#BR_News የትግራይ ክልል አዲስ ገቢ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ወደ አማራ ክልል አንደማይልክ አስታወቀ። "አማራ ክልል የተመደቡት ተማሪዎች እንደማይሄዱ ለሚመለከተው የፌደራል መንግሥት አሳውቀናል።
የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆኑ ተማሪዎች ዙሪያ ያሉት ነገር የለም።
የትግራይ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ገ/መስቀል ካሕሳይ
BBC Amharic
@YeneTube @Fikerassefa
የትምህርት ቢሮ ኃላፊው ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ በሆኑ ተማሪዎች ዙሪያ ያሉት ነገር የለም።
የትግራይ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ገ/መስቀል ካሕሳይ
BBC Amharic
@YeneTube @Fikerassefa