ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአውሮፓውያኑ የ2019 የሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለመልካም ወጣት ማእከል ግንባታ አበረከቱ።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአውሮፓውያኑ የ2019 የሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለመልካም ወጣት ማእከል ግንባታ አበረከቱ።ለሰባት ተከታታይ ዙር በዚህ ክረምት በሃዋሳ በአገልጋይ እና በመልካም ወጣት ፕሮጀክት መሪ ዮናታን አስትባባሪነት ሲካሄድ የነበረው መርሃ ግብር የመዝጊያ ስነ ስርዓት በሚሌኒየም አዳራሽ ዛሬ ተካሂዳል።በስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዝግጅቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት መልካም ወጣት ማለት ከማስመሰል ወደ መምሰል የሚያድግ መሆኑን ተናግረዋል።
ይህም ማለት ወደ እውቀት፣ ጥበብና ፍቅር ወደ መስጠት ማደግ ነው ብለዋል።ሱስ ሀሺሽ ብቻ አደለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ዘርን ከዘር እና ሀይማኖትን ከሃይማኖት ማባላትም ሱስ ነው ብለዋል።የውሸት፣ የዘረኝነት እና የዳተኝነት ብዙ ሱሰኛ ባሉበት ሀገር እናንተ ለማስተማሪያነት ተመርጣችኋል ብለዋል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያውያን ክብር ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ አሁን የፖለቲካ እና የዘር አጀንዳችን መጠቀሚያ እያደረግናት ነው ብለዋል።
የፕሮቴስታንት አምነት ተከታዮች የኦሮቶዶክስ ሀይማኖትን ማክበር እና መውደድ የምርጫ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ግዴታችሁም ነው ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።ቤተክርሲያኗ በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ አሻራ ማስቀመጧን በማንሳት፥ ቤተክርስቲያኗ ከእነ ክብሯ እንድትቀጥል እንፈልጋለን ብለዋል።
ሲያጠቃልሉም መልካም ወጣቶችም ሆኑ የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አገልጋይ ዮናታን አክሉሉ ካሉበት የከፍታ ስፍራ እንዳይለቁ አሳስበዋል።የመልካም ወጣት ማዕከል ግንባታ ሀሳብ እንዳስደሰታቸው የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በቅርቡ ኬሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለማዕከሉ ግንባታ እንዲውል አበርክተዋል።
የኢፌደሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በበኩላቸው እንዲህ ዓይነቱ በራስ ተነሳሽነት የነገን ባለ ተስፋዎች እና የሀገር ሀብት የሆኑትን ወጣቶች በማሰባሰብ ከወራት በላይ በጎ መምከር እና በጎ ማስታጠቅ በፈጣሪም በፅድቅ ትልቅ ቦታ እንዳለው እና ለሀገርም ትልቅ ታሪክ ሰሪነት መሆኑን ተናግረዋል።ሁሉም በየደረጃው በዚህ በመቅናት እና በመመኘት የራሱን ሪክ መስራት አለበት ነው ያሉት።እንዲህ ይቅርታና ፍቅርን የሚያስተምሩ ሺዎች ከተሰለፉ ወደ ሚሊዮኖች አድገን በአጭር ጊዜ ራእያችንን እናሳካለን ብለዋል።2009 ዓመተ ምህረት ላይ በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የተጀመረው ይህ ፕሮጀክት በየክረመቱ ሲከናወን ቆይቷል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአውሮፓውያኑ የ2019 የሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለመልካም ወጣት ማእከል ግንባታ አበረከቱ።ለሰባት ተከታታይ ዙር በዚህ ክረምት በሃዋሳ በአገልጋይ እና በመልካም ወጣት ፕሮጀክት መሪ ዮናታን አስትባባሪነት ሲካሄድ የነበረው መርሃ ግብር የመዝጊያ ስነ ስርዓት በሚሌኒየም አዳራሽ ዛሬ ተካሂዳል።በስነ ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተገኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዝግጅቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት መልካም ወጣት ማለት ከማስመሰል ወደ መምሰል የሚያድግ መሆኑን ተናግረዋል።
ይህም ማለት ወደ እውቀት፣ ጥበብና ፍቅር ወደ መስጠት ማደግ ነው ብለዋል።ሱስ ሀሺሽ ብቻ አደለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ዘርን ከዘር እና ሀይማኖትን ከሃይማኖት ማባላትም ሱስ ነው ብለዋል።የውሸት፣ የዘረኝነት እና የዳተኝነት ብዙ ሱሰኛ ባሉበት ሀገር እናንተ ለማስተማሪያነት ተመርጣችኋል ብለዋል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያውያን ክብር ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ አሁን የፖለቲካ እና የዘር አጀንዳችን መጠቀሚያ እያደረግናት ነው ብለዋል።
የፕሮቴስታንት አምነት ተከታዮች የኦሮቶዶክስ ሀይማኖትን ማክበር እና መውደድ የምርጫ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ግዴታችሁም ነው ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።ቤተክርሲያኗ በኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ አሻራ ማስቀመጧን በማንሳት፥ ቤተክርስቲያኗ ከእነ ክብሯ እንድትቀጥል እንፈልጋለን ብለዋል።
ሲያጠቃልሉም መልካም ወጣቶችም ሆኑ የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አገልጋይ ዮናታን አክሉሉ ካሉበት የከፍታ ስፍራ እንዳይለቁ አሳስበዋል።የመልካም ወጣት ማዕከል ግንባታ ሀሳብ እንዳስደሰታቸው የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በቅርቡ ኬሔስያን የሰላም ሽልማት ያገኙትን 25 ሺህ ዩሮ ለማዕከሉ ግንባታ እንዲውል አበርክተዋል።
የኢፌደሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በበኩላቸው እንዲህ ዓይነቱ በራስ ተነሳሽነት የነገን ባለ ተስፋዎች እና የሀገር ሀብት የሆኑትን ወጣቶች በማሰባሰብ ከወራት በላይ በጎ መምከር እና በጎ ማስታጠቅ በፈጣሪም በፅድቅ ትልቅ ቦታ እንዳለው እና ለሀገርም ትልቅ ታሪክ ሰሪነት መሆኑን ተናግረዋል።ሁሉም በየደረጃው በዚህ በመቅናት እና በመመኘት የራሱን ሪክ መስራት አለበት ነው ያሉት።እንዲህ ይቅርታና ፍቅርን የሚያስተምሩ ሺዎች ከተሰለፉ ወደ ሚሊዮኖች አድገን በአጭር ጊዜ ራእያችንን እናሳካለን ብለዋል።2009 ዓመተ ምህረት ላይ በአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ የተጀመረው ይህ ፕሮጀክት በየክረመቱ ሲከናወን ቆይቷል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
አንዲት የራያ እናት ዛሬ ለጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድና ምክትል ጠ/ሚር ደመቀ መኮንን የእንኳን አደረሳቹ መልዕክት አቅርበዉ፤ የራያ ባህላዊ ልብስ አልብሰዋቸዋል። ለአዲሱ አመት ያላቸውን የአንድነትና አብሮነት ምኞትም አቅርበዋል።
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ 22 ልኳንዳ ቤቶች በዛሬው እለት መታሸጋቸው ተነገረ፡፡
የታሸጉት ልኳንዳ ቤቶቹ፣ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ስሙ ካራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚሰሩ እንደነበር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምግብ፣ መድሀኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደር ቁጥጥር ባለስልጣን ተናግሯል፡፡22ቱ ልኳንዳ ቤቶች የታሸጉት የብቃት ማረጋገጫ የሌላቸው፣ የሰራተኞች የጤና ምርመራ ያደረጉበትን ካርድ ያልያዙ እና ህጋዊ የቄራ ደረሰኝ ያልያዙ በመሆናቸው ነው ተብሏል፡፡
የክፍለ ከተማው የምግብ መድሀኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደር ቁጥጥር ባለስልጣን ከሶስት ቀናት በፊት ክትትልና ቁጥጥር አካሂዶ የ24 ሰዓት የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ እንደነበርም ተናግሯል፡፡ ሸገር ያነጋገራቸው የባለስልጣኑ አማካሪ አቶ ጌታቸው ወረቲ ልኳንዳ ቤቶቹ አስፈላጊውን መስፈርት አሟልተው በተገኙ ጊዜ ወዲያውኑ ይከፈትላቸዋል ብለዋል፡፡
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssefa
የታሸጉት ልኳንዳ ቤቶቹ፣ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ስሙ ካራ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚሰሩ እንደነበር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምግብ፣ መድሀኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደር ቁጥጥር ባለስልጣን ተናግሯል፡፡22ቱ ልኳንዳ ቤቶች የታሸጉት የብቃት ማረጋገጫ የሌላቸው፣ የሰራተኞች የጤና ምርመራ ያደረጉበትን ካርድ ያልያዙ እና ህጋዊ የቄራ ደረሰኝ ያልያዙ በመሆናቸው ነው ተብሏል፡፡
የክፍለ ከተማው የምግብ መድሀኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደር ቁጥጥር ባለስልጣን ከሶስት ቀናት በፊት ክትትልና ቁጥጥር አካሂዶ የ24 ሰዓት የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ እንደነበርም ተናግሯል፡፡ ሸገር ያነጋገራቸው የባለስልጣኑ አማካሪ አቶ ጌታቸው ወረቲ ልኳንዳ ቤቶቹ አስፈላጊውን መስፈርት አሟልተው በተገኙ ጊዜ ወዲያውኑ ይከፈትላቸዋል ብለዋል፡፡
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssefa
ፖሊስ ዛሬ በአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ ክርስቲያን ታደለ ላይ ተጨማሪ 28 ቀናት ችሎቱ እንዲሰጠው ጠይቋል፡፡ ተጠርጣሪው ግን ፖሊስ ምንም ማስረጃ ስላላቀረበ፣ በነጻ ልሰናበት ሲሉ ማመልከታቸውን ንቅናቄው በማኅበራዊ ሜዲያ ገጹ አስታውቋል፡፡ ችሎቱ በተጨማሪ ጊዜ ጥያቄው ላይ ጳጉሜ 5 ብይን ይሰጣል፡፡
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema
@YeneTube @FikerAssefa
የአፍሪካ ህብረት ቃል አቀባይ ኤባ ካሎንዶ ከደቂቃዎች በፊት እንዳሳወቀችኝ ህብረቱ ሱዳን ላይ ጥሎ የነበረውን እገዳ ዛሬ አዲስ አበባ አበባ አርጎት በነበረው የፀጥታ ምክር ቤት ስብሰባ አንስቷል።
via:- Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
via:- Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
የየኔቲዩብ ትክክለኛ የፌስቡክ በአማርኛም በእንግሊዝኛ ( YeneTube የኔቲዩብ )
ከ10000 ተከታዮች በላይ ያለሁ ሲሆነ ከዚህ ገፅ ውጪ የኛ አለመሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ይህንን ሊንክ ተጭናችሁ Facebook ላይ ታገኙናላችሁ⬇️⬇️⬇️
https://m.facebook.com/RealYeneTube/
ከ10000 ተከታዮች በላይ ያለሁ ሲሆነ ከዚህ ገፅ ውጪ የኛ አለመሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ይህንን ሊንክ ተጭናችሁ Facebook ላይ ታገኙናላችሁ⬇️⬇️⬇️
https://m.facebook.com/RealYeneTube/
ትምህርት ሚኒስቴር ከሰሞኑ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት በተወሰኑ የትምህርት አይነቶች ላይ ተመስርቶ የሚፈጸም ነው ማለቱ የተማሪዎችን ህልም ያጨለመ ነው ሲሉ ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸው ተፈታኞች አስታወቁ።
ውሳኔው በተለይም ውጤታቸው ውድቅ በተደረጉ የትምህርት አይነቶች ላይ ጥሩ አቀባበልና ልዩ ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች ህልም ያሰናከለ ነው ሲል አንድ ተማሪ ተናግሯል።
ይህ የመንግስት ችግር ተማሪዎችን ተስፋ እያስቆረጠ ግዴለሽም እያደረጋቸው ነው ያሉት ላለፉት 15 አመታት ለትምህርት ጥራት ጥናት ያደረጉ ባለሙያ ስርአቱ እምነት የታጣበት በመሆኑ ልዩ አሰራር ሊዘረጋ ይገባል ሲሉ አመልክተዋል።
Via:- DW
@YeneTube @FikerAssefa
ውሳኔው በተለይም ውጤታቸው ውድቅ በተደረጉ የትምህርት አይነቶች ላይ ጥሩ አቀባበልና ልዩ ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች ህልም ያሰናከለ ነው ሲል አንድ ተማሪ ተናግሯል።
ይህ የመንግስት ችግር ተማሪዎችን ተስፋ እያስቆረጠ ግዴለሽም እያደረጋቸው ነው ያሉት ላለፉት 15 አመታት ለትምህርት ጥራት ጥናት ያደረጉ ባለሙያ ስርአቱ እምነት የታጣበት በመሆኑ ልዩ አሰራር ሊዘረጋ ይገባል ሲሉ አመልክተዋል።
Via:- DW
@YeneTube @FikerAssefa
ማስታወቂያ❗️
የእግር ኳስ ችሎታ አለን የምትሉ ዕድሜያቹ ከ18-20 አመት የሆናችሁ ወጣቶች የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ክለብ ለምልመላ ማስታወቂያ አውጥቷል።
ቦታ :- ሲቪል ሰርቪስ
ማስታወሻ❗️ አዲስ አበባ #ከመገናኛ ወደ አያት ታክሲ ይዛቹ Civil service ብላችሁ መውረድ ትችላላችሁ።
@YeneTube @FikerAssefa
የእግር ኳስ ችሎታ አለን የምትሉ ዕድሜያቹ ከ18-20 አመት የሆናችሁ ወጣቶች የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ክለብ ለምልመላ ማስታወቂያ አውጥቷል።
ቦታ :- ሲቪል ሰርቪስ
ማስታወሻ❗️ አዲስ አበባ #ከመገናኛ ወደ አያት ታክሲ ይዛቹ Civil service ብላችሁ መውረድ ትችላላችሁ።
@YeneTube @FikerAssefa
የድሬደዋ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ሠራተኞች «ጥቅማ ጥቅም» ያሉት ክፍያ እንዲሰጣቸዉ በመጠየቅ ዛሬ የሥራ ማቆም አድማ መቱ።
ከአድመኞቹ አንዱ ለዶቸ ቬለ እንደነገሩት ሠራተኛው ከዚሕ ቀደም የሚያገኘዉ የማነቃቂያ ጉርሻ ወይም ቦነስ እንዲሰጠዉ ከረጅም ጊዜ በፊት ጥያቄ ቢያቀርብም የፋብሪካዉ ኃላፊዎች ተገቢዉን መልስ አልሰጡም።ሠራተኞቹ ዛሬ ጠዋት አድማ መምታታቸዉ እንደተሰማ የድሬዳዋ ፀጥታ አስከባሪዎች ወደ ፋብሪካዉ ቅጥር ግቢ መግባታቸዉን ሠራተኞቹ አስታዉቀዋል። ይሁንና ዛሬ ዉሎዉን ግጭትም ሆነ የፀጥታ መታጎል አልረፈጠረም። የድሬዳዋዉ ወኪላችን መሳይ ተክሉ የፋብሪካዉን ኃላፊዎች በስልክ ለማነጋገር ቢሞክርም አልተሳካለትም። ነባሩን የድሬደዋ ሲሚንቶ ፋብሪካ ገዝቶ ያስፋፋዉ የድሬደዋ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከአንድ ሺህ ስድስት መቶ በላይ ሠራተኞች አሉት ተብሎ ይገመታል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ከአድመኞቹ አንዱ ለዶቸ ቬለ እንደነገሩት ሠራተኛው ከዚሕ ቀደም የሚያገኘዉ የማነቃቂያ ጉርሻ ወይም ቦነስ እንዲሰጠዉ ከረጅም ጊዜ በፊት ጥያቄ ቢያቀርብም የፋብሪካዉ ኃላፊዎች ተገቢዉን መልስ አልሰጡም።ሠራተኞቹ ዛሬ ጠዋት አድማ መምታታቸዉ እንደተሰማ የድሬዳዋ ፀጥታ አስከባሪዎች ወደ ፋብሪካዉ ቅጥር ግቢ መግባታቸዉን ሠራተኞቹ አስታዉቀዋል። ይሁንና ዛሬ ዉሎዉን ግጭትም ሆነ የፀጥታ መታጎል አልረፈጠረም። የድሬዳዋዉ ወኪላችን መሳይ ተክሉ የፋብሪካዉን ኃላፊዎች በስልክ ለማነጋገር ቢሞክርም አልተሳካለትም። ነባሩን የድሬደዋ ሲሚንቶ ፋብሪካ ገዝቶ ያስፋፋዉ የድሬደዋ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከአንድ ሺህ ስድስት መቶ በላይ ሠራተኞች አሉት ተብሎ ይገመታል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ድሬደዋ ዩንቨርስቲ !!
ድሬደዋ ዩንቨርስቲ ተማሪዎችን ከመጥራቱ በፊት #በችኩንጉንያ ወረርሽን የመከላከል ስራ መስራት አለበት ሲሉ የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለየኔቲዩብ ተናገሩ።
እንደሚታወቀው ድሬደዋ ከ20000 በላይ በችኩንጉንያ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች እንዳሉ ይታወቃል። ሆኖም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ይህ እንዳሰጋቸው አልደበቁም። ተማሪዎች ወደ ዩንቨርስቲ ከመግባታችን በፊት #አስፈላጊውን_ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እንዳለበት ከወዲሁ ጠቁመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ድሬደዋ ዩንቨርስቲ ተማሪዎችን ከመጥራቱ በፊት #በችኩንጉንያ ወረርሽን የመከላከል ስራ መስራት አለበት ሲሉ የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለየኔቲዩብ ተናገሩ።
እንደሚታወቀው ድሬደዋ ከ20000 በላይ በችኩንጉንያ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች እንዳሉ ይታወቃል። ሆኖም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ይህ እንዳሰጋቸው አልደበቁም። ተማሪዎች ወደ ዩንቨርስቲ ከመግባታችን በፊት #አስፈላጊውን_ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እንዳለበት ከወዲሁ ጠቁመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
አፍሮ-ፅዮን ኮንስትራከሽን በአማራ ክልል በዋግህምራ ዞን ሰቆጣ ወረዳ ድብርሳይል አንደኛ እና መለስተኛ ደረጃ ት/ቤት ሙሉ ወጪውን በመሸፈን ግንባታውን አከናውኖ መስከረም 05 ቀን 2012ዓ.ም ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በሚገኙበት ያስመርቃል፡፡
ት/ቤቱ በውስጡም
📌 ሁለት ብሎኮች እያንዳንዱ አራት የመማሪያ ክፍሎች ያሉት በድምሩ ስምንት ክፍሎች
📌 አንድ ብሎክ የላብራቶሪ ክፍል በውጡ ሶስት ክፍሎች ያሉት የሳይንስ ክፍል፣ የዳይሬክተር ቢሮ እና የስታፍ ክፍል የያዘ
📌 አንድ ብሎክ ሁለት ክፍሎች ያሉት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል
📌 ሁለት ብሎኮች እያንዳንዳቸው ስምንት በር ያላቸው የመፀዳጃ ቤቶችን በአጠቃላይ የገንዘብ መጠን በ7.5 ሚሊዮን ብር ወጪ ገንብቶ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የበኩሉን ጉልህ አስተዋፅኦ አበርክቷል፡፡
መረጃው የደረሰኝ ከድርጅቱ ነው።
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
ት/ቤቱ በውስጡም
📌 ሁለት ብሎኮች እያንዳንዱ አራት የመማሪያ ክፍሎች ያሉት በድምሩ ስምንት ክፍሎች
📌 አንድ ብሎክ የላብራቶሪ ክፍል በውጡ ሶስት ክፍሎች ያሉት የሳይንስ ክፍል፣ የዳይሬክተር ቢሮ እና የስታፍ ክፍል የያዘ
📌 አንድ ብሎክ ሁለት ክፍሎች ያሉት ለቢሮ አገልግሎት የሚውል
📌 ሁለት ብሎኮች እያንዳንዳቸው ስምንት በር ያላቸው የመፀዳጃ ቤቶችን በአጠቃላይ የገንዘብ መጠን በ7.5 ሚሊዮን ብር ወጪ ገንብቶ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የበኩሉን ጉልህ አስተዋፅኦ አበርክቷል፡፡
መረጃው የደረሰኝ ከድርጅቱ ነው።
Via Elias Meseret
@YeneTube @FikerAssefa
ሄርማን ኮኸን(የቀድሞ የUnited States የአፍሪካ ህብረት ረዳት አምባሳደር የአማራን ሕዝብ የገለጹበት መንገድም ሆነ የገለጹት ጉዳይ ይዘት ትክክል እንዳልሆነ ተናግረናል።ዛሬ በቲውተር ገጻቸው የአማራን ሕዝብ ይቅርታ ጠይቀዋል። ወደፊትም ለአገላለጻቸው ጥንቃቄ እንደሚያደርጉ ቃል ገብተዋል።
Via አሰማኸኝ አስረስ
@YeneTube @FikerAssefa
Via አሰማኸኝ አስረስ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለተለያዩ ባለሀብቶች ያበደረው 5 ቢሊዮን ብር የማይመለስበት ደረጃ ላይ እንደደረሰ ተሰምቷል። 16 ቢሊዮን ብር ብድር በመበላሸቱ አጣብቂኝ ውስጥ የገባው ባንኩ ከዚህ ውስጥ 11 ቢልዮን ብር መመለሱ የሚያጠራጥር ሲሆን 5 ቢልዮኑ ግን ማስመለስ የማይቻልበት ደረጃ ላይ መድርሱን ከባንኩ ሪፖርት ተረድቻለው ብሏል አዲስ ማለዳ ጋዜጣ በዛሬ እትሙ።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በሮበርት ጋብሬል ሙጋቤ ሕልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ።
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
ከ100 ዓመት በላይ የተሰበሰቡ እጽዋቶችን የያዘው ሙዚየም አደጋ ላይ ነው።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ሳይንስ ፋኩልቲ ከ100 ዓመታት በላይ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ የተሰበሰቡ የእጽዋት እና እንስሳት ናሙናዎችን የያዘው የሙዚየም ህንጻ አደጋ ላይ እንደሚገኝ ባለሙያዎች ገለጹ። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በበኩሉ ጥናት አድርጎ በቅረቡ ህንጻውን ለማደስ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ሳይንስ ፋኩልቲ ከ100 ዓመታት በላይ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ የተሰበሰቡ የእጽዋት እና እንስሳት ናሙናዎችን የያዘው የሙዚየም ህንጻ አደጋ ላይ እንደሚገኝ ባለሙያዎች ገለጹ። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በበኩሉ ጥናት አድርጎ በቅረቡ ህንጻውን ለማደስ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ስፖርት!!!
ከምን ጊዜም የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ካሜሮናዊው የቀድሞ የማዮርካ፣ ባርሴሎና ፣ ኢንትርሚላን፣ አንዚ ማካቻካላ፣ ቼልሲና ትራንዝ ቡሳስፖር አጥቂ ሳሙኤል ኤቶ ጫማውን ሰቅሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
ከምን ጊዜም የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ካሜሮናዊው የቀድሞ የማዮርካ፣ ባርሴሎና ፣ ኢንትርሚላን፣ አንዚ ማካቻካላ፣ ቼልሲና ትራንዝ ቡሳስፖር አጥቂ ሳሙኤል ኤቶ ጫማውን ሰቅሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
ከኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ:
የኦሮሚያ ቤተክሀነት ፅ/ቤት እንዲቋቋም በመጠየቅ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሂዶ ቤተ ክተርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስን በመጠየቅ የሰጠው መግለጫ ጥፋት ነው በማለት የኮሚቴው አባላት ይቅርታ እንዲጠይቁ ብፁሃን አባቶች ለማስገደድ ብሞክሩም የኮሚቴው አባላት ያጠፋነው ነገር የለም በማለት ይቅርታ መጠየቅ አይገባንም በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
ምክኒያቱም መግለጫ የተሰጠው፡-
1⃣ኛ. የቤተ ክርስትያኗን ቀናኢ ልጆችን ብሶትና ፍላጎትን ለመግለፅ ነው
2⃣ኛ. ላለፉት 27 አመታትና ከዚያ በፊት ባሉ ጊዜያት ለህዝቡ በተለይም ለኦሮሞ ህዝብ ተደራሽ ያልሆነ መዋቅርና የአገልግሎት አሰጣጠት ችግር ፋታ የማይሰጥ በመሆኑ
3⃣ኛ. ቋሚ ሲኖዶሱ መግለጫ እንዳይሰጥ ከልክሏል ብለን ስለማናምን
4⃣ኛ. ህዝቡ መግለጫውን በከፍተኛ ተነሳሽነት የሚጠብቅ ስለሆነ መግለጫው በመቅረቱ ምክኒያት የሀገሪቱ ሰላም እንዳይደፈርስ
5⃣ኛ. እንዲያውም ይቅርታ መጠየቅ ተገቢ ከሆነ መጠየቅ ያለባቸው ላለፉት አመታት ስር የሰደደውን የቤተ ክርስትያኗን ችግር ከመቅረፍ ይልቅ ቤተ ክርስትያኗን የፖሊትካዊና ኢኮኖሚያዊ ፍላጎቶቻቸው ሎሌ ያደረጉ ብፁሃን አባቶች በመሆናቸው ህዝቡን ይቅርታ በይፋ ጠይቀው ህዝቡን እንዲክሱ በትህትና በዚህ አጋጣሚ እንጠይቃለን:: በአጠቃላይ በእነዚህና አያሌ አሳማኝ ምክኒያቶች ያለጥፋታችን ይቅርታ ጠይቁ የተባልነውን አስገዳጅ ኣካሄድ አልተቀበልንም፡፡
የኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ
ጳጉሜ 2፣ 2011 ዓ.ም
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ቤተክሀነት ፅ/ቤት እንዲቋቋም በመጠየቅ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሂዶ ቤተ ክተርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስን በመጠየቅ የሰጠው መግለጫ ጥፋት ነው በማለት የኮሚቴው አባላት ይቅርታ እንዲጠይቁ ብፁሃን አባቶች ለማስገደድ ብሞክሩም የኮሚቴው አባላት ያጠፋነው ነገር የለም በማለት ይቅርታ መጠየቅ አይገባንም በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
ምክኒያቱም መግለጫ የተሰጠው፡-
1⃣ኛ. የቤተ ክርስትያኗን ቀናኢ ልጆችን ብሶትና ፍላጎትን ለመግለፅ ነው
2⃣ኛ. ላለፉት 27 አመታትና ከዚያ በፊት ባሉ ጊዜያት ለህዝቡ በተለይም ለኦሮሞ ህዝብ ተደራሽ ያልሆነ መዋቅርና የአገልግሎት አሰጣጠት ችግር ፋታ የማይሰጥ በመሆኑ
3⃣ኛ. ቋሚ ሲኖዶሱ መግለጫ እንዳይሰጥ ከልክሏል ብለን ስለማናምን
4⃣ኛ. ህዝቡ መግለጫውን በከፍተኛ ተነሳሽነት የሚጠብቅ ስለሆነ መግለጫው በመቅረቱ ምክኒያት የሀገሪቱ ሰላም እንዳይደፈርስ
5⃣ኛ. እንዲያውም ይቅርታ መጠየቅ ተገቢ ከሆነ መጠየቅ ያለባቸው ላለፉት አመታት ስር የሰደደውን የቤተ ክርስትያኗን ችግር ከመቅረፍ ይልቅ ቤተ ክርስትያኗን የፖሊትካዊና ኢኮኖሚያዊ ፍላጎቶቻቸው ሎሌ ያደረጉ ብፁሃን አባቶች በመሆናቸው ህዝቡን ይቅርታ በይፋ ጠይቀው ህዝቡን እንዲክሱ በትህትና በዚህ አጋጣሚ እንጠይቃለን:: በአጠቃላይ በእነዚህና አያሌ አሳማኝ ምክኒያቶች ያለጥፋታችን ይቅርታ ጠይቁ የተባልነውን አስገዳጅ ኣካሄድ አልተቀበልንም፡፡
የኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ
ጳጉሜ 2፣ 2011 ዓ.ም
@YeneTube @FikerAssefa