#በሰሜን ሸዋ ዞን የሸኖ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ #ተሾመ ሙሉጌታን ጨምሮ 26 ተከሳሾች እስከ 8 ዓመት የሚደርስ እስራትና በገንዘብ #ተቀጡ።
ተከሳሾቹ ያለአግባብ 60 ሺህ 556 ካሬ ሜትር መሬት በመሸንሸን ከ12 በላይ ለሚሆኑ ባለሀብቶች በመስጠት እና በመቀበል ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም በሙስና ወንጀል ነው የተከሰሱት።
የቅጣት ውሳኔውን #የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ነው የበየነው።
አንደኛ ተከሳሽ የሸኖ ከተማዋ ከንቲባ የነበሩት #ተሾመ ሙሉጌታን ሲሆኑ ከአንደኛ እስከ 11 ያሉት ተከሳሾች ደግሞ በከተማው መሬት አስተዳደር ውስጥ በተለያዩ ሙያ ውስጥ ሲሰሩ የነበሩ ናቻ፡፡
ከ11ኛ እስከ 26 ያሉ ተከሳሾች በኢንቨስትመንት መሬት የወሰዱ ተከሳሾች #ናቸው።
ምንጭ ፦ OBN
@yenetube @mycase27
ተከሳሾቹ ያለአግባብ 60 ሺህ 556 ካሬ ሜትር መሬት በመሸንሸን ከ12 በላይ ለሚሆኑ ባለሀብቶች በመስጠት እና በመቀበል ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም በሙስና ወንጀል ነው የተከሰሱት።
የቅጣት ውሳኔውን #የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ነው የበየነው።
አንደኛ ተከሳሽ የሸኖ ከተማዋ ከንቲባ የነበሩት #ተሾመ ሙሉጌታን ሲሆኑ ከአንደኛ እስከ 11 ያሉት ተከሳሾች ደግሞ በከተማው መሬት አስተዳደር ውስጥ በተለያዩ ሙያ ውስጥ ሲሰሩ የነበሩ ናቻ፡፡
ከ11ኛ እስከ 26 ያሉ ተከሳሾች በኢንቨስትመንት መሬት የወሰዱ ተከሳሾች #ናቸው።
ምንጭ ፦ OBN
@yenetube @mycase27