በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ.ም አዲስ የምትመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከመስከረም 27-29/2012 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርስቲው አሳውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ቀነኒሳ በቀለ የበርሊን ማራቶንን አሸነፈ።
በዛሬው ዕለት በተካሄደው የበርሊን ማራቶንን ቀነኒሳ በቀለ አሸነፈ፡፡ቀነኒሳ 2 ሰዓት ከ01 ደቂቃ 41 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት ነው ያሸነፈው፡፡ቀነኒሳ የአለም የማራቶን ሪከርድን ለማሻሻል 2 ሰከንድ ብቻ እንደዘገየ ነው የተነገረው፡፡
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
በዛሬው ዕለት በተካሄደው የበርሊን ማራቶንን ቀነኒሳ በቀለ አሸነፈ፡፡ቀነኒሳ 2 ሰዓት ከ01 ደቂቃ 41 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት ነው ያሸነፈው፡፡ቀነኒሳ የአለም የማራቶን ሪከርድን ለማሻሻል 2 ሰከንድ ብቻ እንደዘገየ ነው የተነገረው፡፡
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
በርሊን ማራቶን ሴቶች
እሸቴ በከሪ 🇪🇹 2:20:14
ማሬ ዲባባ 🇪🇹 2:20:21
ሳሊ ቼፒዬጎ 🇰🇪 2:21:06
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
እሸቴ በከሪ 🇪🇹 2:20:14
ማሬ ዲባባ 🇪🇹 2:20:21
ሳሊ ቼፒዬጎ 🇰🇪 2:21:06
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጭልጋና አካባቢዋ በተፈጠረ የፀጥታ መደፍረስ ችግር የሰው ሕይወት መጥፋቱንና ንብረት መውደሙን የክልሉ መንግስት አስታወቀ።
የአማራ ክልል የጸጥታና ደህንነት ቢሮ ሀላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር እንደገለጹት በትናንትናው ዕለት አይከል ከተማ አቅራቢያ በሚኒባስ ሲጓዙ ከነበሩ ሰዎች መካከል 6 መንገደኞች "በማንነታቸው ምክንያት" ተመርጠው እንዲወርዱ ከተደረጉ በኅላ ተገለዋል።
አቶ ተሻገር ለጥቃቱ "ጽንፈኛ" ያሏቸውን የቅማንት ኮሚቴ አባላት ተጠያቂ ያደረጉ ሲሆን፣ ኮሚቴው "ለውጡ" እንዲደናቀፍ በሚፈልጉ ሀይሎች 'ስፖንሰር' እንደሚደረግም ገልጸዋል።
Via:- EThiopian Live Update
@YeneTube @Fikerassefa
የአማራ ክልል የጸጥታና ደህንነት ቢሮ ሀላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር እንደገለጹት በትናንትናው ዕለት አይከል ከተማ አቅራቢያ በሚኒባስ ሲጓዙ ከነበሩ ሰዎች መካከል 6 መንገደኞች "በማንነታቸው ምክንያት" ተመርጠው እንዲወርዱ ከተደረጉ በኅላ ተገለዋል።
አቶ ተሻገር ለጥቃቱ "ጽንፈኛ" ያሏቸውን የቅማንት ኮሚቴ አባላት ተጠያቂ ያደረጉ ሲሆን፣ ኮሚቴው "ለውጡ" እንዲደናቀፍ በሚፈልጉ ሀይሎች 'ስፖንሰር' እንደሚደረግም ገልጸዋል።
Via:- EThiopian Live Update
@YeneTube @Fikerassefa
ከአፋር ክልል የመጡ ታጣቂዎች ድንበር ተሻግረዉ ባደረሱት ጥቃት በሶማሌ ክልል የሲቲ ዞን አፈደም ወረዳ አላሌ መንደር 15 ንፁሃን ዜጎች ሲሞቱ ፣ ሌሎች በርካታ ዜጎችም ቆስሏል።
ተመሳሳይ ጥቃቶች ላለፉት 2 ቀናት በሃሪሳ ወረዳ መንደሮች መከሰታቸዉና ከብቶችን በመዝረፍ ቤቶቹን ማቃጠላቸዉን ለማወቅ ችለናል። የፌደራል መንግስቱ ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት አፋጣኝ እልባት ልያበጅለት እንደሚገባው የአካባቢው ነዋሪዎች አሳስበዋል።
በሁለቱ ወንድማማቾች ህዝቦች መካካል ግጭት የሚፈጥሩ አካላትም ለህግ ማቅረብ እንዳለበትም አክለው ገልጸዋል።የሶማሌ ክልል መንግሥት የዜጎቹን ደህንነት ለማረጋገጥ በፍጥነት አስፈላጊዉን እርምጃ መዉሰድ እንዳለበት ለሚመለከተዉ የፌደራል ተቋምም ሪፖርት ማድረግ እንዳለበትም ጭምር።አላሌ ከአፋርና ሶማሌ ክልል በ60 ኪ.ሜ ርቀት ላይ እንደምትገኝ ለማወቅ ችለናል ።
@YeneTube @FikerAssefa
ተመሳሳይ ጥቃቶች ላለፉት 2 ቀናት በሃሪሳ ወረዳ መንደሮች መከሰታቸዉና ከብቶችን በመዝረፍ ቤቶቹን ማቃጠላቸዉን ለማወቅ ችለናል። የፌደራል መንግስቱ ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት አፋጣኝ እልባት ልያበጅለት እንደሚገባው የአካባቢው ነዋሪዎች አሳስበዋል።
በሁለቱ ወንድማማቾች ህዝቦች መካካል ግጭት የሚፈጥሩ አካላትም ለህግ ማቅረብ እንዳለበትም አክለው ገልጸዋል።የሶማሌ ክልል መንግሥት የዜጎቹን ደህንነት ለማረጋገጥ በፍጥነት አስፈላጊዉን እርምጃ መዉሰድ እንዳለበት ለሚመለከተዉ የፌደራል ተቋምም ሪፖርት ማድረግ እንዳለበትም ጭምር።አላሌ ከአፋርና ሶማሌ ክልል በ60 ኪ.ሜ ርቀት ላይ እንደምትገኝ ለማወቅ ችለናል ።
@YeneTube @FikerAssefa
የአማራ ክልል ፖሊስ ረዳት ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ በቁጥጥር ስር ዋሉ!
የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የኢንፎርሜሽን ኮምዩኒኬሽን ሚዲያ ልማት ዋና መምሪያ ኃላፊ የሆኑት ረዳት ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነገረ።ረዳት ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ለቤተሰባቸው ቅርብ ከሆኑ ሰዎች ቢቢሲ ማረጋገጥ የቻለ ሲሆን፤ ከቤተሰባቸው ጋር እንደሚገናኙና ምንም አይነት ችግር እንዳልገጠማቸው ለማወቅ ተችሏል።
የአማራ ክልል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች ለሳምንታት በክልሉ ሥራ አመራር ተቋም ውስጥ በስልጠናና በግምገማ ላይ እንደነበሩ አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ባልደረባ ለቢቢሲ ገልጸዋል።እስሩ የተከሰተው ከዚሁ ስልጠናና ግምገማ ጋር ተያይዞ ሊሆን እንደሚችል እኚሁ ግለሰብ ያላቸውን ግምት ጠቅሰዋል።
ረዳት ኮሚሽነሩን ለእስር የዳረጋቸው ምክንያት ምን እንደሆነ በእርግጠኝነት እንደማያውቁ አንድ የቤተሰብ አባል የተናገሩት ሲሆን፤ ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ አንዳንድ ሰዎች ግን ጉዳዩ ባለፈው ዓመት ሰኔ 15 ባህርዳር ውስጥ ከተከሰተው ችግር ጋር የተያያዘ ሳይሆን እንዳልቀረ ይገምታሉ።ቢቢሲ ረዳት ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ ከጥቂት ቀናት በፊት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በተመለከተ ከአንድ የቤተሰብ አባላቸው ለማረጋገጥ ቢችልም ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንና የጸጥታ ኃላፊዎች ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የኢንፎርሜሽን ኮምዩኒኬሽን ሚዲያ ልማት ዋና መምሪያ ኃላፊ የሆኑት ረዳት ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነገረ።ረዳት ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ለቤተሰባቸው ቅርብ ከሆኑ ሰዎች ቢቢሲ ማረጋገጥ የቻለ ሲሆን፤ ከቤተሰባቸው ጋር እንደሚገናኙና ምንም አይነት ችግር እንዳልገጠማቸው ለማወቅ ተችሏል።
የአማራ ክልል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች ለሳምንታት በክልሉ ሥራ አመራር ተቋም ውስጥ በስልጠናና በግምገማ ላይ እንደነበሩ አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ባልደረባ ለቢቢሲ ገልጸዋል።እስሩ የተከሰተው ከዚሁ ስልጠናና ግምገማ ጋር ተያይዞ ሊሆን እንደሚችል እኚሁ ግለሰብ ያላቸውን ግምት ጠቅሰዋል።
ረዳት ኮሚሽነሩን ለእስር የዳረጋቸው ምክንያት ምን እንደሆነ በእርግጠኝነት እንደማያውቁ አንድ የቤተሰብ አባል የተናገሩት ሲሆን፤ ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ አንዳንድ ሰዎች ግን ጉዳዩ ባለፈው ዓመት ሰኔ 15 ባህርዳር ውስጥ ከተከሰተው ችግር ጋር የተያያዘ ሳይሆን እንዳልቀረ ይገምታሉ።ቢቢሲ ረዳት ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ ከጥቂት ቀናት በፊት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በተመለከተ ከአንድ የቤተሰብ አባላቸው ለማረጋገጥ ቢችልም ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንና የጸጥታ ኃላፊዎች ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የሳኡዲ አረቢያው ንጉሥ ጠባቂ በጥይት ተገደለ
የሳኡዲው ንጉሥ ሳልማን ቢን አብዱላዚዝ የግል ጠባቂ የነበረው ግለሰብ ከጓደኞቹ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ተተኩሶበት መገደሉን ባለስልጣናት አስታወቁ።
ጀነራል አብደል አዚዝ አል ፋጋም ቅዳሜ ምሽት ላይ ነበር ጓደኛውን ለመጠየቅ በሄደበት ከሞሃመድ ቢን ሚሻል ሰል አሊ ጋር ግጭት ተፈጥሮ ለሞት የበቃው።
የፖሊስ መግለጫ እንደሚያመለክተው ሁለቱ ግለሰቦች ከተጋጩ በኋላ አሊ የተባለው ተጠርጣሪ ጅዳ ሁለቱ ከነበሩበት ቦታ ወጥቶ በመሄድ ሽጉጥ ይዞ በመመለስ ተኩስ ከፍቷል።
ተኳሹም ለፖሊስ እጁን እንዲሰጥ ቢጠየቅም እምቢ በማለት ተተኩሶበት መሞቱ ተገልጿል። ጀነራል ፋጋም በደረሰበት ከፍተኛ ጉዳት ምከንያት ሆስፒታል ውስጥ ህይወቱ አልፋለች።
በተጨማሪም ሌሎች ሰባት ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱም ታውቋል። ጉዳት ከደረሰባቸው መካከል ሁለቱ የሟች ጀነራል ፋጋም ጓደኞች ሲሆኑ ቀሪዎቹ ግን የደህንነት አባላት ናቸው ተብሏል።
ጀነራል ፋጋም በብዙ የሳኡዲ ዜጎች ዘንድ የሚታወቅ ሲሆን ከንጉሥ ሳልማን ጋርም የቅርብ ግንኙነት ነበረው። ለብዙ ዓመታትም የንጉሡ ግል ጠባቂ ሆኖ አገልግሏል።
ብዙዎችም በማህበራዊ ሚዲያዎች 'ጀግና' ነበር እያሉ አሞካሽተውታል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
የሳኡዲው ንጉሥ ሳልማን ቢን አብዱላዚዝ የግል ጠባቂ የነበረው ግለሰብ ከጓደኞቹ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት ተተኩሶበት መገደሉን ባለስልጣናት አስታወቁ።
ጀነራል አብደል አዚዝ አል ፋጋም ቅዳሜ ምሽት ላይ ነበር ጓደኛውን ለመጠየቅ በሄደበት ከሞሃመድ ቢን ሚሻል ሰል አሊ ጋር ግጭት ተፈጥሮ ለሞት የበቃው።
የፖሊስ መግለጫ እንደሚያመለክተው ሁለቱ ግለሰቦች ከተጋጩ በኋላ አሊ የተባለው ተጠርጣሪ ጅዳ ሁለቱ ከነበሩበት ቦታ ወጥቶ በመሄድ ሽጉጥ ይዞ በመመለስ ተኩስ ከፍቷል።
ተኳሹም ለፖሊስ እጁን እንዲሰጥ ቢጠየቅም እምቢ በማለት ተተኩሶበት መሞቱ ተገልጿል። ጀነራል ፋጋም በደረሰበት ከፍተኛ ጉዳት ምከንያት ሆስፒታል ውስጥ ህይወቱ አልፋለች።
በተጨማሪም ሌሎች ሰባት ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱም ታውቋል። ጉዳት ከደረሰባቸው መካከል ሁለቱ የሟች ጀነራል ፋጋም ጓደኞች ሲሆኑ ቀሪዎቹ ግን የደህንነት አባላት ናቸው ተብሏል።
ጀነራል ፋጋም በብዙ የሳኡዲ ዜጎች ዘንድ የሚታወቅ ሲሆን ከንጉሥ ሳልማን ጋርም የቅርብ ግንኙነት ነበረው። ለብዙ ዓመታትም የንጉሡ ግል ጠባቂ ሆኖ አገልግሏል።
ብዙዎችም በማህበራዊ ሚዲያዎች 'ጀግና' ነበር እያሉ አሞካሽተውታል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
በደቡብ አፍሪካ አምስት ኢትዮጵያዊያን በሰው እገታ ወንጀል ተጠርጥረው ታሰሩ።
ኢትዮጵያዊያኑ በደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ተጠርጥረው የታሰሩት ሶስት እንስት ህጻናትን በማገት ሲሆን ለእያንዳንዱ ህጻናት 50 ሺህ የደቡብ አፍሪካ ራንድ እንዲከፈላቸው የህጻናቱን ቤተሰቦች እንደጠየቁ ኒውስ24 የተሰኘው ጋዜጣ ዘግቧል።ተጠርጣሪዎቹ ያገቷቸው ህጻናት ወላጆች ኢትዮጵያያን መሆናቸው ደግሞ ነገሩን አስደንጋጭ እንዳደረገባቸው ዘገባው አስታውሷል።
ተጠርጣሪዎቹ ህጻናቱን ከአገሪቱ ሰሜናዊ ምዕራብ አካባቢ ካገቱ በኋላ ወደ ጆሃንስበርግ እንዳጓጓዟቸውና ጉቴንግ በተሰኘ ከተማ አስቀምጠዋቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመደራደር ላይ እያሉ በፖሊስ መያዛቸው ተገልጿል። አጋቾቹም በህገወጥ ሰው ማዘዋወር፣በእገታ ወንጀልና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጆች ክስ እንደሚመሰረትባቸው በዘጋው ተጠቅሷል።በደቡብ አፍሪካ የአገሪቱ ዜጎች ባልሆኑ ዜጎች የሚፈጸሙ የእገታ እና ሰዎች ማዘዋወር ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ የተገለጸ ሲሆን ከቀናት በፊት ሁለት ህንዳዊያን አራት የባብግላዲሽ ዜጎችን ሲያዘዋውሩ ተይዘው ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያዊያኑ በደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ተጠርጥረው የታሰሩት ሶስት እንስት ህጻናትን በማገት ሲሆን ለእያንዳንዱ ህጻናት 50 ሺህ የደቡብ አፍሪካ ራንድ እንዲከፈላቸው የህጻናቱን ቤተሰቦች እንደጠየቁ ኒውስ24 የተሰኘው ጋዜጣ ዘግቧል።ተጠርጣሪዎቹ ያገቷቸው ህጻናት ወላጆች ኢትዮጵያያን መሆናቸው ደግሞ ነገሩን አስደንጋጭ እንዳደረገባቸው ዘገባው አስታውሷል።
ተጠርጣሪዎቹ ህጻናቱን ከአገሪቱ ሰሜናዊ ምዕራብ አካባቢ ካገቱ በኋላ ወደ ጆሃንስበርግ እንዳጓጓዟቸውና ጉቴንግ በተሰኘ ከተማ አስቀምጠዋቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመደራደር ላይ እያሉ በፖሊስ መያዛቸው ተገልጿል። አጋቾቹም በህገወጥ ሰው ማዘዋወር፣በእገታ ወንጀልና በሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጆች ክስ እንደሚመሰረትባቸው በዘጋው ተጠቅሷል።በደቡብ አፍሪካ የአገሪቱ ዜጎች ባልሆኑ ዜጎች የሚፈጸሙ የእገታ እና ሰዎች ማዘዋወር ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ የተገለጸ ሲሆን ከቀናት በፊት ሁለት ህንዳዊያን አራት የባብግላዲሽ ዜጎችን ሲያዘዋውሩ ተይዘው ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
የቢሾፍቱ-ጨፌ ዶንሳ-ሰንዳፋ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።55 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የመንገድ ፕሮጀክት በ3 ዓመታት ግዜ እንደሚጠናቀቅና ግንባታውም ከኢትዮጵያ መንግስት በተመደበ 914 ሚሊዮን ብር እንደሚከናወን ተገልጿል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
#ማስተካከያ ከአማራ ፓሊስ
ስለ ረዳት ኮሚሽነር ሰዒድ አህመድ በህግ ጥላ ስር የመዋል ጉዳይ በማህበራዊ ሚዲያው የሚሰራጨው የተሳሳተ መረጃ መታረም ይገባዋል ።
ረዳት ኮሚሽነር ሰዒድ አህመድ የኮሚሽኑ የኮሚኒኬሽንና ሚዲያ መምሪያ ኃላፊ ሲሆኑ ሰራዊት የመምራትም ሆነ የማሰማራት ኃላፊነት የላቸውም በዚህም የልዩ ኃይል ፖሊስ ስምሪት አሰጣጥ ላይ ሃሳብ ሰጥተው ታሰሩ የሚለው ፍፁም የተሳሳተ ሃሳብ ነው ።
መኮንኑ በክልላችን ሰኔ 15ት ቀን በተከሰተው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ወንጀል ኃላፊነታቸውንና የአመራር ልምዳቸው በሚጠይቀው ልክ አለመወጣታቸውና በጉዳዩ ላይ ዕውቅና አላቸው የሚል ማስረጃ የቀረበባቸው በመሆኑ በህግ ቁጥጥር ስር ሁነው ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል ።
የተጠረጠሩበት ወንጀልም የኮሚሽኑ ሁሉም የመምሪያ ኃላፊዎች በተገኙበት በምርመራ ቡድኑ በግልፅ ተነግሯቸው እሳቸውም ኃላፊነታቸውን ያልተወጡበትን ምክንያት አቅርበዋል ።
ሁሉም ሰው በህግ ፊት እኩል ነው ፍትህ በሚሰጣቸው ውሳኔ ንፅናቸው የሚረጋገጥ ሁኖ እርስ በርሳችን የሚከፋፍሉ ዘጋባዎች መታረም ይገባቸዋል ።
ምንጭ ፦ አማራ ፓሊስ
@YeneTube @Fikerassefa
ስለ ረዳት ኮሚሽነር ሰዒድ አህመድ በህግ ጥላ ስር የመዋል ጉዳይ በማህበራዊ ሚዲያው የሚሰራጨው የተሳሳተ መረጃ መታረም ይገባዋል ።
ረዳት ኮሚሽነር ሰዒድ አህመድ የኮሚሽኑ የኮሚኒኬሽንና ሚዲያ መምሪያ ኃላፊ ሲሆኑ ሰራዊት የመምራትም ሆነ የማሰማራት ኃላፊነት የላቸውም በዚህም የልዩ ኃይል ፖሊስ ስምሪት አሰጣጥ ላይ ሃሳብ ሰጥተው ታሰሩ የሚለው ፍፁም የተሳሳተ ሃሳብ ነው ።
መኮንኑ በክልላችን ሰኔ 15ት ቀን በተከሰተው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ወንጀል ኃላፊነታቸውንና የአመራር ልምዳቸው በሚጠይቀው ልክ አለመወጣታቸውና በጉዳዩ ላይ ዕውቅና አላቸው የሚል ማስረጃ የቀረበባቸው በመሆኑ በህግ ቁጥጥር ስር ሁነው ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል ።
የተጠረጠሩበት ወንጀልም የኮሚሽኑ ሁሉም የመምሪያ ኃላፊዎች በተገኙበት በምርመራ ቡድኑ በግልፅ ተነግሯቸው እሳቸውም ኃላፊነታቸውን ያልተወጡበትን ምክንያት አቅርበዋል ።
ሁሉም ሰው በህግ ፊት እኩል ነው ፍትህ በሚሰጣቸው ውሳኔ ንፅናቸው የሚረጋገጥ ሁኖ እርስ በርሳችን የሚከፋፍሉ ዘጋባዎች መታረም ይገባቸዋል ።
ምንጭ ፦ አማራ ፓሊስ
@YeneTube @Fikerassefa
የጊፋታ በዓል "አንድነትና ዘላቂ ልማት በኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል በወላይታ ሶዶ ስታዲየም በድምቀት ተከበረ
የወላይታ ብሔር የዘመን መለወጫ ጊፋታ በዓል "አንድነትና ዘላቂ ልማት በኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት በወላይታ ሶዶ ስታዲየም በድምቀት ተከብሯል፡፡
በበዓሉ ላይ የፌደራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ የተለያዩ ክልሎች ከፍተኛ የልዑካን ቡድኖችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳትፈዋል፡፡
የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳገቶ ኩምቤ የጊፋታ በዓል የአንድነትና የመቻቻል ተምሳሌት ስለመሆኑ ተናግረዋል፡፡ በዓሉን በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት በዩኔስኮ ለማስመዝገብ በሚደረገው ጥረት የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉም ጠይቀዋል፡፡
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የወላይታ ዞን እምቅ የቱሪዝም ሀብቶች እና የተለያዩ ተፈላጊ ምርቶች ያሉት አካባቢ መሆኑን አውስተዋል፡፡
የዞኑ መስተዳድርና ህዝብም የአካባቢውን የልማት እንቅስቃሴ በማጠናከር በመደመር እሳቤ የተጀመረውን ሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ እንዲያስቀጥል አሳስበዋል፡፡
በበዓሉ ላይ የተገኙት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በበኩላቸው "እኛ ኢትዮጵያውያን ቋንቋ፣ ባህል እና ሀይማኖት አይለያየንም፤ ባህላዊ ስርዓቶቻችንም የጋራ መገለጫዎቻችን ናቸው" ብለዋል፡፡
የጊፋታ በዓል መገለጫ ከሆኑት መካከል የሃያያ ሌኬ ባህላዊ ጨዋታም በስታዲየሙ ቀርቧል፡፡
Via:- ETV
@YeneTube @FIkerAssefa
የወላይታ ብሔር የዘመን መለወጫ ጊፋታ በዓል "አንድነትና ዘላቂ ልማት በኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት በወላይታ ሶዶ ስታዲየም በድምቀት ተከብሯል፡፡
በበዓሉ ላይ የፌደራል መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ የተለያዩ ክልሎች ከፍተኛ የልዑካን ቡድኖችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳትፈዋል፡፡
የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳገቶ ኩምቤ የጊፋታ በዓል የአንድነትና የመቻቻል ተምሳሌት ስለመሆኑ ተናግረዋል፡፡ በዓሉን በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት በዩኔስኮ ለማስመዝገብ በሚደረገው ጥረት የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉም ጠይቀዋል፡፡
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው የወላይታ ዞን እምቅ የቱሪዝም ሀብቶች እና የተለያዩ ተፈላጊ ምርቶች ያሉት አካባቢ መሆኑን አውስተዋል፡፡
የዞኑ መስተዳድርና ህዝብም የአካባቢውን የልማት እንቅስቃሴ በማጠናከር በመደመር እሳቤ የተጀመረውን ሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ እንዲያስቀጥል አሳስበዋል፡፡
በበዓሉ ላይ የተገኙት የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በበኩላቸው "እኛ ኢትዮጵያውያን ቋንቋ፣ ባህል እና ሀይማኖት አይለያየንም፤ ባህላዊ ስርዓቶቻችንም የጋራ መገለጫዎቻችን ናቸው" ብለዋል፡፡
የጊፋታ በዓል መገለጫ ከሆኑት መካከል የሃያያ ሌኬ ባህላዊ ጨዋታም በስታዲየሙ ቀርቧል፡፡
Via:- ETV
@YeneTube @FIkerAssefa
Share of population aged below 14 years old.
