የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ለ350 አባላቱ የማእረግ እድገት ሰጠ።
የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ለ350 የሰራዊቱ አባላት ከረዳት ሳጂን እስከ ኮማንደር ድረስ የማእረግ እድገት መስጠቱን የከተማዋ ከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።ኮሚሽኑ የ2011 በጀት አመት የአፈፃፀምና የሪፎርም ሥራ የማጠቃለያ መድረኩን ዛሬ ያካሄደ ሲሆን፥ በመድረኩ ላይ በጡረታ ለሚሰናበቱ 23 አባላቱ የእውቅናና ምስጋና የምስክር ወረቀትን ጨምሮ ሙሉ ልብስና የአመት በአል ስጦታ አበርክቷል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ለ350 የሰራዊቱ አባላት ከረዳት ሳጂን እስከ ኮማንደር ድረስ የማእረግ እድገት መስጠቱን የከተማዋ ከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።ኮሚሽኑ የ2011 በጀት አመት የአፈፃፀምና የሪፎርም ሥራ የማጠቃለያ መድረኩን ዛሬ ያካሄደ ሲሆን፥ በመድረኩ ላይ በጡረታ ለሚሰናበቱ 23 አባላቱ የእውቅናና ምስጋና የምስክር ወረቀትን ጨምሮ ሙሉ ልብስና የአመት በአል ስጦታ አበርክቷል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
ስፖርት!!
የአለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ውጤት:
ሌሶቶ 1 -1 ኢትዮዽያ
ብሄራዊ ቡድናችን ከሜዳው ውጪ ባስቆጠረው ግብ ወደ ቀጣዩ ማጣሪያ ተሻግሯል !
@YeneTube @FikerAssefa
የአለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ውጤት:
ሌሶቶ 1 -1 ኢትዮዽያ
ብሄራዊ ቡድናችን ከሜዳው ውጪ ባስቆጠረው ግብ ወደ ቀጣዩ ማጣሪያ ተሻግሯል !
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ሚሲዮኖች፣ ቆንስላዎችና ከውጭ ጉዳይ ሚንስትር የሥራ ኃላፊዎች የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤትና የቤተመንግሥት እድሳትን ጎበኙ።
በዛሬው እለት በተካሄደው ጉብኝት ላይም ከ200 በላይ ከሁሉም ሀገራት የኢትዮጵያ ሚሲዮኖችና ቆንስላዎች እንዲሁም ከውጭ ጉዳይ ሚንስትር የሥራ ኃላፊዎች መሳተፋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በዛሬው እለት በተካሄደው ጉብኝት ላይም ከ200 በላይ ከሁሉም ሀገራት የኢትዮጵያ ሚሲዮኖችና ቆንስላዎች እንዲሁም ከውጭ ጉዳይ ሚንስትር የሥራ ኃላፊዎች መሳተፋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስር ያለ አንድ ማህበር የኢትዮጵያ መንግስት በተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪዎች ላይ አሳይቶታል ያለውን ዝምታ አወገዘ። ማህበረ ወይንዬ አቡነ ተክለሃይማኖት የተሰኘው ይሄው ማህበር ዛሬ በአዲስ አበባ በሰጠው መግለጫ መንግስት የተመሳሳይ ጾታ ግንኙነትን በተመለከተ ጠንካራ ህግ ሊያወጣ ይገባል ብሏል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ሁለት ሰራተኞቹ በታጣቂዎች የተገደሉበት አክሽን አጌይንስት ኸንገር ከነፍስ አድን ሥራዎች በቀር በጋምቤላ የግብረ ሰናይ ስራዎቹን ማቆሙን አስታውቋል። ድርጅቱ እንደሚለው ላለፉት 35 ገደማ አመታት በኢትዮጵያ ሰርቷል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
ስፖርት!!
ታምራት ቶላ በብሪቲንያ የግማሽ ማራቶን ውድድር ሁለተኛ ወጣ።
ዛሬ በብሪታንያ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ ብሪታንያዊው ሞ ፋራህን ተከትሎ ሁለተኛ ወጣ። በሴቶች ተመሳሳይ ውድድር ኬንያዊቷ ብሪጊድ ኮስጊ የምንጊዜም ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ አሸንፋለች።
@YeneTube @FikerAssefa
ታምራት ቶላ በብሪቲንያ የግማሽ ማራቶን ውድድር ሁለተኛ ወጣ።
ዛሬ በብሪታንያ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ ብሪታንያዊው ሞ ፋራህን ተከትሎ ሁለተኛ ወጣ። በሴቶች ተመሳሳይ ውድድር ኬንያዊቷ ብሪጊድ ኮስጊ የምንጊዜም ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ አሸንፋለች።
@YeneTube @FikerAssefa
በሱዳን የቀይ ባህር ግዛት ያሉ የቢኒ አመር እና ኑቢያ ጎሳዎች ዛሬ የእርቅ ስምምነት ተፈራረሙ። የሁለቱ ጎሳዎች ተወካዮች ከስምምነት ላይ የደረሱት የሀገሪቱ ሉዑላዊ ምክር ቤት አባል ጄነራል ሞሃመድ ሃምዳን ዳጋሎ ባደረጉት ግፊት ነው ተብሏል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ የተጠየቀም ሆነ የተፈቀደ ሰልፍ አለመኖሩን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ!!
በኦሮሚያ የተጠየቀም ሆነ የተፈቀደ ሰልፍ አለመኖሩን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ከፍያለው ተፈራ ዛሬ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በአፋን ኦሮሞ ለሚታተመው በሪሳ ጋዜጣ በክልሉ በየትኛውም አካባቢ የቀረበ የሰልፍ ጥያቄም ሆነ የተፈቀደ ሰልፍ አለመኖሩን ተናግረዋል።
በማንኛውም ጉዳዮች ዙሪያ መንግስት ከሚመለከታቸው አካሎች ጋር እየተወያየ መፈትሄ እንዲያገኙ ያደርጋል እንጂ ሰልፍ የሚያስወጣ ምንም ዓይነት ጉዳይ አይኖርም ብለዋል ኮሚሽነሩ። በመሆኑም ህብረተሰቡ በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚናፈሱ አሉባልታዎችን ተከትሎ እንዳይሳሳት ኮሚሽነሩ አበክረው አሳስበዋል።
ለሁሉም የክልሉ ዞኖችና ከተሞች አቅጣጫ የተሰጠ መሆኑን የገለጹት ኮሚሽነሩ ከፖሊስ እውቅና ውጪ የሚካሄድ ሰልፍ ካለ የክልሉ ፖሊስ የህግ የበላይነትን ለማስከበር ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ ኮሚሽነሩ አሳስበዋል።
Via:- EPA
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ የተጠየቀም ሆነ የተፈቀደ ሰልፍ አለመኖሩን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ከፍያለው ተፈራ ዛሬ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በአፋን ኦሮሞ ለሚታተመው በሪሳ ጋዜጣ በክልሉ በየትኛውም አካባቢ የቀረበ የሰልፍ ጥያቄም ሆነ የተፈቀደ ሰልፍ አለመኖሩን ተናግረዋል።
በማንኛውም ጉዳዮች ዙሪያ መንግስት ከሚመለከታቸው አካሎች ጋር እየተወያየ መፈትሄ እንዲያገኙ ያደርጋል እንጂ ሰልፍ የሚያስወጣ ምንም ዓይነት ጉዳይ አይኖርም ብለዋል ኮሚሽነሩ። በመሆኑም ህብረተሰቡ በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚናፈሱ አሉባልታዎችን ተከትሎ እንዳይሳሳት ኮሚሽነሩ አበክረው አሳስበዋል።
ለሁሉም የክልሉ ዞኖችና ከተሞች አቅጣጫ የተሰጠ መሆኑን የገለጹት ኮሚሽነሩ ከፖሊስ እውቅና ውጪ የሚካሄድ ሰልፍ ካለ የክልሉ ፖሊስ የህግ የበላይነትን ለማስከበር ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ ኮሚሽነሩ አሳስበዋል።
Via:- EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ማስታወቂያ❗️
የእግር ኳስ ችሎታ አለን የምትሉ ዕድሜያቹ ከ18-20 አመት የሆናችሁ ወጣቶች የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ክለብ ለምልመላ ማስታወቂያ አውጥቷል።
ቦታ :- ሲቪል ሰርቪስ
ማስታወሻ❗️ አዲስ አበባ #ከመገናኛ ወደ አያት ታክሲ ይዛቹ Civil service ብላችሁ መውረድ ትችላላችሁ።
@YeneTube @FikerAssefa
የእግር ኳስ ችሎታ አለን የምትሉ ዕድሜያቹ ከ18-20 አመት የሆናችሁ ወጣቶች የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ክለብ ለምልመላ ማስታወቂያ አውጥቷል።
ቦታ :- ሲቪል ሰርቪስ
ማስታወሻ❗️ አዲስ አበባ #ከመገናኛ ወደ አያት ታክሲ ይዛቹ Civil service ብላችሁ መውረድ ትችላላችሁ።
@YeneTube @FikerAssefa
በስጦታ ለአዲስ አበባዬ ለተሳተፉ አካላት እውቅና ተሰጠ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በክረምት በጎ ፍቃድ አካል በሆነው ስጦታ ለአዲስ አበባዬ መርሃ ግበር ለተካፈሉ አካላት እውቅና ሰጠ።
በእውቅና ስነ ስርዓቱ ላይ በዘንድሮው ዓመት የክረምት በጎ ፍቃድ ከ702 ሚሊየን በላይ ደብተር በላይ መሰብሰቡ እና ከ160 በላይ ትምህርት ቤቶች መታደሳቸው ተነግሯል።
በተጨማሪም ከ1 ሺህ በላይ የአዛውነቶች እና የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት መካሄዱም ተነግሯል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም በዛሬው እለት በብሄራዊ ኩራት ቀን ማጠቃላያ ላይ በዚህ በጎ ተግባር ለተሳተፉ ተቋማት እና ግለሰቦች እውቅና ተሰጥቷል።
@YeneTube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በክረምት በጎ ፍቃድ አካል በሆነው ስጦታ ለአዲስ አበባዬ መርሃ ግበር ለተካፈሉ አካላት እውቅና ሰጠ።
በእውቅና ስነ ስርዓቱ ላይ በዘንድሮው ዓመት የክረምት በጎ ፍቃድ ከ702 ሚሊየን በላይ ደብተር በላይ መሰብሰቡ እና ከ160 በላይ ትምህርት ቤቶች መታደሳቸው ተነግሯል።
በተጨማሪም ከ1 ሺህ በላይ የአዛውነቶች እና የአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት መካሄዱም ተነግሯል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም በዛሬው እለት በብሄራዊ ኩራት ቀን ማጠቃላያ ላይ በዚህ በጎ ተግባር ለተሳተፉ ተቋማት እና ግለሰቦች እውቅና ተሰጥቷል።
@YeneTube @Fikerassefa
የ10 ክፍል ፈተና ዉጤት በተመለከተ
አቶ አርያ ገ/እግዚአብሔር የ12 ክፍል የወጣ ቀን በማግስቱ በETV ላይ ቀጥታ በስልክ ገብተው ስለ 10 ክፍል ተጠይቀው ነበር እንዲህ ሲሉ ነው የመለሱት
""የ10 ክፍል ፈተና እርማት አልቋል ነገር ግን ወደ internet ማስገባት ነው የሚቀረን እንዲሁም ነሀሴ መጨረሻ ላይ እንደሚወጣ ለETV ተናግረው ነበር""
ነገር ግን ዛሬ ጷግሜ 3 ላይ ነን የፈተናዎች ኤጄንሲ ምንም አይነት መግለጫ አልሰጠም።
#እኛም የሚመለከተውን አካል ለማናገር ጥረት እያደረግን እንገኛለን ጥረታችን ከተሳካ የ10 ክፍል ውጤት ይፋ የሚሆንበትን ቀን ይፋ የምናደርግ ይሆናል።
@YeneTube @Fikerassefa
አቶ አርያ ገ/እግዚአብሔር የ12 ክፍል የወጣ ቀን በማግስቱ በETV ላይ ቀጥታ በስልክ ገብተው ስለ 10 ክፍል ተጠይቀው ነበር እንዲህ ሲሉ ነው የመለሱት
""የ10 ክፍል ፈተና እርማት አልቋል ነገር ግን ወደ internet ማስገባት ነው የሚቀረን እንዲሁም ነሀሴ መጨረሻ ላይ እንደሚወጣ ለETV ተናግረው ነበር""
ነገር ግን ዛሬ ጷግሜ 3 ላይ ነን የፈተናዎች ኤጄንሲ ምንም አይነት መግለጫ አልሰጠም።
#እኛም የሚመለከተውን አካል ለማናገር ጥረት እያደረግን እንገኛለን ጥረታችን ከተሳካ የ10 ክፍል ውጤት ይፋ የሚሆንበትን ቀን ይፋ የምናደርግ ይሆናል።
@YeneTube @Fikerassefa
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ሩሲያ ተጓዙ።
የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌ ላቭሮቭ በቀረበላቸው ግብዣ መሰረት ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ ማታ ጳጉሜ 3 ቀን 2011 ዓም ወደ ሩሲያ ተጉዘዋል።ክቡር ሚኒስትሩ በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌ ለቭሮቭ ጋር ምክክር ያደርጋሉ።ጉብኝቱ የሁለቱን አገሮች የንግድ፣ የኢንቨስትመንት እና የልማት ትብብር እንደሚያሳድግ ታምኖበታል፡፡የሩሲያው የውጭ ገዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በፈረንጆቹ 2018 ዓመት ኢትዮጵያን መጎብኘታቸው ይታወቃል።
Via የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌ ላቭሮቭ በቀረበላቸው ግብዣ መሰረት ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ ማታ ጳጉሜ 3 ቀን 2011 ዓም ወደ ሩሲያ ተጉዘዋል።ክቡር ሚኒስትሩ በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌ ለቭሮቭ ጋር ምክክር ያደርጋሉ።ጉብኝቱ የሁለቱን አገሮች የንግድ፣ የኢንቨስትመንት እና የልማት ትብብር እንደሚያሳድግ ታምኖበታል፡፡የሩሲያው የውጭ ገዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በፈረንጆቹ 2018 ዓመት ኢትዮጵያን መጎብኘታቸው ይታወቃል።
Via የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
አቃቂ ገቢያ በተነሳ እሳት ገቢያዉ በሙሉ እየተቃጠለ ነዉ እሳቱን መቆጣጠር አለመቻሉት እየተጠቆመን ይገኛል የሚመለከተው አካል ተጨማሪ ሀይል እንዲጨምር የአከባቢው ነዋሪዎች አሳስበዋል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
#Update
አቃቂ ገቢያ በጣም በሚያሳዝን ሁኔታ ከ 2:30 በላይ ሆነዉ መንደድ ከጀመረ እስካሁን መጥፋት አልቻለም እንዲሁም ውሃ ለሚረጩ መኪናወቹም ለመግባት አመች አልሆነም እሳቱ እንዲባባስ ምክንያት ሆኖታል።
@YeneTube @Fikerassefa
አቃቂ ገቢያ በጣም በሚያሳዝን ሁኔታ ከ 2:30 በላይ ሆነዉ መንደድ ከጀመረ እስካሁን መጥፋት አልቻለም እንዲሁም ውሃ ለሚረጩ መኪናወቹም ለመግባት አመች አልሆነም እሳቱ እንዲባባስ ምክንያት ሆኖታል።
@YeneTube @Fikerassefa
የገቢዎች ሚኒስቴር ዛሬ ከ200ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ይሰጣል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን በየወቅቱ በተለያየ ህገ ወጥ መንገድ ከአገር ሲወጡም ሆነ ወደ አገር ሲገቡ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎችን ይይዛል፡፡ በአይነት የሚይዛቸዉን ጎጂ ያልሆኑ እቃዎችን በተለያዩ ጊዜያት በተለያዩ ምክንያቶች ለተጎዱ ወገኖች በእርዳታ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
በተለይ በዘንድሮ አመት በደቡብ ክልል(ጌድዮ)፤ በአማራ ክልል፤ በኦሮሚያና ትግራይ ክልሎች ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለመቄዶንያና አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ባጠቃላይ ከ250ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡
በዛሬዉ እለትም በተለያዩ ግዜያት የተያዙና ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸዉ ቁሳቁሶችን ከ30 በላይ ለሚሆኑ አገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅቶች ይሰጣል፡፡ የርክክብ ክንዉኑ ከቀኑ 8፡00 መገናኛ በሚገኘዉ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ግቢ ይሆናል።
Via የገቢዎች ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን በየወቅቱ በተለያየ ህገ ወጥ መንገድ ከአገር ሲወጡም ሆነ ወደ አገር ሲገቡ የተለያዩ የኮንትሮባንድ እቃዎችን ይይዛል፡፡ በአይነት የሚይዛቸዉን ጎጂ ያልሆኑ እቃዎችን በተለያዩ ጊዜያት በተለያዩ ምክንያቶች ለተጎዱ ወገኖች በእርዳታ ሲሰጥ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
በተለይ በዘንድሮ አመት በደቡብ ክልል(ጌድዮ)፤ በአማራ ክልል፤ በኦሮሚያና ትግራይ ክልሎች ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለመቄዶንያና አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ባጠቃላይ ከ250ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡
በዛሬዉ እለትም በተለያዩ ግዜያት የተያዙና ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸዉ ቁሳቁሶችን ከ30 በላይ ለሚሆኑ አገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅቶች ይሰጣል፡፡ የርክክብ ክንዉኑ ከቀኑ 8፡00 መገናኛ በሚገኘዉ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ግቢ ይሆናል።
Via የገቢዎች ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
NEWS ALERT!!
የአቃቂ ገበያ ከፍተኛ በእሳት አደጋ ከፍተኛ ውድመት ደረሰበት።
በግዝፈቱ ከመርካቶ ቀጥሎ የሚታወቀው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ የሚገኘው አቃቂ ገበያ እሁድ ሌሊቱን በእሳት አደጋ ከፍተኛ ውድመት እንደረደሰበት ተረጋግጧል ። መነሻው ቅመም ተራ እንደሆነ የተነገረው አደጋው በፍጥነት ተዳርሶ በርካታ ቁጥር ያላቸው ልብስቤቶች እና ጫማ ቤቶችን አውድሟል።
እሳቱ ከምሽቱ 4 ሰአት በሁዋላ መነሳቱን(እኛም በተቻለን አቅም መረጃ ስንሰጣችሁ ነበር) በአካባቢው ያሉ ነጋዴዎች የተናገሩ ቢሆንም እስከ ሊሊቱ 9 ሰአት ድረስ የእሳት አደጋ ሰራተኞች ቢረባረቡም ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠር ተስኗቸው ቆይቷል። በአደጋው አትክልት ተራ የሚባለውና እንደ ጌሾ እና በርበሬ እንዲሁም ሌሎች ቅመማ ቀመም የሚሸጥባቸው ቦታዎች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ወድመዋል።የእሳት አደጋ ሰራተኞች ዘግይተው ቢደርሱም ለማጥፋት ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል።
Via Wazema Radio
@YeneTube @FikerAssefa
የአቃቂ ገበያ ከፍተኛ በእሳት አደጋ ከፍተኛ ውድመት ደረሰበት።
በግዝፈቱ ከመርካቶ ቀጥሎ የሚታወቀው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ የሚገኘው አቃቂ ገበያ እሁድ ሌሊቱን በእሳት አደጋ ከፍተኛ ውድመት እንደረደሰበት ተረጋግጧል ። መነሻው ቅመም ተራ እንደሆነ የተነገረው አደጋው በፍጥነት ተዳርሶ በርካታ ቁጥር ያላቸው ልብስቤቶች እና ጫማ ቤቶችን አውድሟል።
እሳቱ ከምሽቱ 4 ሰአት በሁዋላ መነሳቱን(እኛም በተቻለን አቅም መረጃ ስንሰጣችሁ ነበር) በአካባቢው ያሉ ነጋዴዎች የተናገሩ ቢሆንም እስከ ሊሊቱ 9 ሰአት ድረስ የእሳት አደጋ ሰራተኞች ቢረባረቡም ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠር ተስኗቸው ቆይቷል። በአደጋው አትክልት ተራ የሚባለውና እንደ ጌሾ እና በርበሬ እንዲሁም ሌሎች ቅመማ ቀመም የሚሸጥባቸው ቦታዎች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ወድመዋል።የእሳት አደጋ ሰራተኞች ዘግይተው ቢደርሱም ለማጥፋት ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል።
Via Wazema Radio
@YeneTube @FikerAssefa
የዴሞክራሲ ቀን እየተከበረ ነው!
የዴሞክራሲ ቀን በመላ ሃገሪቱ እየተከበረ ነው።ቀኑ በተለይም በሸራተን አዲስ ሆቴል “በመደመር እሳቤ ጠንካራ እና ዘላቂ ዴሞክራሲን ለመገንባት እንነሳ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ ይገኛል።
@YeneTube @FikerAssefa
የዴሞክራሲ ቀን በመላ ሃገሪቱ እየተከበረ ነው።ቀኑ በተለይም በሸራተን አዲስ ሆቴል “በመደመር እሳቤ ጠንካራ እና ዘላቂ ዴሞክራሲን ለመገንባት እንነሳ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ ይገኛል።
@YeneTube @FikerAssefa
የምስራቅ ዕዝ ያዘጋጀው የ2012 ዘመን መለወጫ በዓል ዛሬ በሃረር ከተማ እየተከበረ ነው።
በዓሉ በሀረር ኢማም አህመድ ስታዲየም የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አባላትና አመራሮች፣ የክልል ፕሬዚዳንቶችን ጨምሮ የሀረሪ ነዋሪዎች በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።ከበዓሉ ቀደም ብሎ አጠቃላይ የበዓል ዝግጅት ስራዎችን በተመለከተ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ዘውዱ በላይ በተገኙበት የጋራ መድረክ ተካሂዷል።
Via የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን
@YeneTube @FikerAssefa
በዓሉ በሀረር ኢማም አህመድ ስታዲየም የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አባላትና አመራሮች፣ የክልል ፕሬዚዳንቶችን ጨምሮ የሀረሪ ነዋሪዎች በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።ከበዓሉ ቀደም ብሎ አጠቃላይ የበዓል ዝግጅት ስራዎችን በተመለከተ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ዘውዱ በላይ በተገኙበት የጋራ መድረክ ተካሂዷል።
Via የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
NEWS ALERT!! የአቃቂ ገበያ ከፍተኛ በእሳት አደጋ ከፍተኛ ውድመት ደረሰበት። በግዝፈቱ ከመርካቶ ቀጥሎ የሚታወቀው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ የሚገኘው አቃቂ ገበያ እሁድ ሌሊቱን በእሳት አደጋ ከፍተኛ ውድመት እንደረደሰበት ተረጋግጧል ። መነሻው ቅመም ተራ እንደሆነ የተነገረው አደጋው በፍጥነት ተዳርሶ በርካታ ቁጥር ያላቸው ልብስቤቶች እና ጫማ ቤቶችን አውድሟል። እሳቱ ከምሽቱ 4 ሰአት በሁዋላ…
በአደጋው ወደ 60 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ንብረት የወደመ ሲሆን 200 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ ንብረት ማዳን ተችሏል።
በአደጋው በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩ ተገልጿል።የደረሰውን የእሳት አደጋ ለመቆጠጣጠር 15 የአደጋ ተሽከሪካሪዎች ተሰማርተዋል፤ አምስት ቦቲ ተሽከርካሪ፣ አምስት ቀላል ተሽከርካሪ፣ ሁለት አምቡላንስ፣ 552 ሺህ ሊትር ውሃ ፣ ወደ 2 ሺህ ሊትር ፎም እንዲሁም 136 ሰራተኞች እና አመራሮች ተሳትፈዋል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
በአደጋው በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩ ተገልጿል።የደረሰውን የእሳት አደጋ ለመቆጠጣጠር 15 የአደጋ ተሽከሪካሪዎች ተሰማርተዋል፤ አምስት ቦቲ ተሽከርካሪ፣ አምስት ቀላል ተሽከርካሪ፣ ሁለት አምቡላንስ፣ 552 ሺህ ሊትር ውሃ ፣ ወደ 2 ሺህ ሊትር ፎም እንዲሁም 136 ሰራተኞች እና አመራሮች ተሳትፈዋል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa