የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 የለዛ አድማጮች ምርጫ ሽልማት የአመቱ ምርጥ ተከታታይ የቴሌቪዥን ፊልም በአርቲስት ማንያዘዋል እንደሻው፣ አሸናፊ ደርሶ መልስ ድራማ።
Via:- ዳሰሳ አዲስ
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- ዳሰሳ አዲስ
@YeneTube @Fikerassefa
የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 የለዛ አድማጮች ምርጫ ሽልማት የአመቱ ምርጥ ነጠላ ዜማ በጋሼ ተሾመ ሲሳይ አሸናፊ ድምፃዊ ጃምቦ ጆቴ።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 የለዛ አድማጮች ምርጫ ሽልማት የአመቱ ተከታታይ የቴሌቪዥን ፊልም ተዋናይ በኩራባቸው ደነቀ አሸናፊ አበበ ባልቻ
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
የሸገር ኤፍ ኤም 102.1 የለዛ አድማጮች ምርጫ ሽልማት የአመቱ ምርጥ ወንድ ተዋናይ በመሆን ዘሪሁን ሙላት (በቁራኛዬ ፊልም) አሸናፊ ሆኗል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
በአመታዊው የለዛ አዋርድ አርቲስት ሀና ዮሐንስ ምርጥ ሴት ተዋናይት(በተከታታይ ፊልም) ተብላለች! @YeneTube @FikerAssefa
አርቲስት ሀና ዩሓንስ ፎቶ በለዛ አዋርድ ⬆️ የአመቱ ምርጥ ሴት ተዋናይ ( በተከታያይ ፊልም) ተብላለች።
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ 💥
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ💥
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
Forwarded from YeneTube
Macbook Pro😍 15.4" 256GB SSD Intel Core i7 9th Gen 2.60 GHz 16GB Touch Bar - Space
Call now🏃♂+251912894363
Or via ZenachBrands1
Join our channel 😍😍@ZenachBrands for more items
Call now🏃♂+251912894363
Or via ZenachBrands1
Join our channel 😍😍@ZenachBrands for more items
በአዲስ አበባ መግቢያ በሮች 7 የገበያ ማዕከላት ሊከፈቱ ነው!
በከተማዋ ውስጥ እየተስተዋለ ያለውን የዋጋ ንረት ለማረጋጋት በአዲስ አበባ መግቢያ በሮች 7 የገበያ ማዕከላት ሊከፈቱ መሆኑን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡መንግስት ምግብና ምግብ ነክ ምርቶችን በህብረት ስራ ኤጀንሲ፣ በንግድ ስራዎች ኮርፖሬሽን፣ በኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት እና በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት አማካኝነት በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ እያቀረበ መሆኑን በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድ አሰራርና ሪጉላቶሪ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እሸቴ አስፋው ተናግረዋል፡፡
በዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች የምግብና ምግብ ነክ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ የማቅረብ ስራውን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ በአዲስ አበባ መግቢያ በሮች 7 የገበያ ማዕከላት ሊከፈቱ መሆኑን የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው በኦሮሚያ ክልልና በአማራ ክልል የሚገኙ የህብረት ስራ ማህበራትና ዩኔኖች ምርቶቻቸውን ወደነዚህ ማዕከላት በስፋት እንዲያቀርቡ ይደረጋልም ብለዋል፡፡ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ አረጋ በበኩላቸው በአስሩም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ 143 ሸማች ህብረት ስራ ማህበረት ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የተከሰተዉን የዋጋ ንረት የማረጋጋት ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡ዳይሬክተሩ እንዳሉት የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኤጀንሲ ማህበራትን በማደራጀት፣ የገበያ ትስስር በመፍጠር፣ ፣የህግ ድጋፍ እና የኦዲት አገልግሎት በመስጠት ማህበራቱ እንዲጠናከሩ ድጋፍ ያደርጋል፡፡
