#Ethiopia #Eritrea #የኢትዮ_ኤርትራን ግንኙነት ማጠናከርን ዓላማው ያደረገ ታላቅ ሩጫ በመቀሌ ከተማ ሊካሄድ ነው⬇️⬇️
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ያደረጉትን ስምምነት ተከትሎ የሁለቱን ሃገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የሚያጠናክር የታላቁ ሩጫ ውድድር በመቀሌ ከተማ ሊካሔድ ነው።
ሩጫውን የትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌደሬሽን ከኤርትራ አትሌቲክስ ባለሙያዎች ጋር በቅንጅት የሚያዘጋጁት መሆኑም ተመልክቷል።
የትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኢዜአ እንዳስታወቀው ሩጫው የፊታችን ጥቅምት 11 ቀን 2011 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ ይካሄዳል።
ምንጭ፡ ኢዜአ
@YeneTube @Fikerassefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድና የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ያደረጉትን ስምምነት ተከትሎ የሁለቱን ሃገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት የሚያጠናክር የታላቁ ሩጫ ውድድር በመቀሌ ከተማ ሊካሔድ ነው።
ሩጫውን የትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌደሬሽን ከኤርትራ አትሌቲክስ ባለሙያዎች ጋር በቅንጅት የሚያዘጋጁት መሆኑም ተመልክቷል።
የትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኢዜአ እንዳስታወቀው ሩጫው የፊታችን ጥቅምት 11 ቀን 2011 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ ይካሄዳል።
ምንጭ፡ ኢዜአ
@YeneTube @Fikerassefa