YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.86K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
⬆️የአዲስ አበባ #ባለአደራ ምክር ቤት /ባልደራስ/ በዛሬው ዕለት ቅዳሜ መጋቢት 21 #በራስ ሆቴል ጠርቶ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ #በፖሊስ ክልከላ ጋዜጠኞች #እንዳይገቡ ተደርጓል፡፡

አጠቃላይ ዝግጅቱን ለማስተጓጎል እየተሞከረ ነው፡፡ ይሁን እንጅ የአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት (ባልደራስ ) በሆቴሉ በር ላይ መግለጫ ለመስጠት እየተዘጋጀ ነው፡፡

ምንጭ:- ስንታየሁ ቸኮል - አስተባባሪ
@YeneTube @FikerAssefa