መንግስት በድጎማ ከሚያቀርባቸው ምርቶች በተጨማሪም ሽንኩርት ፣ ድንች፣ በርበሬና ሌሎች አትክልትና ፍራፍሬዎችን ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ በአራዳ ክፍለ ከተማ የተስፋ ብርሃን ሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጌታሁን ደስታ ናቸው፡፡በተጨማሪም 1ኪሎ ሥጋ በ140 ብር፣ ጤፍ በኪሎ ከ23.8 እስከ 24 ብር እንዲሁም ሌሎች የፋብሪካ ምርቶችን ለተጠቃሚው ህብረተሰብ እያቀረቡ መሆኑን የገለጹት አቶ ጌታሁን የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት ምርቶችን ከማቅረብም በዘለለ ለበርካታ ሰዎች የሥራ እድል እንደፈጠሩም ተናግረዋል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
በከተማዋ ውስጥ እየተስተዋለ ያለውን የዋጋ ንረት ለማረጋጋት በአዲስ አበባ መግቢያ በሮች 7 የገበያ ማዕከላት ሊከፈቱ መሆኑን ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡መንግስት ምግብና ምግብ ነክ ምርቶችን በህብረት ስራ ኤጀንሲ፣ በንግድ ስራዎች ኮርፖሬሽን፣ በኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት እና በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት አማካኝነት በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ እያቀረበ መሆኑን በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድ አሰራርና ሪጉላቶሪ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እሸቴ አስፋው ተናግረዋል፡፡
በዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች የምግብና ምግብ ነክ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ የማቅረብ ስራውን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ በአዲስ አበባ መግቢያ በሮች 7 የገበያ ማዕከላት ሊከፈቱ መሆኑን የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው በኦሮሚያ ክልልና በአማራ ክልል የሚገኙ የህብረት ስራ ማህበራትና ዩኔኖች ምርቶቻቸውን ወደነዚህ ማዕከላት በስፋት እንዲያቀርቡ ይደረጋልም ብለዋል፡፡ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ አረጋ በበኩላቸው በአስሩም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ 143 ሸማች ህብረት ስራ ማህበረት ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የተከሰተዉን የዋጋ ንረት የማረጋጋት ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡ዳይሬክተሩ እንዳሉት የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኤጀንሲ ማህበራትን በማደራጀት፣ የገበያ ትስስር በመፍጠር፣ ፣የህግ ድጋፍ እና የኦዲት አገልግሎት በመስጠት ማህበራቱ እንዲጠናከሩ ድጋፍ ያደርጋል፡፡
መንግስት በድጎማ ከሚያቀርባቸው ምርቶች በተጨማሪም ሽንኩርት ፣ ድንች፣ በርበሬና ሌሎች አትክልትና ፍራፍሬዎችን ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ በአራዳ ክፍለ ከተማ የተስፋ ብርሃን ሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጌታሁን ደስታ ናቸው፡፡በተጨማሪም 1ኪሎ ሥጋ በ140 ብር፣ ጤፍ በኪሎ ከ23.8 እስከ 24 ብር እንዲሁም ሌሎች የፋብሪካ ምርቶችን ለተጠቃሚው ህብረተሰብ እያቀረቡ መሆኑን የገለጹት አቶ ጌታሁን የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት ምርቶችን ከማቅረብም በዘለለ ለበርካታ ሰዎች የሥራ እድል እንደፈጠሩም ተናግረዋል፡፡
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
Brand New Samsung A20 (2019)
32GB Internal Storage
3GB RAM
FOR MORE INFORMATION GO TO
https://m.dalibr.com/ProductDetailM.php?proid=11
32GB Internal Storage
3GB RAM
FOR MORE INFORMATION GO TO
https://m.dalibr.com/ProductDetailM.php?proid=11
የመንግሥት ሥራ በማደናቀፍ እና ህዝብን ለአመፅ በማነሳሳት ወንጀሎች የተጠረጠሩ የዓረና ትግራይ ለሉአላዊነት እና ዴሞክራሲ አመራር ጨምሮ የሌሎች 13 ግለሰቦች ክስ ዛሬ በትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መታየት ጀመረ።
የክልሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተከሳሾቹ ጉዳያቸውን በዋስ ከውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ዛሬ ፈቅዷል።
የዓረና ትግራይ ቁጥጥር ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ፅጋቡ ቆባዕን ጨምሮ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ መምህር አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤልና ሌሎች ግለሰቦች ከየካቲት ወር 2011 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 6 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ ሕገ ወጥ ስብሰባዎች፣ አድማና በሶሻል ሚድያ በኩል አመፅ በማነሳሳት ወንጀሎች እንደተጠረጠሩ ለተከሳሾች የደረሰ የአቃቤ ሕግ ክስ ያመለክታል።
በዚህም በየደረጃው ያለ መንግሥታዊ አስተዳደር ሥራውን በተገቢው መልኩ እንዳይከውን እንቅፋት ፈጥረዋል ይላል ክሱ። በዛሬው ዕለት ጉዳዩን ማየት የጀመረው የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መቅረብ ከነበረባቸው 14 ተከሳሾች መካከል የቀረቡት 12ቱ ብቻ በመሆናቸው ለኅዳር 25፤ 2012 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። በተጨማሪ ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ በ10 ሺህ ብር ዋስ ውጭ ሆነው እንዲከታተሉ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔን ማጽናቱን dw ዘግቧል ።
@YeneTube @Fikerassefa
የክልሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተከሳሾቹ ጉዳያቸውን በዋስ ከውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ዛሬ ፈቅዷል።
የዓረና ትግራይ ቁጥጥር ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ፅጋቡ ቆባዕን ጨምሮ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ መምህር አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤልና ሌሎች ግለሰቦች ከየካቲት ወር 2011 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 6 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ ሕገ ወጥ ስብሰባዎች፣ አድማና በሶሻል ሚድያ በኩል አመፅ በማነሳሳት ወንጀሎች እንደተጠረጠሩ ለተከሳሾች የደረሰ የአቃቤ ሕግ ክስ ያመለክታል።
በዚህም በየደረጃው ያለ መንግሥታዊ አስተዳደር ሥራውን በተገቢው መልኩ እንዳይከውን እንቅፋት ፈጥረዋል ይላል ክሱ። በዛሬው ዕለት ጉዳዩን ማየት የጀመረው የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መቅረብ ከነበረባቸው 14 ተከሳሾች መካከል የቀረቡት 12ቱ ብቻ በመሆናቸው ለኅዳር 25፤ 2012 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። በተጨማሪ ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ በ10 ሺህ ብር ዋስ ውጭ ሆነው እንዲከታተሉ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔን ማጽናቱን dw ዘግቧል ።
@YeneTube @Fikerassefa
በችግሮች የተከበበው የኢህአዴግ አደረጃጀት የኦሮሞ ህዝብና የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥያቄዎችን ለመመለስ የማይመች ነው- የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ
የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ODP) በችግሮች የተከበበው የኢህአዴግ አደረጃጀት የኦሮሞ ህዝብና የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥያቄዎችን ለመመለስ የማይመች መሆኑን ገልጿል፡፡ፓርቲው በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ያገኙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ማግኘትን ተከትሎ የአገሪቱ ህዝቦች ደስታና ድጋፍ በልዩ አድናቆት ይመለከታል፡፡ትናንት እንደ ፓርቲ አሸናፊ ሆነን እዚህ ደረጃ የደረስነው የኦሮሞ ህዝብ ይዘንና ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ሆነን ነው ያለው የፓርቲው መግለጫ፣ አሁንም ከኦሮሞ ህዝብ እና ከኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር በመሆን አሸናፊ ሆነን እንደምንሻገር ጥርጣሬ የለንም ብሏል ፓርቲው፡፡
ፓርቲው በተለያዩ የአመራር እርከኖች ላይ ያሉ አመራሮች በአመለካከትና በተግባር በአንድነት እንዲሰሩ ለማድረግ እንደምሰራ ገልጿል፡፡እስከ አሁን ምላሽ ያገኙ የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄን መነሻ በማድረግ እስከ አሁን ምላሽ ላለገኙ የህዝብ ጥያቄ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል አቅጣጫ እንደተቀመጠ ፓርቲው ገልጿል፡፡በርካታ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ቋንቋዎች፣ ባህሎች ባሉበት አገር ውስጥ የፌዴራሊዚም ስርዓት አማራጭ የሌለው ስርዓት ስለሆነ የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ብዝሃነትን ማዕከል ያደረገ እውነተኛ ፌዴራሊዝም እንዲገነባና የኢትዮጵያ ህዝቦች እኩልነትና ነፃነት እንዲከበር የማያወላዳ አቋም እንዳለው ፓርቲው ገልጿል፡፡
በተለያዩ ችግሮች የተከበበው የኢህአዴድ አደረጃጀት የኦሮሞ ህዝብና የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥያቄ ለለመለስ የማይመች መሆኑ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ውይይት ካደረገበት በኋላ ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡የኢህአዴግ አደረጃጀትን በመዘመን በዘመናዊ አሰራር የሚመራ ፓርቲ ለመመስረት የአብዮታዊ ዴሞክራሲ ሀሳብን በመደመር ሀሳብ ለመተካት ውይይት ሲደረግበት መቆየቱን ያስታወሰው ፓርቲው፣ የመደመር ሀሳብ ከዚህ ቀደም የነበሩት ስኬቶችን ይበልጥ ለማጠናከርና ያሚታዩ ችግሮችን መፍታት የአዲስ ትውልድ መብትና ጥቅም ያስከብራል ብሎ ፓርቲው እንደሚያምን ተገልጿል፡፡ህዝቡ ፓርቲው ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ህዝቡ ያገኘውን መብቶች አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችሉ በመሆናቸው ማህበረሰቡ ለተፈፃሚነቱ ትብብር እንዲያደርግ ፓርቲው ጥሪ አቅርቧል፡፡
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ODP) በችግሮች የተከበበው የኢህአዴግ አደረጃጀት የኦሮሞ ህዝብና የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥያቄዎችን ለመመለስ የማይመች መሆኑን ገልጿል፡፡ፓርቲው በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ያገኙት የኖቤል የሰላም ሽልማት ማግኘትን ተከትሎ የአገሪቱ ህዝቦች ደስታና ድጋፍ በልዩ አድናቆት ይመለከታል፡፡ትናንት እንደ ፓርቲ አሸናፊ ሆነን እዚህ ደረጃ የደረስነው የኦሮሞ ህዝብ ይዘንና ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ሆነን ነው ያለው የፓርቲው መግለጫ፣ አሁንም ከኦሮሞ ህዝብ እና ከኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር በመሆን አሸናፊ ሆነን እንደምንሻገር ጥርጣሬ የለንም ብሏል ፓርቲው፡፡
ፓርቲው በተለያዩ የአመራር እርከኖች ላይ ያሉ አመራሮች በአመለካከትና በተግባር በአንድነት እንዲሰሩ ለማድረግ እንደምሰራ ገልጿል፡፡እስከ አሁን ምላሽ ያገኙ የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄን መነሻ በማድረግ እስከ አሁን ምላሽ ላለገኙ የህዝብ ጥያቄ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል አቅጣጫ እንደተቀመጠ ፓርቲው ገልጿል፡፡በርካታ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ቋንቋዎች፣ ባህሎች ባሉበት አገር ውስጥ የፌዴራሊዚም ስርዓት አማራጭ የሌለው ስርዓት ስለሆነ የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ብዝሃነትን ማዕከል ያደረገ እውነተኛ ፌዴራሊዝም እንዲገነባና የኢትዮጵያ ህዝቦች እኩልነትና ነፃነት እንዲከበር የማያወላዳ አቋም እንዳለው ፓርቲው ገልጿል፡፡
በተለያዩ ችግሮች የተከበበው የኢህአዴድ አደረጃጀት የኦሮሞ ህዝብና የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥያቄ ለለመለስ የማይመች መሆኑ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ውይይት ካደረገበት በኋላ ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡የኢህአዴግ አደረጃጀትን በመዘመን በዘመናዊ አሰራር የሚመራ ፓርቲ ለመመስረት የአብዮታዊ ዴሞክራሲ ሀሳብን በመደመር ሀሳብ ለመተካት ውይይት ሲደረግበት መቆየቱን ያስታወሰው ፓርቲው፣ የመደመር ሀሳብ ከዚህ ቀደም የነበሩት ስኬቶችን ይበልጥ ለማጠናከርና ያሚታዩ ችግሮችን መፍታት የአዲስ ትውልድ መብትና ጥቅም ያስከብራል ብሎ ፓርቲው እንደሚያምን ተገልጿል፡፡ህዝቡ ፓርቲው ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎች ህዝቡ ያገኘውን መብቶች አጠናክሮ ለማስቀጠል የሚያስችሉ በመሆናቸው ማህበረሰቡ ለተፈፃሚነቱ ትብብር እንዲያደርግ ፓርቲው ጥሪ አቅርቧል፡፡
Via ETV
@YeneTube @FikerAssefa
የገቢዎች ሚኒስቴር ሐሰተኛ ማንነትን በመያዝ ከ51 ሚሊዮን በላይ ብር ግብር የሰወሩ 166 ድርጅቶችን ይፋ አደረገ።
በገቢዎች ሚኒስቴር ክትትል ስደረግባቸው የቆዩ ታክስን ለመሰወርና ህገ-ወጥ ተመላሽ ለመጠየቅ ህገ ወጥ ደረሰኞችን የሚጠቀሙ ሀሰተኛ ማንነት ያላቸው 166 ድርጅቶች ይፋ ተደርገዋል፡፡ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው በነፍስ ወከፍ ከ51 ሚሊየን ብር በላይ ግብይት የነበራቸው ነገር ግን ባዶ፣ ኪሳራና ተመላሽ ከሚጠይቁ ደርጅቶች መካከል 16 ድርጅቶች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገ ነው፡፡እነዚህ ህገወጥ ድርጅቶች በዋናነት ሃሰተኛ ደረሰኝን የሚያቀርቡ በመሆኑ ግብር ከፋዩ ማንነታቸዉን አዉቆ ምንም አይነት ደረሰኝ ከነሱ እንዳይቀበልና ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም እንዳያቀርብ አሳስበዋል፡፡ድርጅቶቹ ያለደረሰኝ ግብይት ማከናወን፣ ከተጠቃሚ የሚሰበሰበውን ታክስ ለራስ ጥቅም ማዋልና ግብይትን በመደበቅ መንግስት ሊያገኝ የሚገባውን ታክስ ማሳጣታቸው ተገልጿል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
በገቢዎች ሚኒስቴር ክትትል ስደረግባቸው የቆዩ ታክስን ለመሰወርና ህገ-ወጥ ተመላሽ ለመጠየቅ ህገ ወጥ ደረሰኞችን የሚጠቀሙ ሀሰተኛ ማንነት ያላቸው 166 ድርጅቶች ይፋ ተደርገዋል፡፡ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው በነፍስ ወከፍ ከ51 ሚሊየን ብር በላይ ግብይት የነበራቸው ነገር ግን ባዶ፣ ኪሳራና ተመላሽ ከሚጠይቁ ደርጅቶች መካከል 16 ድርጅቶች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገ ነው፡፡እነዚህ ህገወጥ ድርጅቶች በዋናነት ሃሰተኛ ደረሰኝን የሚያቀርቡ በመሆኑ ግብር ከፋዩ ማንነታቸዉን አዉቆ ምንም አይነት ደረሰኝ ከነሱ እንዳይቀበልና ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም እንዳያቀርብ አሳስበዋል፡፡ድርጅቶቹ ያለደረሰኝ ግብይት ማከናወን፣ ከተጠቃሚ የሚሰበሰበውን ታክስ ለራስ ጥቅም ማዋልና ግብይትን በመደበቅ መንግስት ሊያገኝ የሚገባውን ታክስ ማሳጣታቸው ተገልጿል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ የሲዳማ ብሔር ሕዝበ ውሳኔን ለማስፈጸም ያስችላሉ ባላቸው ረቂቅ አስተዳደራዊና ሕጋዊ ማዕቀፎች ላይ እየመከረ ነው።
የክልሉ ምክር ቤት ባለፈው ማክሰኞ ጉባኤውን ሲጀምር በዕለቱ ከተያዙት አጀንዳዎች መካከል «የተለያዩ አዋጆችን ምርምሮ ያጸድቃል» በሚል በድፍን በመቅረቡ እና የሕግ ረቂቁም ቀድሞ ባለመሰራጨቱ ሕጉ ከሲዳማ ብሔር ሕዝበ ውሳኔ ጋር የተያያዘ መሆን አለመሆኑ እስከ ዛሬ ጠዋት ድረስ በግልፅ የሚታወቅ ነገር አልነበረም። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የሲዳማ ብሔር ሕዝበ ውሳኔን ለማስፈጸም ያስችላሉ ያላቸው አስተዳደራዊ እና ሕጋዊ ማዕቀፎች አንዲቀርብለት በተደጋጋሚ የክልሉን መንግሥት እየጠየቀ ነው።
ቦርዱ ካቀረባቸው ጥያቄዎች መካከል «የሲዳማ ክልል ሲደራጅ ምን አይነት ቅርፅ ይይዛል? በፊት ከነበረበት ክልል ጋርስ ምን ዓይነት ግንኙነት ይኖረዋል? ሲለያይ የሀዋሳ ከተማ ጉዳይና እስከአሁን በጋራ ያፈሯቸውን ሀብቶችንስ እንዴት ይስተናግዳሉ?» የሚሉት ይገኙባቸዋል።በደቡብ ክልል የሲዳማ ብሔር የሕዝበ ውሳኔ ማስፈጸሚያ ፕሮጀክት ለቦርዱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በሕዝበ ውሳኔው የሁሉንም አካላት ጥቅምና ፍላጎት ለማጣጣም የሚያስችሉ አስተዳደራዊና የህግ ማዕቀፎችን በመዘጋጀት ላይ እንደሚገኝ በቅርቡ ማስታወቁ መዘገቡ አይዘነጋም።
ምንጭ:DW
@YeneTube @FikerAssefa
የክልሉ ምክር ቤት ባለፈው ማክሰኞ ጉባኤውን ሲጀምር በዕለቱ ከተያዙት አጀንዳዎች መካከል «የተለያዩ አዋጆችን ምርምሮ ያጸድቃል» በሚል በድፍን በመቅረቡ እና የሕግ ረቂቁም ቀድሞ ባለመሰራጨቱ ሕጉ ከሲዳማ ብሔር ሕዝበ ውሳኔ ጋር የተያያዘ መሆን አለመሆኑ እስከ ዛሬ ጠዋት ድረስ በግልፅ የሚታወቅ ነገር አልነበረም። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የሲዳማ ብሔር ሕዝበ ውሳኔን ለማስፈጸም ያስችላሉ ያላቸው አስተዳደራዊ እና ሕጋዊ ማዕቀፎች አንዲቀርብለት በተደጋጋሚ የክልሉን መንግሥት እየጠየቀ ነው።
ቦርዱ ካቀረባቸው ጥያቄዎች መካከል «የሲዳማ ክልል ሲደራጅ ምን አይነት ቅርፅ ይይዛል? በፊት ከነበረበት ክልል ጋርስ ምን ዓይነት ግንኙነት ይኖረዋል? ሲለያይ የሀዋሳ ከተማ ጉዳይና እስከአሁን በጋራ ያፈሯቸውን ሀብቶችንስ እንዴት ይስተናግዳሉ?» የሚሉት ይገኙባቸዋል።በደቡብ ክልል የሲዳማ ብሔር የሕዝበ ውሳኔ ማስፈጸሚያ ፕሮጀክት ለቦርዱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በሕዝበ ውሳኔው የሁሉንም አካላት ጥቅምና ፍላጎት ለማጣጣም የሚያስችሉ አስተዳደራዊና የህግ ማዕቀፎችን በመዘጋጀት ላይ እንደሚገኝ በቅርቡ ማስታወቁ መዘገቡ አይዘነጋም።
ምንጭ:DW
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
በችግሮች የተከበበው የኢህአዴግ አደረጃጀት የኦሮሞ ህዝብና የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥያቄዎችን ለመመለስ የማይመች ነው- የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ODP) በችግሮች የተከበበው የኢህአዴግ አደረጃጀት የኦሮሞ ህዝብና የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥያቄዎችን ለመመለስ የማይመች መሆኑን ገልጿል፡፡ፓርቲው በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ያገኙት የኖቤል የሰላም…
ተጨማሪ⬇️⬇️⬇️
ባለፉት ጊዜያት የፌደራል ስርዓትን የሚያፋልሱ ተግባራት ሲከናወኑ ነበር ያለው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ በግምገማው ላይም ከዚህ ቀደም በተከናወኑ ጥናቶች የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም ሁሉንም ህዝብ ፍትሃዊ በሆነ መልኩ እንዳላሳተፈ እና በውስጡም እውነተኛ ዴሞክራሲ ያልተረጋገጠበት እንደሆነ ማመላከቱን ገልጿል።ኦዲፒ እነዚህ ክፍተቶች ተስተካክለው እውነተኛ ህብረ ብሄራዊ ፌደራሊዝም ተግባራዊ እንዲሆን እና ኢትዮጵያን ሁሉም ብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በእኩልነት፣ በነፃነት እና በወንድማማችነት የሚኖሩባት ሀገር ለማድረግ የጀመረውን ትግል አጠናክሮ እንደሚቀጠል አረጋግጧል።
በሌላ በኩል ትናንት እውነተኛ የፌደራሊዝም ስርዓት ተግባራዊ እንዳይሆን ይዘውት በነበረው ስልጣን የፌደራሊዝም ስርዓትን ሲያፋልሱ የነበሩ ህዝቡን የማይወክሉ ጥቂት ቡድኖች ዛሬ ላይ ራሳቸውን ለህገ መንግስቱ የቆሙ እና የፌደራሊዝም ዋስ በማስመሰል የሚያቀርቡ አካላት የሚያሰራጩት መሰረተ ቢስ መረጃ ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ማእከላዊ ኮሚቴ አስታውቋል።በኢህአዴግ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ሪፎርም የፓርቲው የትግል ጉዞ እንዲሁም የህዝቡን ፍላጎት እና ጥያቄ መሰረት ያደረገ ነው ያለው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ በተለይም በሀዋሳ በተካሄደው 11ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ላይ በምሁራን ተጠንቶ ቀርቦ ውሳኔ እንዲያገኝ በአቅጣጫ እና በውሳኔ የተደገፈ መሆኑንም አንስቷል።የህዝቡ ጥያቄ እና የፓርቲው የውስጠ ውሳኔ የሆነው መደመር የፓርቲው አፈጣጠር፣ ዴሞክራሲነት እና አቃፊነቱ ላይ ራሱን እንዲመለከት እድል የፈጠረ መሆኑንም አስታውቋል።
የተካሄደው ጥናትም ኢህአዴግ ዴሞክራሲያዊ እና አቃፊ እንዳልሆነ፣ የሀገሪቱን ህዝቦች በከፊል የገፋ እና በተወሰኑ ሀይሎች ብቻ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን ለይቷል ያለው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ የኢህአዴግ አወቃቀር እና ሲመራበት የነበረው አብዮታዊ ዴሞክራሲ የህዝቡን ውሳኔ ሰጪነት የሚገድብ በመሆኑ አሁን የተደረሰበትን የትግል ምእራፍ አይመጥንም ብሏል።በተለያዩ ችግሮች የተከበበው የኢህአዴግ አደረጃጀት የኦሮሞ ህዝብና የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥያቄን ለመመለስ የማይመች መሆኑ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ውይይት ካደረገበት በኋላ ስምምነት ላይ መድረሱንም አስታውቋል።በዚሁ መሰረት የኢህአዴግን አደረጃጀትን በማዘመን በዘመናዊ አሰራር የሚመራ ፓርቲ ለመመስረት የአብዮታዊ ዴሞክራሲን በመደመር ሀሳብ ለመተካት ውይይት እየተደረገበት መሆኑን ያስታወቀው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ ኦዲፒም የመደመር ሀሳብ ከዚህ ቀደም የነበሩት ስኬቶችን ይበልጥ ማጠናከርና የሚታዩ ችግሮችን መፍታት የአዲሱን ትውልድ መብትና ጥቅም ያስከብራል ብሎ እንደሚያምን ገልጿል።
ይህንን መሰረት በማድረግም የኢህአዴግ ሪፎርም እውነተኛ የፌደራል ስርዓት ያላት ህብረ ብሄራዊ ሀገር በመገንባት የህዝቡን ጥቅም እና ፍላጎት ለማስጠበቅ ተመራጭ ዘዴ በመሆኑ ለስኬታማነቱ መስራት ወሳኝ እንደሆነም አስታውቋል።ኦዲፒ ሲያሳልፋቸው የነበሩ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ህዝቡን ድል እያጎናፀፉ አሁን ላለበት የትግል ምእራፍ አድርሰዋል ያለው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ አሁን የተቀመጡ አቅጣጫዎችም ህዝቡ መስዋእትነት ከፍሎ ያገኛቸውን ድሎች ለማቆየት እና ተጨማሪ ድሎችን ለመጎናፀፍ የሚያስችሉት በመሆኑ ህብረተሰቡ ለተፈፃሚነቱ ትብብር እንዲያደርግም ጥሪ አቅርቧል።
ምንጭ:FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ባለፉት ጊዜያት የፌደራል ስርዓትን የሚያፋልሱ ተግባራት ሲከናወኑ ነበር ያለው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ በግምገማው ላይም ከዚህ ቀደም በተከናወኑ ጥናቶች የኢትዮጵያ ፌደራሊዝም ሁሉንም ህዝብ ፍትሃዊ በሆነ መልኩ እንዳላሳተፈ እና በውስጡም እውነተኛ ዴሞክራሲ ያልተረጋገጠበት እንደሆነ ማመላከቱን ገልጿል።ኦዲፒ እነዚህ ክፍተቶች ተስተካክለው እውነተኛ ህብረ ብሄራዊ ፌደራሊዝም ተግባራዊ እንዲሆን እና ኢትዮጵያን ሁሉም ብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በእኩልነት፣ በነፃነት እና በወንድማማችነት የሚኖሩባት ሀገር ለማድረግ የጀመረውን ትግል አጠናክሮ እንደሚቀጠል አረጋግጧል።
በሌላ በኩል ትናንት እውነተኛ የፌደራሊዝም ስርዓት ተግባራዊ እንዳይሆን ይዘውት በነበረው ስልጣን የፌደራሊዝም ስርዓትን ሲያፋልሱ የነበሩ ህዝቡን የማይወክሉ ጥቂት ቡድኖች ዛሬ ላይ ራሳቸውን ለህገ መንግስቱ የቆሙ እና የፌደራሊዝም ዋስ በማስመሰል የሚያቀርቡ አካላት የሚያሰራጩት መሰረተ ቢስ መረጃ ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ማእከላዊ ኮሚቴ አስታውቋል።በኢህአዴግ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ሪፎርም የፓርቲው የትግል ጉዞ እንዲሁም የህዝቡን ፍላጎት እና ጥያቄ መሰረት ያደረገ ነው ያለው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ በተለይም በሀዋሳ በተካሄደው 11ኛ ድርጅታዊ ጉባዔ ላይ በምሁራን ተጠንቶ ቀርቦ ውሳኔ እንዲያገኝ በአቅጣጫ እና በውሳኔ የተደገፈ መሆኑንም አንስቷል።የህዝቡ ጥያቄ እና የፓርቲው የውስጠ ውሳኔ የሆነው መደመር የፓርቲው አፈጣጠር፣ ዴሞክራሲነት እና አቃፊነቱ ላይ ራሱን እንዲመለከት እድል የፈጠረ መሆኑንም አስታውቋል።
የተካሄደው ጥናትም ኢህአዴግ ዴሞክራሲያዊ እና አቃፊ እንዳልሆነ፣ የሀገሪቱን ህዝቦች በከፊል የገፋ እና በተወሰኑ ሀይሎች ብቻ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን ለይቷል ያለው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ የኢህአዴግ አወቃቀር እና ሲመራበት የነበረው አብዮታዊ ዴሞክራሲ የህዝቡን ውሳኔ ሰጪነት የሚገድብ በመሆኑ አሁን የተደረሰበትን የትግል ምእራፍ አይመጥንም ብሏል።በተለያዩ ችግሮች የተከበበው የኢህአዴግ አደረጃጀት የኦሮሞ ህዝብና የኢትዮጵያ ህዝቦች ጥያቄን ለመመለስ የማይመች መሆኑ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ውይይት ካደረገበት በኋላ ስምምነት ላይ መድረሱንም አስታውቋል።በዚሁ መሰረት የኢህአዴግን አደረጃጀትን በማዘመን በዘመናዊ አሰራር የሚመራ ፓርቲ ለመመስረት የአብዮታዊ ዴሞክራሲን በመደመር ሀሳብ ለመተካት ውይይት እየተደረገበት መሆኑን ያስታወቀው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ ኦዲፒም የመደመር ሀሳብ ከዚህ ቀደም የነበሩት ስኬቶችን ይበልጥ ማጠናከርና የሚታዩ ችግሮችን መፍታት የአዲሱን ትውልድ መብትና ጥቅም ያስከብራል ብሎ እንደሚያምን ገልጿል።
ይህንን መሰረት በማድረግም የኢህአዴግ ሪፎርም እውነተኛ የፌደራል ስርዓት ያላት ህብረ ብሄራዊ ሀገር በመገንባት የህዝቡን ጥቅም እና ፍላጎት ለማስጠበቅ ተመራጭ ዘዴ በመሆኑ ለስኬታማነቱ መስራት ወሳኝ እንደሆነም አስታውቋል።ኦዲፒ ሲያሳልፋቸው የነበሩ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ህዝቡን ድል እያጎናፀፉ አሁን ላለበት የትግል ምእራፍ አድርሰዋል ያለው ማእከላዊ ኮሚቴው፥ አሁን የተቀመጡ አቅጣጫዎችም ህዝቡ መስዋእትነት ከፍሎ ያገኛቸውን ድሎች ለማቆየት እና ተጨማሪ ድሎችን ለመጎናፀፍ የሚያስችሉት በመሆኑ ህብረተሰቡ ለተፈፃሚነቱ ትብብር እንዲያደርግም ጥሪ አቅርቧል።
ምንጭ:FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ በ640 ሚሊዮን ብር የማስፋፊያ ግንባታ ሊጀምር ነው። ግንባታውም የተማሪዎች መኖሪያና የመማሪያ ክፍሎችን በዋናነት የያዘ ነው ሲል የዘገበው ፎርቹን ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ኖኪያ በኢትዮጵያ የ5G ኔትወርክ ሊዘረጋ ነው ተብሎ የተሰራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ።
ድርጅቱ ተግባርና ሃላፊነታቸው የማይፈቅድላቸው አካላት ስለ ኢትዮ ቴሌኮም መግለጫና አስተያየት መስጠት እንዲያቆሙም አሳስቧል።የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ እንዳሉት ኖኪያ በኢትዮጵያ ከያዝነው ወር ጀምሮ 5G ኔትወርክ ሊጀምር ነው ተብሎ በመገናኛ ብዙሃን የተሰራጨው መረጃ የተሳሳተ ዜና ነው ብለዋል፡፡
“በመሰረቱ የ 3 አመት ስትራቴጂያችንን ስንገልፅ ምንም ስለ 5G አልጠቀስንም ፣ በተጨማሪ አሁን ጥቅምት ውስጥ ነን፤ በአሁን ሰአት ከኢትዮ ቴሌኮም ሌላ የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም በሌለበት ሁኔታ እንዲህ ያለ እውነትነት የሌለው መረጃ ማውጣት ተገቢ አይደለም” ብለዋል ወይዘሪት ፍሬህይወት፡፡በቴክኖሎጂ የዘመኑ አገራት የሚባሉት አሜሪካ፣ጃፓን፣ ቻይና እና ጀርመን የ5G ኔትወርክን ቀድመው ለመጀመር በዝግጅት ላይ ሲሆኑ ኖኪያ ቀድሞ ይህንን አገልግሎት በኢትዮጵያ ሊጀምር የሚችልበት ሁኔታ እንደሌለ ተገልጿል።
ስራ አስፈጻሚዋ በተለያዩ አጋጣሚዎች የተለያዩ ተቋማትና ግለሰቦች ኢትዮ ቴሌኮምን የተመለከቱ እውነትነት የሌላቸውን አስተያየቶችና መግለጫዎችን እየሰጡ ነው ፤ ከዚህ ተግባራቸው ይቆጠቡ ሲሉም ተናግረዋል፡፡በተለይ ሪፎርሙን እየመራው ያለው ፕራይቬታይዜሽንን በተመለከተ መግለጫ መስጠት የሚችለው ስልጣን ያለው ተቋም ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብብር ሚኒስቴር ሆኖ ሳለ ኢትዮ ቴሌኮም አብዛኛው ድርሻው ሊሸጥ መሆኑን የማይመለከታቸው የመንግስት ተቋማት ለውጪ ሚዲያዎች መግለጫ እየሰጡ ነው ብለዋል ወ/ሪት ፍሬ ህይወት፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ድርጅቱ ተግባርና ሃላፊነታቸው የማይፈቅድላቸው አካላት ስለ ኢትዮ ቴሌኮም መግለጫና አስተያየት መስጠት እንዲያቆሙም አሳስቧል።የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ እንዳሉት ኖኪያ በኢትዮጵያ ከያዝነው ወር ጀምሮ 5G ኔትወርክ ሊጀምር ነው ተብሎ በመገናኛ ብዙሃን የተሰራጨው መረጃ የተሳሳተ ዜና ነው ብለዋል፡፡
“በመሰረቱ የ 3 አመት ስትራቴጂያችንን ስንገልፅ ምንም ስለ 5G አልጠቀስንም ፣ በተጨማሪ አሁን ጥቅምት ውስጥ ነን፤ በአሁን ሰአት ከኢትዮ ቴሌኮም ሌላ የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም በሌለበት ሁኔታ እንዲህ ያለ እውነትነት የሌለው መረጃ ማውጣት ተገቢ አይደለም” ብለዋል ወይዘሪት ፍሬህይወት፡፡በቴክኖሎጂ የዘመኑ አገራት የሚባሉት አሜሪካ፣ጃፓን፣ ቻይና እና ጀርመን የ5G ኔትወርክን ቀድመው ለመጀመር በዝግጅት ላይ ሲሆኑ ኖኪያ ቀድሞ ይህንን አገልግሎት በኢትዮጵያ ሊጀምር የሚችልበት ሁኔታ እንደሌለ ተገልጿል።
ስራ አስፈጻሚዋ በተለያዩ አጋጣሚዎች የተለያዩ ተቋማትና ግለሰቦች ኢትዮ ቴሌኮምን የተመለከቱ እውነትነት የሌላቸውን አስተያየቶችና መግለጫዎችን እየሰጡ ነው ፤ ከዚህ ተግባራቸው ይቆጠቡ ሲሉም ተናግረዋል፡፡በተለይ ሪፎርሙን እየመራው ያለው ፕራይቬታይዜሽንን በተመለከተ መግለጫ መስጠት የሚችለው ስልጣን ያለው ተቋም ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብብር ሚኒስቴር ሆኖ ሳለ ኢትዮ ቴሌኮም አብዛኛው ድርሻው ሊሸጥ መሆኑን የማይመለከታቸው የመንግስት ተቋማት ለውጪ ሚዲያዎች መግለጫ እየሰጡ ነው ብለዋል ወ/ሪት ፍሬ ህይወት፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa