Retweet from Fisum Arega⏬⏬
ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፍውርቂ መምጣቱ ተረጋግጣል!!
HE President Isaias Afeworki will arrive in #Ethiopia tomorrow for a 3 days state visit upon invitation of HE PM Dr Abiy. The visit will strengthen the friendship & ties b/n #Ethiopia & #Eritrea. We thank HE President Isaias for honoring us with a visit & we welcome him warmly!
@Yenetube @Fikerassefa
ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፍውርቂ መምጣቱ ተረጋግጣል!!
HE President Isaias Afeworki will arrive in #Ethiopia tomorrow for a 3 days state visit upon invitation of HE PM Dr Abiy. The visit will strengthen the friendship & ties b/n #Ethiopia & #Eritrea. We thank HE President Isaias for honoring us with a visit & we welcome him warmly!
@Yenetube @Fikerassefa
⬆ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ ዛሬ ከጀርመኗ መራእይተ መንግስት እንግላ ሜርክል ጋር የስልክ ቆይታ ነበረው⬇
HE Chancellor Angela Merkel and HE PM Abiy Ahmed had a phone call today. Chancellor Merkel congratulated him on #Ethiopia’s economic and political reforms and the recent peace agreement with #Eritrea. She officially invited him to visit #Germany. PM Abiy accepted the invitation.
©አቶ ፍፁም አረጋ ጠ/ሚ ፅ/ፈ ቤት
HE Chancellor Angela Merkel and HE PM Abiy Ahmed had a phone call today. Chancellor Merkel congratulated him on #Ethiopia’s economic and political reforms and the recent peace agreement with #Eritrea. She officially invited him to visit #Germany. PM Abiy accepted the invitation.
©አቶ ፍፁም አረጋ ጠ/ሚ ፅ/ፈ ቤት
⬆️Retweeted from kjetil ⤵️⤵️
Happening now: For the first time in 20 years, force commanders from #Eritrea and #Ethiopia at the #Senafe - #Zalanbessa frontline in peaceful talks to coordinate the clearing of the road for mines to allow passage between the two countries. #Reconciliation #Peace.
©kjetil tweeter page
@YeneTube @Fikerassefa
Happening now: For the first time in 20 years, force commanders from #Eritrea and #Ethiopia at the #Senafe - #Zalanbessa frontline in peaceful talks to coordinate the clearing of the road for mines to allow passage between the two countries. #Reconciliation #Peace.
©kjetil tweeter page
@YeneTube @Fikerassefa
#Ethiopia #Eritrea #የኢትዮ_ኤርትራን ግንኙነት ማጠናከርን ዓላማው ያደረገ ታላቅ ሩጫ በመቀሌ ከተማ ሊካሄድ ነው⬇️⬇️
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ያደረጉትን ስምምነት ተከትሎ የሁለቱን ሃገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የሚያጠናክር የታላቁ ሩጫ ውድድር በመቀሌ ከተማ ሊካሔድ ነው።
ሩጫውን የትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌደሬሽን ከኤርትራ አትሌቲክስ ባለሙያዎች ጋር በቅንጅት የሚያዘጋጁት መሆኑም ተመልክቷል።
የትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኢዜአ እንዳስታወቀው ሩጫው የፊታችን ጥቅምት 11 ቀን 2011 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ ይካሄዳል።
ምንጭ፡ ኢዜአ
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ያደረጉትን ስምምነት ተከትሎ የሁለቱን ሃገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የሚያጠናክር የታላቁ ሩጫ ውድድር በመቀሌ ከተማ ሊካሔድ ነው።
ሩጫውን የትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌደሬሽን ከኤርትራ አትሌቲክስ ባለሙያዎች ጋር በቅንጅት የሚያዘጋጁት መሆኑም ተመልክቷል።
የትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኢዜአ እንዳስታወቀው ሩጫው የፊታችን ጥቅምት 11 ቀን 2011 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ ይካሄዳል።
ምንጭ፡ ኢዜአ
@YeneTube @Fikerassefa
Photo ⬆️#Eritrea's Ambassador to #Ethiopia, Ambassador Semere Russom, presented, this morning, his credentials to President Sahle-Work Zewde.
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa
ኢትዮጵያ ከ ኤርትራ የሚያገናኘው ብቸኛው የቡሬ-አሰብ መንገድ መዘጋቱ ቢቢሲ ትግርኛ ዘግቧል። የሁመራ-ኦምሓጀር እና ዛላምበሳ-ሰርሀ ቀድመው መዘጋታቸው ዘግበን ነበር። #Ethiopia #Eritrea
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa