የክልሉ ምክር ቤት ጉባዔ ከነገ ጀምሮ ለ4 ተከታታይ ቀናት ይካሄዳል
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔ ከጥቅምት 4 እስከ 7 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ በክልሉ ምክር ቤት የጉባዔ አዳራሽ ይካሄዳል፡፡
በእነዚህ ቀናትም የክልሉ ምክር ቤት፣ የክልሉ መንግስት፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የ2011 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ ለምክር ቤቱ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል፡፡ በተጨማሪም ልዩ ልዩ ረቂቅ አዋጆችና ደንቦች የሚቀርቡ ሲሆን ሹመትና የዳኞች ስንብትም እንደሚኖር ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባዔ ከጥቅምት 4 እስከ 7 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ በክልሉ ምክር ቤት የጉባዔ አዳራሽ ይካሄዳል፡፡
በእነዚህ ቀናትም የክልሉ ምክር ቤት፣ የክልሉ መንግስት፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የ2011 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ ለምክር ቤቱ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል፡፡ በተጨማሪም ልዩ ልዩ ረቂቅ አዋጆችና ደንቦች የሚቀርቡ ሲሆን ሹመትና የዳኞች ስንብትም እንደሚኖር ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
በኮንታ ልዩ ወረዳ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቁጥር 18 ደረሰ!
በደቡብ ክልል ኮንታ ልዩ ወረዳ ትናንት ማታ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ የመሬት መንሸራተት ምክንያት እስካሁን የ18 ሰዎች አስከሬን ተቆፍሮ መውጣቱን የወረዳው ኮሙኒኬሽን አስታውቋል፡፡የሰዎችን ህይወት ለማዳን በኤክስካቫተር በመታገዝ ርብርብ መደረጉን እና አሁንም አራት ሰዎች እንዳልተገኙ፤ በህይወት ይተርፋሉ የሚለው ተስፋም እንደተመናመነ የወረዳው የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ፋሲካ ሙሉጌታ በተለይ ለኢቢሲ አስታውቀዋል፡፡ከአፈር በታች በሆኑት መኖሪያ ቤቶች ውስጥ በግምት 22 የሚሆኑ ሰዎች ሊኖሩ ስልሚችል የሟቾች ቁጥር ሊጨር እንደሚችል ነው ኢቢሲ የዘገበው።
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ ክልል ኮንታ ልዩ ወረዳ ትናንት ማታ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ የመሬት መንሸራተት ምክንያት እስካሁን የ18 ሰዎች አስከሬን ተቆፍሮ መውጣቱን የወረዳው ኮሙኒኬሽን አስታውቋል፡፡የሰዎችን ህይወት ለማዳን በኤክስካቫተር በመታገዝ ርብርብ መደረጉን እና አሁንም አራት ሰዎች እንዳልተገኙ፤ በህይወት ይተርፋሉ የሚለው ተስፋም እንደተመናመነ የወረዳው የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ፋሲካ ሙሉጌታ በተለይ ለኢቢሲ አስታውቀዋል፡፡ከአፈር በታች በሆኑት መኖሪያ ቤቶች ውስጥ በግምት 22 የሚሆኑ ሰዎች ሊኖሩ ስልሚችል የሟቾች ቁጥር ሊጨር እንደሚችል ነው ኢቢሲ የዘገበው።
@YeneTube @FikerAssefa
የፊንላንድ ፕሬዝዳንት ሶሊ ኒኒስቶ ዛሬ አዲስ አበባ ይገባሉ።
የፊንላንድ ፕሬዝዳንት ሶሊ ኒኒስቶ ከነገ ጀምሮ በኢትዮጵያ ለሚያደርጉት የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ እንደሚገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ እንደሚገቡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ለኢዜአ በላከው መግለጫ አስታውቋል።የሶሊ ኒኒስቶ ጉብኝት በሁለቱ አገራት መካከል በፕሬዝዳንት ደረጃ የሚካሄድ የመጀመሪያ ጉብኝት ነው ተብሏል።ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጋር ይወያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ: ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
የፊንላንድ ፕሬዝዳንት ሶሊ ኒኒስቶ ከነገ ጀምሮ በኢትዮጵያ ለሚያደርጉት የሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ እንደሚገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ እንደሚገቡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ለኢዜአ በላከው መግለጫ አስታውቋል።የሶሊ ኒኒስቶ ጉብኝት በሁለቱ አገራት መካከል በፕሬዝዳንት ደረጃ የሚካሄድ የመጀመሪያ ጉብኝት ነው ተብሏል።ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጋር ይወያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ምንጭ: ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
በዛሬው ዕለት የፌደራል ጤና ሚንስቴር አንድ አምቡላንስ በህዝብ መዋጮ ለገዛ አንድ ወረዳ/ከተማ አስተዳደር ሌላ ተጨማሪ አምቡላንስ ይጨመርላችኋል የሚለውን ቃሉን በመጠበቅ ወደ አገር ውሰጥ የገቡ 200 አምቡላንሶችን ለሁሉም ክልሎች ጤና ቢሮ ኃላፊዎች ደርሻቸውን አስረከበ።
በዚሁ ወቅት የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/ መንግሥት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አቅናው ካውዛ የክልሉን ደርሻ አምቡላንሶች ሲሰከቡ እንደተናገሩት አምቡላንሶችን ከመርከብ ባለፈ ለህብረተሰቡ ተገቢውን አገልግሎት በማኑዋሉ መሠረት መስጠትና ከታሰበለት ዓላማ ውጭ የሚጠቀሙ አካላትን ተጠያቂ ማድረግ እንደሚገባ አስታውቋል።
ምንጭ: የክልሉ ጤና ቢሮ
@YeneTube @FikerAssefa
በዚሁ ወቅት የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/ መንግሥት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አቅናው ካውዛ የክልሉን ደርሻ አምቡላንሶች ሲሰከቡ እንደተናገሩት አምቡላንሶችን ከመርከብ ባለፈ ለህብረተሰቡ ተገቢውን አገልግሎት በማኑዋሉ መሠረት መስጠትና ከታሰበለት ዓላማ ውጭ የሚጠቀሙ አካላትን ተጠያቂ ማድረግ እንደሚገባ አስታውቋል።
ምንጭ: የክልሉ ጤና ቢሮ
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ በዛሬው እለት በ1492 ጣሊያናዊው አሳሽ ክርስቶፈር ኮለምበስ ሀገሪቱን የረገጠበትና ለተቀረው አለም ያስተዋወቀበትን ቀን Columbus day ወይም Indigenous People day በሚል እያከበረች ትገኛለች። ይህ በዓል በየአመቱ October በገባ በሁለተኛው ሰኞ ይከበራል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
<<መደመር>>የተሰኘው መፅሀፍ በዚህ ሳምንት በገበያ ላይ ይውላል
-
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የፃፉት ‹‹መደመር›› የተሰኘው መፅሀፍ በዚህ ሳምንት ለገበያ እንደሚቀርብ ተሰማ፡፡
ካፒታል የእንግሊዘኛ ጋዜጣ እንደዘገበው መፅሀፉ በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች የተዘጋጀ ሲሆን 287 ገፆች ያሉት ነው፡፡ የመፅሀፉ አንድ ሚሊዮን ኮፒ በቻይና በነፃ እንደታተመም ጋዜጣው አስረድቷል፡፡
16 ምእራፎች ያሉት መፅሀፉ አገሪቱ መከተል በሚገባት የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚያዊ ልማት፣ የውጭ ግንኙነትና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የፖሊሲ ጉዳዮችን የያዘ ነው ተብሏል፡፡ አንዳንድ የፖለቲካ ታዛቢዎች የዚህ መፅሀፍ ሀሳብ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት ገዢው ፓርቲ ወደፊት የሚከተለው ርእዮተ አለም እንደሚሆን እየተናገሩ ይገኛሉ፡፡
እስካሁን ድረስ ገዢው ፓርቲ ኢህአዲግ እየተመራ ያለው ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ባረቀቁትና አብዮታዊ ዲሞክራሲ በተሰኘው ርእዮተ አለም እንደሆነ ይታወቃል፡፡
ይህ ‹‹መደመር›› የተሰኘው መፅሀፍ ለገበያ የሚቀርበው በ300 ብር እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን ከሽያጩ የሚገኘው ገቢም በአገሪቱ ውስጥ ትምህርት ቤቶችን ለማሰሪያነት እንዲውል መታሰቡም ተሰምቷል፡፡ መፅሀፉ በእንግሊዘኛ የቀረበው ‹‹ሲነርጂ›› በሚል ርእስ ነው፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
-
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የፃፉት ‹‹መደመር›› የተሰኘው መፅሀፍ በዚህ ሳምንት ለገበያ እንደሚቀርብ ተሰማ፡፡
ካፒታል የእንግሊዘኛ ጋዜጣ እንደዘገበው መፅሀፉ በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች የተዘጋጀ ሲሆን 287 ገፆች ያሉት ነው፡፡ የመፅሀፉ አንድ ሚሊዮን ኮፒ በቻይና በነፃ እንደታተመም ጋዜጣው አስረድቷል፡፡
16 ምእራፎች ያሉት መፅሀፉ አገሪቱ መከተል በሚገባት የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚያዊ ልማት፣ የውጭ ግንኙነትና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የፖሊሲ ጉዳዮችን የያዘ ነው ተብሏል፡፡ አንዳንድ የፖለቲካ ታዛቢዎች የዚህ መፅሀፍ ሀሳብ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት ገዢው ፓርቲ ወደፊት የሚከተለው ርእዮተ አለም እንደሚሆን እየተናገሩ ይገኛሉ፡፡
እስካሁን ድረስ ገዢው ፓርቲ ኢህአዲግ እየተመራ ያለው ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ባረቀቁትና አብዮታዊ ዲሞክራሲ በተሰኘው ርእዮተ አለም እንደሆነ ይታወቃል፡፡
ይህ ‹‹መደመር›› የተሰኘው መፅሀፍ ለገበያ የሚቀርበው በ300 ብር እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን ከሽያጩ የሚገኘው ገቢም በአገሪቱ ውስጥ ትምህርት ቤቶችን ለማሰሪያነት እንዲውል መታሰቡም ተሰምቷል፡፡ መፅሀፉ በእንግሊዘኛ የቀረበው ‹‹ሲነርጂ›› በሚል ርእስ ነው፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
ማስታወቂያ 💥
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
BLUE Brand Solutions
Blue Brand Solutions brought you the latest
📌Technologies(smartphones,Laptops)
📌 Men's and women's clothing👔
📌 Human hair 🙆♀
📌Musical instruments
📌Mens and Women's Perfume
Contact; @sherlockseller @Nah22
Call us
+251947896322&+251945421100
ቻናላቸውን ተቀላቅለሁ ይመልከቱ⬇️
https://tttttt.me/blueelec
ማስታወቂያ💥
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
Buy and Order Quality clothes we will bring any orders from USA 🇺🇸🇺🇸🇺🇸🇺🇸 in 8 to 15 days
for more info: @order_us1_inbox
☎0911073577 (abrsh)
👉tops 👚
👉Demin👖
👉Dress 👗
👉underwear 👙
👉T- shirt 👕
For more 👇🏾👇🏾👇🏾join the chanal
👉🏻 https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFeEeXHsZxR6KmWVxA
🏠location: medihanialem mall, 3rd floor , 306
የማስታወቂያ ሰዓት!!!
ጤና ይስጥልኝ! ክብራት እና ክቡራን የYeneTube ቤተሠቦች፡፡ ጥራታቸውን የጠበቁ የተለያዩ የሴት እና የወንድ አልባሳትን ከቱርክ በማስመጣት ለእርሶ እናቀርባለን፡፡ በአሁን ሰዓት ትዕዛዝ እየተቀበልን ስለሆነ ከታች ባለው ሊንክ ቻናላችንን በመቀላቀል እርሶ ያሻዎትን ይዘዙን በ 1 ሳምንት ውስጥ እናደርስሎታለን፡፡
እናመሠግናለን፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEa9jhKpu8JbbDsYLQ
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
ትዕዛዝ ለመስጠት በዚህ ያዋሩን @Hode40
ወይም ይደውሉ +251940407900
ጤና ይስጥልኝ! ክብራት እና ክቡራን የYeneTube ቤተሠቦች፡፡ ጥራታቸውን የጠበቁ የተለያዩ የሴት እና የወንድ አልባሳትን ከቱርክ በማስመጣት ለእርሶ እናቀርባለን፡፡ በአሁን ሰዓት ትዕዛዝ እየተቀበልን ስለሆነ ከታች ባለው ሊንክ ቻናላችንን በመቀላቀል እርሶ ያሻዎትን ይዘዙን በ 1 ሳምንት ውስጥ እናደርስሎታለን፡፡
እናመሠግናለን፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAEa9jhKpu8JbbDsYLQ
☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️
ትዕዛዝ ለመስጠት በዚህ ያዋሩን @Hode40
ወይም ይደውሉ +251940407900
ማስታወቂያ💥
Red frames😍 are ready for computer 😎⭕️💻 and sun light we also work 🙁 prescribed lenses call now @+251912894364 or inbox🏃♂ via @ZenachBrands1
Red frames😍 are ready for computer 😎⭕️💻 and sun light we also work 🙁 prescribed lenses call now @+251912894364 or inbox🏃♂ via @ZenachBrands1
የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ አዲስ ለሚገነባው የፓርላማ ህንፃ 370 ሚሊዮን ዶላር ለመስጠት ቃል ገባች!
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ መንግሥት ኢትዮጵያ ለምታስገነባው አዲስ የፓርላማ ህንፃ 370 ሚሊዮን ዶላር ለመስጠት ቃል መግባቱን አስታውቋል።
በቅርቡ ለህዝብ ክፍት የሆነው የቤተመንግስት እድሳት እና ግንባታን ወጪም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በ5 ቢልዮን ብር መሸፈኗ ይታወሳል።
Via ኢ.ፕ.ድ
@YeneTube @Fikerassefa
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ መንግሥት ኢትዮጵያ ለምታስገነባው አዲስ የፓርላማ ህንፃ 370 ሚሊዮን ዶላር ለመስጠት ቃል መግባቱን አስታውቋል።
በቅርቡ ለህዝብ ክፍት የሆነው የቤተመንግስት እድሳት እና ግንባታን ወጪም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በ5 ቢልዮን ብር መሸፈኗ ይታወሳል።
Via ኢ.ፕ.ድ
@YeneTube @Fikerassefa
ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ ግብጽ በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር እያደረገች ያለችውን ጥረት ለመመከት የተሻለ ሀገራዊ አንድነት በመፍጠር እና ጠንካራ ኢኮኖሚን በመገንባት ላይ መሰራት እንደሚገባ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለፁ።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
#አትልፉ ብዙዎች ከሀዋሳ እንዲሁም ከሲዳማ ዞን ምርጫ ለማስፈፀም ምርጫ ቦርድ ያወጣሁን ማስታወቂያ አይተው ወደ አዲስ አበባ ለመመዝገብ ቢመጡም ምርጫ ቦርድ በአጠቃላይ የደቡብ ክልል ተወላጅ አላስተናግድም ብሏል። ስለዚህ የደቡብ ክልል ተወላጆች ህዳር 3 ለሚካሄደው ሪፈረንደም ምርጫ ማስፈፀም ስለ #ማትችሉ አትልፉ!!
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
አርባምንጭ⬆️
የአርባምንጭ ከተማ ኗሪዎች ጠቅላይ ሚኒስተሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ባገኙት የሰላም ኖቭል ፕራይስ ሽልማት በመደሰት በዛሬዋ ዕለት ሰልፍ ከማድረግ ይልቅ በጠቅላይ ሚኒስተሩ አነሳሽነት ቀደም ሲል #የተተከሉ ችግኞችን #በመንከባከብ እያሳለፉ ነው!!
@YeneTube @Fikerassefa
የአርባምንጭ ከተማ ኗሪዎች ጠቅላይ ሚኒስተሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ባገኙት የሰላም ኖቭል ፕራይስ ሽልማት በመደሰት በዛሬዋ ዕለት ሰልፍ ከማድረግ ይልቅ በጠቅላይ ሚኒስተሩ አነሳሽነት ቀደም ሲል #የተተከሉ ችግኞችን #በመንከባከብ እያሳለፉ ነው!!
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር መስመር ከአዲስ አበባ ጅቡቲ የቀን ምልልሱን ወደ ሶስት ጊዜ ከፍ ሊያደርግ ነው።
የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክስዮን ማህበር ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳስታወቀው ከአዲስ አበባ ጅቡቲ ወደብ ድረስ በቀን ሁለት ጊዜ የእቃና የሰው ትራነስፖርት አገልግሎት እየሰጠ ነው።
ማህበሩ ገቢውን ለማሳደግ ከያዝነው ዓመት ጥር ወር አነስቶ የቀን ምልልሱን ወደ ሶሰት ጊዜ ለማሳደግ የተለያዩ ዝግጅቶችን እያደረገ መሆኑን ዋና ስራ አስኪያጁ ኢንጂነር ጥላሁን ሳርካ ተናግረዋል።
የአገሪቱ የጸጥታ ሁኔታ፣የሃይል መቆራረጥ እና የቴክኒክ ብልሽቶች የባቡር ፕሮጀክቱን እየፈተኑት ነውም ብለዋል።
የባቡር ፐሮጀክቱ በቀን 60 ሚሊዮን ብር በማግኘት ላይ ሲሆን የምልልስ መጠኑን በመጨመር ዓመታዊ ገቢውን ወደ 100 ሚሊዮን ዶላር ወይም ሶስት ቢሊዮን ብር ለማሳደግ መታቀዱንም ስራ አስኪያጁ ተናግረዋል።
752 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የኢትዮ ጅቡቲ የባቡር መስመር በሰዓት 120 ኪሎ ሜትር የሚጓዝ ሲሆን ለግንባታው 3.4 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ተደርጎበታል።
Via:- ethio Fm
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክስዮን ማህበር ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንዳስታወቀው ከአዲስ አበባ ጅቡቲ ወደብ ድረስ በቀን ሁለት ጊዜ የእቃና የሰው ትራነስፖርት አገልግሎት እየሰጠ ነው።
ማህበሩ ገቢውን ለማሳደግ ከያዝነው ዓመት ጥር ወር አነስቶ የቀን ምልልሱን ወደ ሶሰት ጊዜ ለማሳደግ የተለያዩ ዝግጅቶችን እያደረገ መሆኑን ዋና ስራ አስኪያጁ ኢንጂነር ጥላሁን ሳርካ ተናግረዋል።
የአገሪቱ የጸጥታ ሁኔታ፣የሃይል መቆራረጥ እና የቴክኒክ ብልሽቶች የባቡር ፕሮጀክቱን እየፈተኑት ነውም ብለዋል።
የባቡር ፐሮጀክቱ በቀን 60 ሚሊዮን ብር በማግኘት ላይ ሲሆን የምልልስ መጠኑን በመጨመር ዓመታዊ ገቢውን ወደ 100 ሚሊዮን ዶላር ወይም ሶስት ቢሊዮን ብር ለማሳደግ መታቀዱንም ስራ አስኪያጁ ተናግረዋል።
752 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የኢትዮ ጅቡቲ የባቡር መስመር በሰዓት 120 ኪሎ ሜትር የሚጓዝ ሲሆን ለግንባታው 3.4 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ተደርጎበታል።
Via:- ethio Fm
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ ቱርክ ላይ ማዕቀብ ጣለች!
አሜሪካ ቱርክ በሶሪያ ድንበር ላይ እየወሰደችው ላለው የጦር ጥቃት ምላሽ ሁለት የቱርክ ሚኒስትር መሥሪያ ቤቶችንና ሶስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለች።ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለቱርኩ አቻቸው ጣይብ ኤርዶጋን ስልክ የደወሉ ሲሆን፣ የስልክ ልውውጡም በፍጥነት ተኩስ የሚቆምበት ላይ እንደነበር ምክትል ፕሬዝዳንቱ ማይክ ፔንስ ተናግረዋል።ማይክ ፔንስ አክለውም ወደ ቱርክ " በተቻለ ፍጥነት" እንደሚሄዱ ተናግረዋል።የሶሪያ ጦር ወደ ሰሜን ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል የገባ ሲሆን፣ ይህም በቱርክ ከሚረዱ አማፂያን ተግዳሮት ገጥሞታል።የሶሪያ ጦር ወደ አካባቢው የተሰማራው እስከ ባለፈው ሳምንት ድረስ የአሜሪካ አጋር ከነበረው በኩርዶች ከሚመራው ጦር ጋር ከተደራደረ በኋላ ነው።
ምንጭ: ዋልታ
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ ቱርክ በሶሪያ ድንበር ላይ እየወሰደችው ላለው የጦር ጥቃት ምላሽ ሁለት የቱርክ ሚኒስትር መሥሪያ ቤቶችንና ሶስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ማዕቀብ ጣለች።ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለቱርኩ አቻቸው ጣይብ ኤርዶጋን ስልክ የደወሉ ሲሆን፣ የስልክ ልውውጡም በፍጥነት ተኩስ የሚቆምበት ላይ እንደነበር ምክትል ፕሬዝዳንቱ ማይክ ፔንስ ተናግረዋል።ማይክ ፔንስ አክለውም ወደ ቱርክ " በተቻለ ፍጥነት" እንደሚሄዱ ተናግረዋል።የሶሪያ ጦር ወደ ሰሜን ምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል የገባ ሲሆን፣ ይህም በቱርክ ከሚረዱ አማፂያን ተግዳሮት ገጥሞታል።የሶሪያ ጦር ወደ አካባቢው የተሰማራው እስከ ባለፈው ሳምንት ድረስ የአሜሪካ አጋር ከነበረው በኩርዶች ከሚመራው ጦር ጋር ከተደራደረ በኋላ ነው።
ምንጭ: ዋልታ
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች የደንብ ልብስ ለማሠራት ያወጣውን ጨረታ ካሸነፉት 18 ድርጅቶች መካከል አንዱ የሆነው የፍቅር ሌዘርና ጋርመንት ኢንዱስትሪ ሥራ አስኪያጅና ባለቤት፣ ከጥራት በታች የሆነ ጨርቅ ከውጪ አምጥተዋል በሚል የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ ከተማ አስተዳደሩ ውሉን በማቋረጥ ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa