Forwarded from YeneTube
የሴቶች አልባሣት እና ኮስሞቲክስ ማዘዝ ምትፈልጉ ገፃችን ላይ ያገኛሉ ከታች ባለው ሊንክ መርጠው ይላኩልን
የአውሮፓ ስታዳርድ
Imported from England
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFW3ZmuRfJiwNyWX7g
የአውሮፓ ስታዳርድ
Imported from England
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFW3ZmuRfJiwNyWX7g
Forwarded from YeneTube
ማስታወቂያ⬆️ ጤናማ በሆነ መልኩ ከበቂ የባለሙያ ምክር ጋር የሰውነት ክብደትዎን ለመቆጣጠር እንዲሁም ቦርጮን ለማጥፋት በአማራጭ ያሉ የሰውነት ክብደት መቀነሻዎችን ይጠቀሙ።
@ABENIFAB
+251912690194 @ETHIOAMAZON2
@ABENIFAB
+251912690194 @ETHIOAMAZON2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፈረንጆች December 16, 2019 ጀምሮ ወደ ሂውስተን ቴክሳስ በሳምንት 3 ጊዜ በረራ ለማድረግ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ እንደሆነ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
"በመላው ዓለም ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን በሙሉ መልካም አዲስ ዓመት እንዲሆንልን እመኛለሁ:: አዲሱ ዘመን 2012 ለሀገራችን ሰላምና ብልጽግና በጋራ የምንተጋበት ይሁን::"
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ
@YeneTube @FikerAssefa
በሌላ ፕላኔት ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ውሃ ተገኘ።
የሥነ ህዋ ተመራማሪዎች በአንዲት ፕላኔት ላይ ውሃ ለመጀመሪያ ጊዜ ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል።ግኝቱን በበላይነት የመሩት ተመራማሪ ፕሮፌሰር ጂኦቫንያ ቲኔቲ፤ K2-18b የተባለችው ፕላኔት ላይ ውሃ የመታየቱን ዜና "እጅግ ድንቅ" ብለውታል።
"በፕላኔት ላይ ውሃ ስናገኝ ይህ የመጀመሪያው ነው። ሙቀቱም የሰው ልጅ ሊኖርበት ከሚችለው የሙቀት መጠን ጋር የሚመጣጠን ነው" ብለዋል። K2-18b የተባለው ፕላኔት ከመሬት 650 ሚሊየን ማይል ይርቃል።ከመሬት ሥርዓተ ጸሐይ ውጪ ያሉ ፕላኔቶች ኤክሶፕላኔት ይባላሉ።እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ2020 ይሠራል ተብሎ በሚጠበቅ ቴሌስኮፕ፤ ፕላኔቷ ላይ ሕይወት ባላቸው ነገሮች የሚወጣ አየር ስለመኖሩ እንደሚፈተሽ ተመራማሪዎች ገልጸዋል።
"በህዋ ውስጥ ያለነው የሰው ልጆች ብቻ ነን? የሚለው በሳይንስ ውስጥ ካሉ ጥያቄዎች ዋነኛው ነው" ሲሉ ፕሮፌሰር ጂኦቫንያ ተናግረዋል።የምርምር ቡድኑ ግኝቱ ላይ የደረሰው እንደ ጎርጎሮሳውያኑ ከ2016 እስከ 2017 በሚገኙት ወራት በተደረገ ጥናት ነው። ከK2-18b ክፍል 50 በመቶው በውሀ የተሸፈነ እንደሆነ የሚታመን ሲሆን፤ ምናልባትም ለሰው ልጆች ምቹ መኖሪያ ልትሆን እንደምትችል መላ ምቶች አሉ።ፕላኔቷ ከመሬት ሁለት እጥፍ የምትበልጥም ናት ተብሏል።
ምንጭ፡- ቢቢሲ/ኢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
የሥነ ህዋ ተመራማሪዎች በአንዲት ፕላኔት ላይ ውሃ ለመጀመሪያ ጊዜ ማግኘታቸውን ይፋ አድርገዋል።ግኝቱን በበላይነት የመሩት ተመራማሪ ፕሮፌሰር ጂኦቫንያ ቲኔቲ፤ K2-18b የተባለችው ፕላኔት ላይ ውሃ የመታየቱን ዜና "እጅግ ድንቅ" ብለውታል።
"በፕላኔት ላይ ውሃ ስናገኝ ይህ የመጀመሪያው ነው። ሙቀቱም የሰው ልጅ ሊኖርበት ከሚችለው የሙቀት መጠን ጋር የሚመጣጠን ነው" ብለዋል። K2-18b የተባለው ፕላኔት ከመሬት 650 ሚሊየን ማይል ይርቃል።ከመሬት ሥርዓተ ጸሐይ ውጪ ያሉ ፕላኔቶች ኤክሶፕላኔት ይባላሉ።እንደ ጎርጎሮሳውያኑ በ2020 ይሠራል ተብሎ በሚጠበቅ ቴሌስኮፕ፤ ፕላኔቷ ላይ ሕይወት ባላቸው ነገሮች የሚወጣ አየር ስለመኖሩ እንደሚፈተሽ ተመራማሪዎች ገልጸዋል።
"በህዋ ውስጥ ያለነው የሰው ልጆች ብቻ ነን? የሚለው በሳይንስ ውስጥ ካሉ ጥያቄዎች ዋነኛው ነው" ሲሉ ፕሮፌሰር ጂኦቫንያ ተናግረዋል።የምርምር ቡድኑ ግኝቱ ላይ የደረሰው እንደ ጎርጎሮሳውያኑ ከ2016 እስከ 2017 በሚገኙት ወራት በተደረገ ጥናት ነው። ከK2-18b ክፍል 50 በመቶው በውሀ የተሸፈነ እንደሆነ የሚታመን ሲሆን፤ ምናልባትም ለሰው ልጆች ምቹ መኖሪያ ልትሆን እንደምትችል መላ ምቶች አሉ።ፕላኔቷ ከመሬት ሁለት እጥፍ የምትበልጥም ናት ተብሏል።
ምንጭ፡- ቢቢሲ/ኢቢሲ
@YeneTube @FikerAssefa
#ሽኔ_ኦነግ በሶስት ወር ውስጥ መንግስታዊ ስልጣን እይዛለሁ ብሎ ጦርነት አውጆ ሕዝባችን ላይ መንገድ ዘግቶ፤ የሕዝብ ልጆች ትምህርት ቤት እንዳይማሩ አድርጎ ፤ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ማህበራዊ ቀውስ ፈጥሮ በሚፈነጭበት ወቅት ሠራዊታችን በለመደው የግዳጅ አፈጻጸም ስርአት ግዳጁን ተወጥቶ ምእራብ ቀጠናን ከባኮ እስከ አሶሳ ነጻ አውጥቶታል፡፡ አሁን አለን ለማለት ብቻ የሚወራጩ ጫካ ውስጥ የተደበቁ ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ ተደራጅቶ የሚንቀሳቀስ ለሕዝብና ለመንግስት ስጋት የሚሆን ኃይል ግን የለም፡፡ ይሄ ሠራዊታችን የሰራው ስራ ነው፡፡
-ጀነራል ብርሀኑ ጁላ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና የዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
Via Addis Zemen
@YeneTube @FikerAssefa
-ጀነራል ብርሀኑ ጁላ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና የዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
Via Addis Zemen
@YeneTube @FikerAssefa
የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ተመሳስለው የተመረቱ ሸቀጦች ንግድን ለመቆጣጠር በሚል በጁሐንስበርግ አሰሳ ሲያደርግ ተይዘው ወደ ሊንዴላ የዲፖርቴሽን ማዕከል ከተወሰዱ ኢትዮጵያውያን አንዱ ዛሬም አለመፈታቱን ፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
የጎንደር ከተማ አስተዳዳር በዓሉን ከህሙማንና ድጋፍ ከሚያሰፈልጋቸው ወገኖች ጋር እያከበረ ነው።
የጎንደር ከተማ አስተዳዳር በየዘመን መለወጫ በዓልን ከህሙማን እና ድጋፍ ከሚያሰፈልጋቸው ወገኖች ጋር እያከበረ ነው።የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ሙሉቀን አዳነ እና የከተማው አመራሮች የጎንደር ዩኒቨርስቲ ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ዶክተር ሲሳይ ይፍሩ የጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታልና መና የአረጋዊያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከልን እና የነገ ተስፋ የህፃናት ማዕከልን ጎብኝተዋል።
በህሙማን የመርጃ ማዕከሉ የምሳ ግብዣ ተደርጓል።የበግና ሌሎች ስጦታም ተበርክቷል።የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ሙሉቀን አዳነ፥ አዲሱ ዓመት ያለንን የምናካፍልበት፣ ለሀገራችን ሰላም እና አንድነትና ብልፅግና የምንሰራበት እንዲሆን ተመኝተዋል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
የጎንደር ከተማ አስተዳዳር በየዘመን መለወጫ በዓልን ከህሙማን እና ድጋፍ ከሚያሰፈልጋቸው ወገኖች ጋር እያከበረ ነው።የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ሙሉቀን አዳነ እና የከተማው አመራሮች የጎንደር ዩኒቨርስቲ ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ዶክተር ሲሳይ ይፍሩ የጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታልና መና የአረጋዊያን እና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከልን እና የነገ ተስፋ የህፃናት ማዕከልን ጎብኝተዋል።
በህሙማን የመርጃ ማዕከሉ የምሳ ግብዣ ተደርጓል።የበግና ሌሎች ስጦታም ተበርክቷል።የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ሙሉቀን አዳነ፥ አዲሱ ዓመት ያለንን የምናካፍልበት፣ ለሀገራችን ሰላም እና አንድነትና ብልፅግና የምንሰራበት እንዲሆን ተመኝተዋል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ከ9.1 ቢሊዮን ብር በላይ የአረቦን ገቢ አስመዝግበዋል።
በኢትዮጵያ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ የሚንቀሳቀሱት 18 የኢንሹራንስ ኩባንያዎች፣ በ2011 የሒሳብ ዓመት ከ9.1 ቢሊዮን ብር በላይ የአረቦን ገቢ ያስመዘገቡ መሆኑ ተመለከተ፡፡በ2011 የሒሳብ ዓመት የአገሪቱን የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ጥቅል ሥራ አፈጻጸም የተመለከቱ መረጃዎች እንዲያመለክቱት፣ 18 የኢንሹራንስ ኩባንያዎች የሰበሰቡት 9.1 ቢሊዮን ብር የአረቦን ገቢ ከቀዳሚው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 8.6 በመቶ ዕድገት የታየበት ነው፡፡ በሒሳብ ዓመቱ 18 ኩባንያዎች ከሰበሰቡት አረቦን ውስጥ መንግሥታዊው የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 3.4 ቢሊዮን ብር የሚሆነውን አረቦን በማሰባሰብ ቀዳሚ ሲሆን፣ 17 የግል ኢንሹራንስ ኩባንያዎች ደግሞ በጥቅል የሰበሰቡት የአረቦን ገቢ 5.7 ቢሊዮን ብር ነው፡፡
ምንጭ: ሪፖርተር
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ የሚንቀሳቀሱት 18 የኢንሹራንስ ኩባንያዎች፣ በ2011 የሒሳብ ዓመት ከ9.1 ቢሊዮን ብር በላይ የአረቦን ገቢ ያስመዘገቡ መሆኑ ተመለከተ፡፡በ2011 የሒሳብ ዓመት የአገሪቱን የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ጥቅል ሥራ አፈጻጸም የተመለከቱ መረጃዎች እንዲያመለክቱት፣ 18 የኢንሹራንስ ኩባንያዎች የሰበሰቡት 9.1 ቢሊዮን ብር የአረቦን ገቢ ከቀዳሚው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 8.6 በመቶ ዕድገት የታየበት ነው፡፡ በሒሳብ ዓመቱ 18 ኩባንያዎች ከሰበሰቡት አረቦን ውስጥ መንግሥታዊው የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 3.4 ቢሊዮን ብር የሚሆነውን አረቦን በማሰባሰብ ቀዳሚ ሲሆን፣ 17 የግል ኢንሹራንስ ኩባንያዎች ደግሞ በጥቅል የሰበሰቡት የአረቦን ገቢ 5.7 ቢሊዮን ብር ነው፡፡
ምንጭ: ሪፖርተር
@YeneTube @FikerAssefa
የሱዳኑ ጠቅላይ ምኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጁባ ተጉዘው ከደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ሚያርዲት ተገናኝተዋል። የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት መሪዎቹ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማቀላጠፍ ድንበሮቻቸውን ስለመክፈት መነጋገራቸውን አስታውቋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
ሄይኒከን በሰሜን ተራሮች የሚገኙ ብርቅዬ እንስሳት በአግባቡ እንዲያዙና እንዲጠበቁ የሚያግዝ የገንዘብ ድጋፍ ሊያደርግ እንደሆነ ፎርቹን ዘግቧል። ኩባንያው ከሚያመርታቸው የቢራ ብራንዶች አንዱ በስፍራው የሚገኘው ዋልያ(Ibex) እንደሆነ ይታወቃል ።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ትናንት በጅማ ከተማ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ አደጋ የ11 ሚሊየን ብር ንብረት ወደመ።
በጅማ ከተማ ትናንት ማታ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ግምቱ 11 ሚሊየን ብር የሚሆን ንብረት መውደሙን ፖሊስ አስታወቀ።የጅማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዠ ኮማንደር አብዱራዛቅ ነጋ እንደገለጹት አደጋው በትናንትናው እለት ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ላይ የተከሰተው በከተማው “መርካቶ” እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው።በአደጋውም ግምቱ 11ሚሊየን ብር የሆነ ንብረት መውደሙን ኮማንደር አብዱራዛቅ ተናግረዋል።
ኮማንደር አብዱራዛቅ እንዳሉት በአደጋው 12 ሼድ ኮንቴነር የንግድ ሱቆች በውስጣቸው ከያዟቸው ንብረቶች ር ሙሉ በሙሉ ወድመዋል።የጅማ ከተማ እና የአየር መንገድ የድንገተኛና የእሳት መከላከያ ተሽከርካሪዎች ከህብረተሰቡና ከጸጥታ አካላት ጋር ሆነው ባደረጉት ርብርብ እሳቱ ሳይስፋፋ መቆጣጠር እንደተቻለም አንስተዋል።የአደጋውን መንስኤ ፖሊስ በማጣራት ላይ መሆኑን ኮማንደሩ አክለው ገልጸዋል ።
ምንጭ:ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
በጅማ ከተማ ትናንት ማታ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ አደጋ ግምቱ 11 ሚሊየን ብር የሚሆን ንብረት መውደሙን ፖሊስ አስታወቀ።የጅማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዠ ኮማንደር አብዱራዛቅ ነጋ እንደገለጹት አደጋው በትናንትናው እለት ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ላይ የተከሰተው በከተማው “መርካቶ” እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ነው።በአደጋውም ግምቱ 11ሚሊየን ብር የሆነ ንብረት መውደሙን ኮማንደር አብዱራዛቅ ተናግረዋል።
ኮማንደር አብዱራዛቅ እንዳሉት በአደጋው 12 ሼድ ኮንቴነር የንግድ ሱቆች በውስጣቸው ከያዟቸው ንብረቶች ር ሙሉ በሙሉ ወድመዋል።የጅማ ከተማ እና የአየር መንገድ የድንገተኛና የእሳት መከላከያ ተሽከርካሪዎች ከህብረተሰቡና ከጸጥታ አካላት ጋር ሆነው ባደረጉት ርብርብ እሳቱ ሳይስፋፋ መቆጣጠር እንደተቻለም አንስተዋል።የአደጋውን መንስኤ ፖሊስ በማጣራት ላይ መሆኑን ኮማንደሩ አክለው ገልጸዋል ።
ምንጭ:ኢዜአ
@YeneTube @FikerAssefa
ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በየካቲት 12 ሆስፒታል የሚታከሙ ህሙማንን ጎበኙ፡፡
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዛሬው ዕለት በየካቲት 12 ሆስፒታል የሚታከሙ ህሙማን ጎብኝተዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሊያ ታደሰና የጤና ጥበቃ ሜዲካል አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ያዕቆብ ሰማ የአዲስ አመት በአልን ምክንያት በማድረግ በየካቲት 12 ሆስፒታል ተኝተው የሚታከሙ ህሙማንን መጠየቃቸውን ኤፍቢሲ ዝግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዛሬው ዕለት በየካቲት 12 ሆስፒታል የሚታከሙ ህሙማን ጎብኝተዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሊያ ታደሰና የጤና ጥበቃ ሜዲካል አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል ያዕቆብ ሰማ የአዲስ አመት በአልን ምክንያት በማድረግ በየካቲት 12 ሆስፒታል ተኝተው የሚታከሙ ህሙማንን መጠየቃቸውን ኤፍቢሲ ዝግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የትግራይ ክልል ምክትል ር/መስተዳድር ዶ/ር ደብረ ፅዮን ገ/ሚካኤል በዛሬው ዕለት አዲስ አመትን ምክንያት በማድረግ ደም ለግሰዋል።
Via Hagos G.(PhD)
@YeneTube @FikerAssefa
Via Hagos G.(PhD)
@YeneTube @FikerAssefa
ለኣክሱም ዩኒቨርሲቲ ነባር የመደበኛ መርሀ ግብር ተማሪዎች በሙሉ!!
ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ እንኳን ለ 2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያለ የ2012 የትምህርት ዘመን የምዝገባ መርሀ ግብር
1) ለጤና ሳይንስ ነባር የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች መስከረም 8 እና 9 ቀን 2012
ዓ.ም
2) ለሌሎች ነባር ቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ የመደበኛ መርሀ ግብር ተማሪዎች
መስከረም 19 እና 20 ቀን 2012 ዓ.ም መሆኑን ይገልፃል፡፡
የአንደኛ ዓመት ቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ የመደበኛ መርሀ ግብር ተማሪዎች
የምዝገባ ጊዜ ወደፊት ይገለፃል።
የኣክሱም ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
ኣክሱም ዩኒቨርሲቲ እንኳን ለ 2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያለ የ2012 የትምህርት ዘመን የምዝገባ መርሀ ግብር
1) ለጤና ሳይንስ ነባር የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች መስከረም 8 እና 9 ቀን 2012
ዓ.ም
2) ለሌሎች ነባር ቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ የመደበኛ መርሀ ግብር ተማሪዎች
መስከረም 19 እና 20 ቀን 2012 ዓ.ም መሆኑን ይገልፃል፡፡
የአንደኛ ዓመት ቅድመ ምረቃና ድህረ ምረቃ የመደበኛ መርሀ ግብር ተማሪዎች
የምዝገባ ጊዜ ወደፊት ይገለፃል።
የኣክሱም ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
HAPPY NEW YEAR!
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
RJ SHOES presents to you all the latest,variety and catchy brand shoes.
We have all kind of shoes for adults and kids with a fairly affordable price.
👉Adress:-Addis ababa(Gerji mebrat haile)
👉Phone:-+251900628132
:-+251911859997
👉We have a 2 days return policy.
👉Flexible Shoe order with Customers Desire.
👉Delivery to Regional distincts
👉We Are Trustworthy and Best suited for Customers wish.
To Join us on telegram click here👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
Forwarded from YeneTube
የሴቶች አልባሣት እና ኮስሞቲክስ ማዘዝ ምትፈልጉ ገፃችን ላይ ያገኛሉ ከታች ባለው ሊንክ መርጠው ይላኩልን
የአውሮፓ ስታዳርድ
Imported from England
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFW3ZmuRfJiwNyWX7g
የአውሮፓ ስታዳርድ
Imported from England
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFW3ZmuRfJiwNyWX7g