#ሽኔ_ኦነግ በሶስት ወር ውስጥ መንግስታዊ ስልጣን እይዛለሁ ብሎ ጦርነት አውጆ ሕዝባችን ላይ መንገድ ዘግቶ፤ የሕዝብ ልጆች ትምህርት ቤት እንዳይማሩ አድርጎ ፤ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ማህበራዊ ቀውስ ፈጥሮ በሚፈነጭበት ወቅት ሠራዊታችን በለመደው የግዳጅ አፈጻጸም ስርአት ግዳጁን ተወጥቶ ምእራብ ቀጠናን ከባኮ እስከ አሶሳ ነጻ አውጥቶታል፡፡ አሁን አለን ለማለት ብቻ የሚወራጩ ጫካ ውስጥ የተደበቁ ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ ተደራጅቶ የሚንቀሳቀስ ለሕዝብና ለመንግስት ስጋት የሚሆን ኃይል ግን የለም፡፡ ይሄ ሠራዊታችን የሰራው ስራ ነው፡፡
-ጀነራል ብርሀኑ ጁላ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና የዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
Via Addis Zemen
@YeneTube @FikerAssefa
-ጀነራል ብርሀኑ ጁላ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹምና የዘመቻ መምሪያ ኃላፊ
Via Addis Zemen
@YeneTube @FikerAssefa