Nigeria: 44%
#Ethiopia: 40%
Pakistan: 34%
Indonesia: 27%
India: 27%
Mexico: 26%
Saudi: 25%
Turkey: 25%
Brazil: 21%
US: 19%
France: 18%
UK: 17%
China: 17%
Russia: 17%
Canada: 16%
Germany: 13%
Italy: 13%
Japan: 12%
(World Bank)
@YeneTube @FikerAssefa
Nigeria: 44%
#Ethiopia: 40%
Pakistan: 34%
Indonesia: 27%
India: 27%
Mexico: 26%
Saudi: 25%
Turkey: 25%
Brazil: 21%
US: 19%
France: 18%
UK: 17%
China: 17%
Russia: 17%
Canada: 16%
Germany: 13%
Italy: 13%
Japan: 12%
(World Bank)
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ 19/2812 ዓ.ም 5:00 ሰዓት ጀምሮ የሩስያ ቤተ ክርስትያን ልዑካን ጎንደር ይገባሉ፡፡ ህብረተሰቡ አየር መንገድ ሄዶ እንዲቀበላቸው አስተባባሪ ኮሚቴ አስታውቋል ።
ለበለጠ መረጃ 0918150107/ 0940409494 ይደውሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ 0918150107/ 0940409494 ይደውሉ፡፡
ኦሮሚያ መስተዳድር ሻሸመኔ ከተማ የኮሌራ ወረርሸኝ መስፋፋቱ ተነገረ።
በኦሮሚያ አስተዳድር ሻሸመኔ ከተማ ነዋሪ የነበሩ አንድ ሰው ትናንት በበሽታው መሞታቸው ተዘግቧል። የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ወረርሽኙን ለመግታት እየጣረ መሆኑን አስታውቋል።በኦሮሚያ ክልል በተለይ በምዕራብ አርሲ ዞን የሻሸመኔ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ ወረዳዎች የወረርሽኝ ሥጋት አይሎ መስተዋሉን የሚናገሩት የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ደረጀ ምንም እንኳ በጥቂት ወረዳዎች ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ቢቻልም በተቀሩት ወረዳዎች ያለው ሁኔታ አሁንም አሳሳቢ ነው ብለዋል።ዶክትር ደረጀ ለዶይቸ ቬለ እንደተናገሩት “ወረርሽኙ ከአራት ወራት በፊት በሌሎች ክልሎች ተከስቶ ነበር።
Via DW/Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ አስተዳድር ሻሸመኔ ከተማ ነዋሪ የነበሩ አንድ ሰው ትናንት በበሽታው መሞታቸው ተዘግቧል። የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ወረርሽኙን ለመግታት እየጣረ መሆኑን አስታውቋል።በኦሮሚያ ክልል በተለይ በምዕራብ አርሲ ዞን የሻሸመኔ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ ወረዳዎች የወረርሽኝ ሥጋት አይሎ መስተዋሉን የሚናገሩት የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ደረጀ ምንም እንኳ በጥቂት ወረዳዎች ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ቢቻልም በተቀሩት ወረዳዎች ያለው ሁኔታ አሁንም አሳሳቢ ነው ብለዋል።ዶክትር ደረጀ ለዶይቸ ቬለ እንደተናገሩት “ወረርሽኙ ከአራት ወራት በፊት በሌሎች ክልሎች ተከስቶ ነበር።
Via DW/Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ለ1 ሺህ የጎረቤት ሀገራት ዜጎች ነፃ የትምህርት ዕድል ሰጠች።
ኢትዮጲያ በየዓመቱ ለምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ነፃ የትምህርት ዕድል የምትሰጥ ሲሆን ዕድሉን የሚያገኙ ተማሪዎች ቁጥርም እየጨመረ መምጣቱን አውቀናል፡፡በ2012 ዓመት ኢትዮጲያ ለ6 ጎረቤት ሀገራት 1ሺ ተማሪዎች ነፃ የትምርት ዕድል ሰጥታለች ተብሏል፡፡ተማሪዎቹ የትምህርት ዕድሉን በቅድመ እና ድህረ ምረቃ ፕሮግራም ማግኘታቸውን በሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በዓለም አቀፋዊነት አጋርነት እና ስኮላርሺፕ ዳይሬክተር አቶ ምትኩ በሬቻ ነግረውናል፡፡
ባለፈው 2011 ዓመት ለ600 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት እድል የሰጠች ሲሆን በ2012 ዓመት ደግሞ ለ1 ሺህ ዜጎች የትምህርት እድል ሰጥታለች፡፡የነፃ ትምህርት ዕድል ለጎረቤት ሀገራት መሰጠቱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን ያጠናክረዋል ኢትዮጲያ በምስራቅ አፍሪካ ያላትን ተሰሚነትንም ያጎላል ብለዋል ዳይሬክተሩ፡፡ደቡብ ሱዳን፣ ሰማሊያ ፣ ጅቡቲ እና ኤርትራ ዜጎች የነፃ የትህርት ዕድሉ ተጠቃሚ የሆኑ ሀገራት ናቸው፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጲያ በየዓመቱ ለምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ነፃ የትምህርት ዕድል የምትሰጥ ሲሆን ዕድሉን የሚያገኙ ተማሪዎች ቁጥርም እየጨመረ መምጣቱን አውቀናል፡፡በ2012 ዓመት ኢትዮጲያ ለ6 ጎረቤት ሀገራት 1ሺ ተማሪዎች ነፃ የትምርት ዕድል ሰጥታለች ተብሏል፡፡ተማሪዎቹ የትምህርት ዕድሉን በቅድመ እና ድህረ ምረቃ ፕሮግራም ማግኘታቸውን በሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በዓለም አቀፋዊነት አጋርነት እና ስኮላርሺፕ ዳይሬክተር አቶ ምትኩ በሬቻ ነግረውናል፡፡
ባለፈው 2011 ዓመት ለ600 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት እድል የሰጠች ሲሆን በ2012 ዓመት ደግሞ ለ1 ሺህ ዜጎች የትምህርት እድል ሰጥታለች፡፡የነፃ ትምህርት ዕድል ለጎረቤት ሀገራት መሰጠቱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን ያጠናክረዋል ኢትዮጲያ በምስራቅ አፍሪካ ያላትን ተሰሚነትንም ያጎላል ብለዋል ዳይሬክተሩ፡፡ደቡብ ሱዳን፣ ሰማሊያ ፣ ጅቡቲ እና ኤርትራ ዜጎች የነፃ የትህርት ዕድሉ ተጠቃሚ የሆኑ ሀገራት ናቸው፡፡
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ትላንት አመሻሽ ላይ በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ ጠጥቶ በማሽከርከር በደረሰ የትራፊክ አደጋ በንብረትና በሰው ላይ ጉዳት ደርሷል ረዳቱ ከባድ ጉዳት ሲደርስበት ሾፌሩ መጠነኛ ጉዳት ደርሶበታል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
YeneTube
ትላንት አመሻሽ ላይ በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ ጠጥቶ በማሽከርከር በደረሰ የትራፊክ አደጋ በንብረትና በሰው ላይ ጉዳት ደርሷል ረዳቱ ከባድ ጉዳት ሲደርስበት ሾፌሩ መጠነኛ ጉዳት ደርሶበታል። @YeneTube @Fikerassefa
በደቡብ ክልል የመንገድ ትራፊክ አደጋ እየጨመረ መሆኑን ተገለጸ።
በደቡብ ክልል የመንገድ ትራፊክ አደጋ እየጨመረ መሆኑን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ከባለፈው ሐሙስ እስከ እሁድ መስከረም 18/2012 ዓ.ም በአራት ቀናት ብቻ 22 አደጋ የደረሰ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 6 የሞት አደጋ፣ 14 ከባድ የአካል ጉዳት እና 2 ቀላል የአካል ጉዳት ያስከተለ አደጋ ተመዝግቧል ሲሉ በደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ አደጋ መከላከልና መቆጣጠር የትንተና ባለሙያ ምክትል ሳጂን ተመስጌን አረጋ ገልፀዋል፡፡
አብዛኛው የአደጋዎቹ መንስኤዎች የአሽከርካሪዎች ጥንቃቄ ጉድለትና ለእግረኛ ቅድሚያ አለመስጠት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ያሳለፍነው ሳምንት የበዓል ሳምንት መሆኑ ለአደጋው መጨመር እንደ ምክንያት ሊሆን ይችላል ተብሎ ይታሰባል ሲሉ ምክትል ሳጂን ተመስጌን አረጋ አክለዋል፡፡በመሆኑም በአራቱ ቀናት ብቻ 9 ሰዎች ሕይወታቸው ሲያልፍ 19 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡
ምንጭ: SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ ክልል የመንገድ ትራፊክ አደጋ እየጨመረ መሆኑን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ከባለፈው ሐሙስ እስከ እሁድ መስከረም 18/2012 ዓ.ም በአራት ቀናት ብቻ 22 አደጋ የደረሰ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 6 የሞት አደጋ፣ 14 ከባድ የአካል ጉዳት እና 2 ቀላል የአካል ጉዳት ያስከተለ አደጋ ተመዝግቧል ሲሉ በደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ አደጋ መከላከልና መቆጣጠር የትንተና ባለሙያ ምክትል ሳጂን ተመስጌን አረጋ ገልፀዋል፡፡
አብዛኛው የአደጋዎቹ መንስኤዎች የአሽከርካሪዎች ጥንቃቄ ጉድለትና ለእግረኛ ቅድሚያ አለመስጠት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ያሳለፍነው ሳምንት የበዓል ሳምንት መሆኑ ለአደጋው መጨመር እንደ ምክንያት ሊሆን ይችላል ተብሎ ይታሰባል ሲሉ ምክትል ሳጂን ተመስጌን አረጋ አክለዋል፡፡በመሆኑም በአራቱ ቀናት ብቻ 9 ሰዎች ሕይወታቸው ሲያልፍ 19 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡
ምንጭ: SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
Happening Now…
በአዲስ አበባ የሚኖሩ የአገው እና ቅማንት ተወላጆች፡ በቅማንት ብሄር እየደረሰ ያለው ስቃይ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እያደረጉ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ የሚኖሩ የአገው እና ቅማንት ተወላጆች፡ በቅማንት ብሄር እየደረሰ ያለው ስቃይ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እያደረጉ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮ ቴሌኮም በሲስተም አለመናበብ ምክንያት የተፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ!
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በደንበኞች ቅሬታ መሰረት በሲስተም አለመናበብ ምክንያት የሚፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት እየሰራ እንደሆነ ኢትዮቴሌኮም አስታውቋል፡፡አንድ ደንበኛ ስልኩ ውስጥ በቂ ሂሣብ ሳይኖረው ሲቀር "የደንበኛው ቀሪ ሂሣብ በቂ ስላልሆነ ጥሪው አይደርስም" በሚል የሚተላለፈው መልእክት በሲስተም መናበብ ችግር የተፈጠረ መሆኑን የኢትዮ ቴሌኮም ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጨረር አክሊሉ ገልፀዋል።እንደዚህ ዓይነቱ መልእክት እንዲተላለፍ ኢትዮ ቴሌኮም አዲስ አሠራር ተግባራዊ አለማድጉን ነው የገለጹት፡፡
ችግሩ በዋናነት ሊፈጠር የቻለው “ኔትወርክ የለም” በሚለው እና “ያልተሳካ ጥሪ ማሳወቂያ - 824" ሲስተም መካከል መሆኑን ተናግረዋል።ከኔትዎርክ ውጭ የሆኑ ሰዎች ምናልባት ስልካቸው ላይ በቂ ሂሣብ ስለሌለ የሉም ከማለት ይልቅ "ቀሪ ሂሣብ የላቸውም" የሚለውን እያስቀደመ እንደሚሆን ግምታቸውን ሰጥተዋል።በጉዳዩ ላይ ጥቆማ ከደረሳቸው በኋላ ችግሩን ለመፍታት እየሠሩ መሆኑን እና የተፈጠረው ሁኔታ ተገቢ ባለመሆኑ ኢትዮ ቴሌኮም ይቅርታ መጠየቁን ገልጸዋል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በደንበኞች ቅሬታ መሰረት በሲስተም አለመናበብ ምክንያት የሚፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት እየሰራ እንደሆነ ኢትዮቴሌኮም አስታውቋል፡፡አንድ ደንበኛ ስልኩ ውስጥ በቂ ሂሣብ ሳይኖረው ሲቀር "የደንበኛው ቀሪ ሂሣብ በቂ ስላልሆነ ጥሪው አይደርስም" በሚል የሚተላለፈው መልእክት በሲስተም መናበብ ችግር የተፈጠረ መሆኑን የኢትዮ ቴሌኮም ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጨረር አክሊሉ ገልፀዋል።እንደዚህ ዓይነቱ መልእክት እንዲተላለፍ ኢትዮ ቴሌኮም አዲስ አሠራር ተግባራዊ አለማድጉን ነው የገለጹት፡፡
ችግሩ በዋናነት ሊፈጠር የቻለው “ኔትወርክ የለም” በሚለው እና “ያልተሳካ ጥሪ ማሳወቂያ - 824" ሲስተም መካከል መሆኑን ተናግረዋል።ከኔትዎርክ ውጭ የሆኑ ሰዎች ምናልባት ስልካቸው ላይ በቂ ሂሣብ ስለሌለ የሉም ከማለት ይልቅ "ቀሪ ሂሣብ የላቸውም" የሚለውን እያስቀደመ እንደሚሆን ግምታቸውን ሰጥተዋል።በጉዳዩ ላይ ጥቆማ ከደረሳቸው በኋላ ችግሩን ለመፍታት እየሠሩ መሆኑን እና የተፈጠረው ሁኔታ ተገቢ ባለመሆኑ ኢትዮ ቴሌኮም ይቅርታ መጠየቁን ገልጸዋል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ ወደ ናይጀሪያው ሮቻስ ፋዉንዴሽን ለነጻ የትምህርት እድል የሚልኳቸዉን አምስት ወላጅ አልባ ታዳጊዎችን በቢሮአቸዉ አነጋገሩ፡፡ታዳጊዎቹ ከ4 ህጻናት ማሳደጊያዎች የተመረጡ የ7ኛ ክፍል ተማሪዎች ናቸዉ፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa