የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆኑ ተማሪዎች ዙሪያ ያሉት ነገር የለም።
የትግራይ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ገ/መስቀል ካሕሳይ
BBC Amharic
@YeneTube @Fikerassefa
YeneTube
#BR_News የትግራይ ክልል አዲስ ገቢ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አንደማይልክ አስታወቀ። "አማራ ክልል የተመደቡት ተማሪዎች እንደማይሄዱ ለሚመለከተው የፌደራል መንግሥት አሳውቀናል። የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆኑ ተማሪዎች ዙሪያ ያሉት ነገር የለም። የትግራይ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ገ/መስቀል ካሕሳይ BBC Amharic @YeneTube @Fikerassefa
⬆️የትግራይ ክልል አዲስ ገቢ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን አማራ ክልል ወደሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች አልክም አለ!
የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ገ/መስቀል ካሕሳይ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፡ "ማንነትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ወደ ሚሰነዘሩባቸው ዩኒቨርሲቲዎች እና ኃላፊነት ወደማይወስድ ክልል አዲስ ተማሪዎችን ላለመላክ የክልሉ አቋም ነው" ብለዋል።
"አማራ ክልል የተመደቡት 600 ተማሪዎች እንደማይሄዱ ለሚመለከተው የፌደራል መንግሥት አሳውቀናል። ይህ የክልሉ አቋም ነው" ሲሉ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ተናግረዋል።
ዘንድሮ በትግራይ ክልል የዩኒቨሲቲ መግብያ ፈተና ወስደው ማለፍ የቻሉ የተማሪዎች ቁጥር ከ9000 በላይ መሆኑን የጠቀሱ ኃላፊው ወደ አማራ ክልል ተመድበው የነበሩ ተማሪዎች ከ2000 በላይ እንደነበረ እና ከሚመለከታቸው የፌደራል መንግስት አካላት ጋር በተደረገው ውይይት ወደ 600 ዝቅ እንዲል መደረጉን ተናግረዋል።
"ከአንድ ወር ተኩል በላይ የክልሉ መንግሥት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሲወያይ ቆይቷል። የተቀሩ 600 ተማሪዎችን ሌላ ቦታ እንዲመደቡ ይሰራል። ይህ የማይሆን ከሆነ ግን የትግራይ ክልል ሌላ አማራጭ ይፈልጋል እንጂ ተማሪዎቹን ወደዛ አይልክም" ብለዋል።
የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆኑ ተማሪዎች ዙሪያ ያሉት ነገር የለም።
Via:-BBC News Amharic
@YeneTube @Fikerassefa
የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ገ/መስቀል ካሕሳይ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፡ "ማንነትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ወደ ሚሰነዘሩባቸው ዩኒቨርሲቲዎች እና ኃላፊነት ወደማይወስድ ክልል አዲስ ተማሪዎችን ላለመላክ የክልሉ አቋም ነው" ብለዋል።
"አማራ ክልል የተመደቡት 600 ተማሪዎች እንደማይሄዱ ለሚመለከተው የፌደራል መንግሥት አሳውቀናል። ይህ የክልሉ አቋም ነው" ሲሉ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ተናግረዋል።
ዘንድሮ በትግራይ ክልል የዩኒቨሲቲ መግብያ ፈተና ወስደው ማለፍ የቻሉ የተማሪዎች ቁጥር ከ9000 በላይ መሆኑን የጠቀሱ ኃላፊው ወደ አማራ ክልል ተመድበው የነበሩ ተማሪዎች ከ2000 በላይ እንደነበረ እና ከሚመለከታቸው የፌደራል መንግስት አካላት ጋር በተደረገው ውይይት ወደ 600 ዝቅ እንዲል መደረጉን ተናግረዋል።
"ከአንድ ወር ተኩል በላይ የክልሉ መንግሥት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሲወያይ ቆይቷል። የተቀሩ 600 ተማሪዎችን ሌላ ቦታ እንዲመደቡ ይሰራል። ይህ የማይሆን ከሆነ ግን የትግራይ ክልል ሌላ አማራጭ ይፈልጋል እንጂ ተማሪዎቹን ወደዛ አይልክም" ብለዋል።
የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆኑ ተማሪዎች ዙሪያ ያሉት ነገር የለም።
Via:-BBC News Amharic
@YeneTube @Fikerassefa
Official!
"ኢ/ር ታከለ ኡማ አሁንም በስራ ላይ ይገኛሉ።ኢ/ር ታከለ ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል ተብሎ የወጣው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን ለመግለጽ እንፈልጋለን።"
-የከንቲባው ጽ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
"ኢ/ር ታከለ ኡማ አሁንም በስራ ላይ ይገኛሉ።ኢ/ር ታከለ ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል ተብሎ የወጣው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን ለመግለጽ እንፈልጋለን።"
-የከንቲባው ጽ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
Official! "ኢ/ር ታከለ ኡማ አሁንም በስራ ላይ ይገኛሉ።ኢ/ር ታከለ ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል ተብሎ የወጣው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን ለመግለጽ እንፈልጋለን።" -የከንቲባው ጽ/ቤት @YeneTube @FikerAssefa
በቅርቡ ሲወጡ የነበሩት መረጃዎች “ምክትል ከንቲባው ከኃላፊነታቸው ይነሳሉ” የሚል መሆኑን ተከትሎ የወጣው ይህ የጽ/ቤቱ መግለጫ ምክትል ከንቲባው አሁን በሥራ ላይ መሆናቸውን እንጂ በቦታው ላይ ስለመቀጠላቸው በግልጽ ያለው ነገር የለም። ነገር ግን ለከንቲባው ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደሚሉት ኢ/ር
ታከለ በቦታቸው ላይ እንደሚቆዩ አመልክተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ታከለ በቦታቸው ላይ እንደሚቆዩ አመልክተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የማኅጸን በር ካንሰር ክትባት መድኃኒት ተሰራጨ!
የኢትዮጵያ መደሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲው ጥቅምት 10 ቀን 2012 ዓ.ም. ለሚካሄደው የማኅጸን በር ካንሰር ክትባት ዘመቻ የሚውል የማኅጸን በር ካንሰር ክትባት /Human Papilloma Virus Vaccine/ መድኃኒት አሠራጨ። መድኃኒቶቹ ከ179 ሚሊየን 396 ሺ ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሆኑን የክትባት ፕሮግራም መድኃኒት ክትትል ባለሞያ ወ/ት ናዲያ ሲራጅ ገለጹ፡፡እንደ ባለሙያዋ ገለፃ የመድኃኒቶቹ ስርጭት በሁሉም የሀገሪቷ ክልሎች ለ1000 ወረዳዎች መካሄዱንና ከ1 ሚሊየን 350 ሺ በላይ ብዛት አላቸው፡፡ወ/ት ናዲያ አክለውም የክትባት መድኃኒቶቹ ከ14 ዓመት በላይ ላሉ 1 ሚሊየን 286 ሺ 160 ሴቶች እንደሚሠጥ አብራርተዋል፡፡ የክትባት መድኃኒት ስርጭቱ በሚፈለገው የሙቀት መጠን ከ2 እስከ 8 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ሆኖ ተሰራጭቷል ሲሉ ወ/ት ናዲያ ተናግረዋል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መደሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲው ጥቅምት 10 ቀን 2012 ዓ.ም. ለሚካሄደው የማኅጸን በር ካንሰር ክትባት ዘመቻ የሚውል የማኅጸን በር ካንሰር ክትባት /Human Papilloma Virus Vaccine/ መድኃኒት አሠራጨ። መድኃኒቶቹ ከ179 ሚሊየን 396 ሺ ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሆኑን የክትባት ፕሮግራም መድኃኒት ክትትል ባለሞያ ወ/ት ናዲያ ሲራጅ ገለጹ፡፡እንደ ባለሙያዋ ገለፃ የመድኃኒቶቹ ስርጭት በሁሉም የሀገሪቷ ክልሎች ለ1000 ወረዳዎች መካሄዱንና ከ1 ሚሊየን 350 ሺ በላይ ብዛት አላቸው፡፡ወ/ት ናዲያ አክለውም የክትባት መድኃኒቶቹ ከ14 ዓመት በላይ ላሉ 1 ሚሊየን 286 ሺ 160 ሴቶች እንደሚሠጥ አብራርተዋል፡፡ የክትባት መድኃኒት ስርጭቱ በሚፈለገው የሙቀት መጠን ከ2 እስከ 8 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ሆኖ ተሰራጭቷል ሲሉ ወ/ት ናዲያ ተናግረዋል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 የለዛ አድማጮች ምርጫ ሽልማት የአመቱ ምርጥ አዲስ ድምጻዊ በኩኩ ሰብስቤ አሸናፊ የሆነችሁ ቸሊና !!
የቸሊና አድናቂዎች ደስታቸውን ለየኔቲዩብ ገልፀዋል በተለይ #ይስሐቅ የእንኳን ደስ አለሽ መልክት በልዩ ሁኔታ ገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የቸሊና አድናቂዎች ደስታቸውን ለየኔቲዩብ ገልፀዋል በተለይ #ይስሐቅ የእንኳን ደስ አለሽ መልክት በልዩ ሁኔታ ገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa