#አትልፉ ብዙዎች ከሀዋሳ እንዲሁም ከሲዳማ ዞን ምርጫ ለማስፈፀም ምርጫ ቦርድ ያወጣሁን ማስታወቂያ አይተው ወደ አዲስ አበባ ለመመዝገብ ቢመጡም ምርጫ ቦርድ በአጠቃላይ የደቡብ ክልል ተወላጅ አላስተናግድም ብሏል። ስለዚህ የደቡብ ክልል ተወላጆች ህዳር 3 ለሚካሄደው ሪፈረንደም ምርጫ ማስፈፀም ስለ #ማትችሉ አትልፉ!!
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa